UMMA TOKEN INVESTOR

sherif ahmed shared a
Translation is not possible.

لكل من له قلب ... "هؤلاء هم من تبقوا من رائحة عائلاتهم الشهداء" ,,, مناشدة عاجلة لأطفال حياتهم مُهددة بالموت في مستشفى شهداء الأقصى وسط قطاع غزة , وجهنا هذه المناشدة ل"مصر و قطر و السعودية و الإمارات و الأردن و الكويت و تركيا و تونس و الجزائر و المغرب " ودول أخرى وحتى الآن مضى أكثر من 10 أيام دون اي استجابة لأطفال يتألمون في كل دقيقة , ويحتاجون للسفر عبر معبر رفح إلى أي دولة لتلقي العلاج في الخارج , الأطفال "أحمد محمود معين عياش , ويوسف محمد معين عياش" , لكل ضمير حي اعتبروهم أطفالكم 🇩🇿🇹🇳🇲🇦🇹🇷🇸🇦🇵🇸🇯🇴🇪🇬🇶🇦🇦🇪🇰🇼

3 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
sherif ahmed shared a
Translation is not possible.

አል-ካቡስ"

ይህ በእንቅልፍህ ጊዜ የሚያጠቃህ "አል-ካቡስ" የተባለ ልዩ ጂን ነው።

የጥቃቱ ምልክቶች አንድ ሰው በእንቅልፍ ላይ እያለ ደረቱ ላይ ከባድ ነገር

መጫን ፣እግርን ቆላልፎ አካሉን ጨምቆ በመያዝ እና ትንፋሹን በመገደብ

መናገር መጮኽ እና መንቀሳቀስ እንዳይቺል ያደርጋል

ይህ ጂን ከላይህ ላይ ከሄደ በኋላ ወዲያውኑ በድንጋጤ ትነቃለህ።

የምዕራባውያን ሳይንቲስቶች ይህንን ክስተት "የእንቅልፍ ሽባነት" ብለው

ይጠሩታል።

ነገር ግን እስልምና ሰዎችን በእንቅልፍ ወቅት የሚያጠቃ ጂን እንደሆነ

ይነግረናል .....

አንድ ሰው ሰይጣን ይተኛል ወይ በማለት ስለ ሰይጣን መተኛት በየትኛው

ኢስላማዊ ወጎች ውስጥ ተጠቅሷል ብሎ አንድ አሊምን ጠየቀ ? .......

አሊሙም ፈገግ አሉና “ያ የተረገመ ፍጡር ተኝቶ ቢሆን ኖሮ ትንሽ ፋታ አግኝቼ

ነበር!” በማለት መልስ ሰጡ።

ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-ወደ መኝታ ስትሄድ ሰይጣን

ጭልጥ ያለ እንቅልፍ እንድትተኛ ከራስህ ጀርባ ሶስት ቋጠሮዎችን ይቋጥራል

።በእያንዳንዱ ቋጠሮ ላይ የተለያዩ ቃላትን እያነበነበ ይተነፍሳል...

⇨1.ኛው ቋጠሮ ከእንቅልፍህ ስትነቃ ይበጠሳል

⇨2.ኛው ቋጠሮ ወዱእ ስታደርግ ይበጠሳል

⇨3.ኛው ቋጠሮ ስትሰግድ ይበጠሳል

በተለይ ለሱብሂ ሰላት ንቁ እንዳትሆን ወደተሻለ የእንቅልፍ ደረጃ ያሸጋግራል

፣ይህ ከሰይጣን መሆኑን እወቅ።

በእንቅልፍ ወቅት ሰይጣን በጆሮዎችህ ውስሕ ሽንቱን ይሸናል።

ሰይጣን በአፍንጫህ ያድራል ፣በእንቅልፍ ውስጥ ጥቁር ውሻ ካየህ ሰይጣን

መሆኑን እወቅ።

በቤትህ ወይም በክፍልህ ውስጥ መኖሩን አታውቀውም በተለይ በእንቅልፍ

ውስጥ የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንትፈጽም ያደርግሀል!! ከዛ የሱብሂ ሰላትን

ይከለክልሀል

ሰይጣን አይተኛም አንተ በምትተኛበት ጊዜ የተረገመው ሰይጣን ሙሉ በሙሉ

ንቁ ሆኖ ይጠብቅሀል። በጭራሽ አይተኛም።እርሱ ሁል ጊዜ ሰዎችን ይጠብቃል

እነሱን ለመጉዳት እድሎችን ይፈልጋል።

ታዲያ እራሳችንን ከዚህ ጂን እንዴት እንከላከል? በሱና ተኛ

ከመኝታ በፊት ዉዱእ አድርግ ከዛም የወዱእ ሱና ስገድ፡-

ወደ አልጋህ ከመውጣትህ በፊት የምትተኛበትን ቦታ በጨርቅ ፣ወይም

በምትለብሰው ልብስ አልያም በእጅህ ሶስት ጊዜ ወደ ግራ አራግፍ ....

ይህ ጂኑ በምትተኛበት ቦታ ላይ ቀድሞህ ስለሚቀመጥ ከክፍልህ ወይም

ከቤትህ እንዲወጣ ያደርገዋል ።ከዚያም ወደምትተኛበት ቦታ በፍጥነት

ተቀመጥ። ከመተኛትህ በፊት......

✯ ሱራ ኢኽላስን

✯ ሱራ አል-ፈለቅ እና

✯ ሱራ አን-ናስን ማለትም

⇨ቁልያ አዩኽል ካፊሩን 3 × ጊዜ

⇨ቁልሁ ወላሁ አሀድ 3 ×ጊዜ

⇨ቁል አኡዙ ቢረቢናስ 3 × ጊዜ ቅራ

✪ከቻልክ አያተል ኩርሲይን አስከትል

ከቀራህ በኋላ በመዳፎችህ ላይ ሶስት፣ሶስት ጊዜ ትፍ፣ትፍ አድርገህ፣ ከአናትህ

በስተኋላ ጀምረህ እጅህ መድረስ እስከሚችለው ቦታ መላ ሰውነትህን ዳብስ

በመቀጠል.... ➽ ሱብሃነላህ 33 ጊዜ

➽ አልሀምዱሊላህ 33 ጊዜ

➽ አላሁ አክበርን 34 ጊዜ ዚክር አድርግ ።

ከዛ ለሌሎች እንዲደርስ ሼር አድርገው

አላህ ሁላችንንም ከጂን ይጠብቀን። አሚን

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
sherif ahmed Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
sherif ahmed shared a
Translation is not possible.

የእስራኤል ምርቶች በደቡብ አፍሪካ እንዲታገዱ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ አፍሪካ ሶስተኛው ትልቁ የፖለቲካ ፓርቲ የኢኮኖሚ ፍሪደም ተዋጊዎች በዋና ከተማዋ ፕሪቶሪያ በሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ ደጃፍ የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። የፓርቲው መሪ ጁሊየስ ማሌማ የእስራኤል መንግስት “ለሰብአዊነት ምንም ክብር የለውም” ካሉ በኋላ ኤምባሲው እንዲዘጋ በድጋሚ ጥሪ አቅርበዋል።

ማሌማ በአገሪቱ ውስጥ ያሉ ቸርቻሪዎች በጥቅምት ወር መጨረሻ ላይ በእስራኤል የሚመረተውን ዕቃ ከመደርደሪያቸው እንዲያወጡ አሳስበዋል። "ከእስራኤል ምርቶች ካላነሱ እኛ እራሳችንን እናስወግዳለን፣የእስራኤል ምርቶች በደቡብ አፍሪካ እንዲሸጡ አንፈልግም ፣የንፁሀን ደም በእጃቸው ላይ ካሉ ሰዎች ምግብ አንፈልግም" ሲሉ ማሌማ አክለዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group