UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

በአጎራባች አካባቢዎች ይሰማ የነበረው የሰዎች እገታ ወደ መሀል ከተማ ገብቶ ሰላማዊ ሰዎች እየታገቱ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ እየተጠየቁ ነው:: አጋቾቹ የጠየቁትን ገንዘብ ባሉት ወቅት ካልተሰጣቸው ያለምንም ርህራሄ እና ማቅማማት ያገቱትን ሰው በመግደል አስክሬኑን ጥለው ይሰወራሉ::

ከዚህ ቀደም ወንጀለኞች ሰዎችን የሚያግቱት የሚፈልጉትን ገንዘብ ለመቀበል ነበር:: የጠየቁት ገንዘብ እስኪሰጣቸውም በመዛት እና በማስፈራራት ቆይተው ገንዘቡን ሲያገኙ ያገቱትን ሰው ይለቁ ነበር:: አሁን ግን የእገታው አላማ ምን እንደሆነ ግራ አጋቢ ሆኗል:: በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ይጠይቃሉ፣ ገንዘቡ ተፈልጎ እንኳን እስኪ ሰጣቸው አይጠብቁም:: ያገቱትን ሰው ገድለውት ይሄዳሉ::

ይህ እገታ ህዝቡን ለማሸበር ይሁን ለዝርፊያ ግልፅ አይደለም:: በሚሊዮን የሚቆጠር ገዘንብ ይጠይቁና በቀናት ውስጥ ያገቱን ሰው ይገድሉታል::

ወንጀል በስፋት ይሰራበታል በምትባለዋ በደቡብ አፍሪካ እንኳን አጋቾች የጠየቁትን ገንዘብ ተደራድረው ተቀብለው ያገቱትን ሰው ይለቃሉ:: የእኛ ሀገሮች ግን ዋና አላማው ግድያ በሚመስል መልኩ ነው ያለምንም ጊዜ ያገቱን ሰው ህይወቱን የሚያጠፉት::

የኢትዮጵያ የፀጥታ ኃይሎች በመሀል የሀገሪቱ መዲና የዚህ መሰሉ ወንጀል በስፋት እየተፈፀመ ለምን ዝምታን እንደመረጡ ግራ አጋቢ ነው:: በየክፍለሀገሩ በየጫካው ሰላማዊ ዜጎች ሲታገቱ ሽፍቶች ናቸው ያገቷቸው እየተባለ ይሸፋፈን ነበር:: ዛሬ ግን ይህ እገታ መሀል አዲስ አበባ እየተፈፀመ ነው::

የመንግስት ትንሹ ኃላፊነቱ የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ነው:: የፀጥታ ኃይሉ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እያበለፀግነው ነው ተብሎ እየተነገረን በመዲናዋ እንብርት ዜጎች እየታገቱ በሚሊዮን ገንዘብ ሲጠየቁ እና ሲገደሉ ማየት ያስገርማል::

የሚመለከተው የመንግስት አካል ይህ ወንጀል ተስፋፍቶ የስራ እድል መስሎ የሚታይበት ደረጃ ከመድረሱ በፊት ከራሱ ጉያ ያሉትን ወንጀለኞችንም ጭምር ተከታትሎ ለህግ በማቅረብ የህግ የበላይነቱን ሊያስከብር ይገባል::

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ካስማ ኢስላማዊ ድርጅት/ Kasma Islamic Organization

ዛውያዎችንና ሐሪማዎችን ለመርዳት የተዘጋጀ ፕሮጀክት አካል የመሆን ጥሪ

ሀገራችን ኢትዮጲያ ከጥንት ጀምሮ እጅግ የሚያኮሩ እና በእስልምና ታሪክ የማይረሱ እስልምናን ያስተማሩ ለብዙዎች አርአያ የሚሆኑ መሻይኾች እና የእውቀት ማእከላት ሐሪማዎች መገኛ መሆኗ ይታወቃል። ኢስላምን ለትውልድ ከማስተላለፍ አንጻር አበርክቷቸው እጅግ የገዘፈና የማይተካ ነው፡፡

አሁን አሁን እነዚህ እንቁና አብሪ ከዋክብት እንዲሁም የከዋክብቱ መናገሻ ሀሪማዎች ብርሀናቸው በዘርፈ ብዙ ችግሮች እየደበዘዘ ይገኛል፡፡ ከነዚህም ችግሮች መካከል ጥልቅ የሆነ የኢኮኖሚ ችግር ዋነኛውና አሳሳቢ ቸግር ሲሆን በካስማ ኢስላማዊ ድርጅት ተነሳሽነትና አስተባባሪነት “ ውለታ እንደዋዛ” በሚል መሪ ቃል ችግሮችን በተቻለ አቅም ሁሉ እንቅስቃሴ መጀመራችን ይታወቃል፡፡

ሐሪማዎችንና ዛውያዎችን እንመግብ፣ ሀሪማዎችንና ዛውያዎችን እናልብስ በሚል ከ ህዳር 03/2016 ዓል ጀምሮ ፕሮጀክት ይፋ በማድረግ ወደ እንቅስቃሴ ተገብቷል፡፡ ይህ ፕሮጀክት ከላይ የዘረዘርናቸውን ችግሮች ለመቅረፍ ከሚደረጉ እንቅስቃሴዎች መካከል አንዱ ሲሆን በተለይም ሀሪማዎች አሁን ያሉባቸውን አንገብጋቢ የምግብ፣ የልብስና የትም/ት ቁሳቁስ ችግሮች በተቻለ ፍጥነት ለመፍታት ታስቦ የተቀረጸና ወደተግባር የገባ ፕሮጀክት ነው፡፡ በመሆኑም እርሶ የዚህን መልካም ተግባር አካል በመሆን የበኩሎትን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ጥሪ እያቀረብን የተጠቃሚውና የድጋፍ አይነቶች በፓኬጅ ተከፋፍሎ ቀርቧል፡፡

የፕሮጀክቱ ተጠቃሚዎች:

በዚህ ፕሮጀክት በ 50 ሀሪማዎች ዉስጥ ያሉ መሻይኾች ደረሶችና ኻዲሞች በድምሩ 12,550 የሐሪማ ቤተሰቦች ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በሐሪማ ዙሪያ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች እና አጠቃላይ የሀገራችን ሙስሊሞች ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡

ለድጋፍ የሚያስፈልጉ ግብአቶች በአይነት እና በጥሬ ገንዘብ የሚሆን ሲሆን

 ምግብና ምግብ ነክ ግብአቶች

 የልብስ ፣ የጫማና ተያያዥ ግብአቶች

 ኪታብና ሌሎች የትም/ት ቁሳቁስ ግብአቶች

በአይነት ማሰባሰቢያ ማእከሎች:

አዲስ አባባ:

1, ፍል ውሀ መስጅድ 2, ቤቴል መስጅድ 3, ቄራ መስጅድ ሲሆኑ ቀሪ ማእከላትን በሂደት እናሳውቃለን

ክፍለ ሀገር:

ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ባቲ፣ ኸሚሴ፣ ሰመራ፣ ሎጊያ፣ ሻሸመኔ፣ ዲላ እና ሃላባ። ሌሎችን በሂደት እናሳውቃለን

ፕሮጀክቱ በዋናነት በአይነት ቁሳቁሶች ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሲሆን ምናልባት በካሽ ማበርከት ከተፈለገ የ1 ደረሳ የወር ፓኬጅ 1000 ብር፣ የአንድ ሸይኽ የወር ፓኬጅ 5000 ብር በመሆኑ በሚከተሉት የካስማ ኢስላማዊ ድርጅት የባንክ ቁጥሮች፣ ጎፈንድሚ፣ ካሽአፕ እና ዜላ አበርክቶዎትን ሊልኩ ይችላሉ።

1 ዘምዘም ባንክ ፡ 0015172010301

2 ሂጅራ ባንክ፡ 1000013130001

3 ኢ/ ን/ ባንክ፡ 1000517781178

4 አቢሲንያ ባንክ፡ 159957519

5 ኮኦፕሬቲቭ ባንክ ፡ 1023500155737

6 የጎፈንድሚ አድራሻ: https://gofund.me/738dfca1

Cashapp and Zelle: 7035086164

ለበለጠ መረጃ:

0970707011|| 0938383802 || 0904593982

#ውለታ_እንደዋዛ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Babul Keyer NGOባቡል ኸይር በዱባይ/ሻርጃ ኤክስፖ ሴንተር ህዳር 8/November 18/2023 በልዩ መድረክ ይጠብቃችኃል።

••••••••••••••••••••••••••••••

“ የደጎች አሻራ” የበጎነት ንቅናቄ ታሪካዊና ልዩ የእራት ምሽት መሰናዶ ከበርካታ እውቅ እንግዶች ጋር በድምቀት ይከናወናል።

ቦታ:- ሻርጃ ኤክስፖ ሴንተር

ቀን:- November 18/ 2023

ሰዓት:- ከ4:30 ጀምሮ

የአንድ ሰው መደበኛ መግቢያ:- 100 AED

ቪ ይ ፒ መግቢያ ዋጋ:- 150 AED

♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️

ታድያ ምን ይጠብቃሉ ! ይህን ልዩና ታሪካዊ ዝግጅት ባለን ውስን ቦታ ቀድመው ትኬቶችን ለመግዛት ቦታዎን ይያዙ ፣ ትኬቶችን በሚከተሉት አማራጮች ያገኛሉ።

ሻርጃ ላይ ትኬቶችን ለማግኘት

✨✨✨✨✨✨✨✨✨

👉🏾 አልታዎን ቡታጀራ ሬስቶራንት 0544556840

👉🏾 ሻርጃ ናስርያ 0581236993

👉🏾 የኛ ምግብ ቤት :- ጀማል አብዱልናስር ስትሬት አል መጃዝ 2 ሻርጃ +971529627040 Delivery

+97165556561 +971567766135

👉🏾 አዲስ አበባ ሲቲ ሬስቶራንት

👉🏾 ራህማ ሀይደር ካፍቴሪያ ሻርጀ አል ቃስሚያህ

055 6887182

ዱባይ ላይ ትኬቶችን ለማግኘት

✨✨✨✨✨✨✨✨✨

👉🏾 አል ሐበሻ ሬስቶራንት 050 574 4520

👉🏾 ክሎሌ ሬስቶራንት:- 0502121762

👉🏾 ግሪን ኢትዮጵያ (አቡ ሄል):- 056 128 7842

👉🏾 ሙክታር ሱቅ :- 052 250 9635

Whatsup 052 331 5060

👉🏾 ኢንተርኔት ሲቲ:- ኤልሳ መሲ ባልትና

056 285 5780

👉🏾 ዙበይዳ ገስት ሀውስ (ዊንፒ )

0542719492 // 0557543487

አጅማን ላይ ትኬቶችን ለማግኘት

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨

👉🏾 አል ሐበሻ ሬስቶራንት 050 574 4520

👉🏾 ነጅራን ባህላዊ ምግብ ቤት 0556713521

👉🏾 አዲስ አበባ ፉድ ስታር 055 7737 795

👉🏾 ፊሽ ማርኬት (ተድቢር ) 052 6871 918

ለበለጠ መረጃ:-

0544556840 // 0552473644 // 0544538920

አዘጋጅ:- ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ልዩ የሴቶች መድረክ በኡስማን ኢብኑ አፋን(ሸይኽ ደሊል) መስጂድ

እሁድ ጥቅም 25/2016

ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🛑 ታላቅ የምስራች

🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉

📌 https://onelink.to/quvuv3

በሀገራችን ፋና ወጊ የሆነውንና የመስገጃ ቦታዎችን የሚያመላክት መተግበሪያ(Application) ይፋ ሆነ!

አፕሊኬሽኑ "Musalla" የሚሰኝ ሲሆን ለአንድሮይድና ለ IPhone (IOS) ተጠቃሚያዎች የተዘጋጀና መተግበሪያው በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ፣ በአረብኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋ አማራጮች መስራት የሚችል ነው።

🚩 አፕሊኬሽኑ ዋና ዋና መስጂዶችን ፣ በንግድ ማዕከላት እና በሆቴሎች ውስጥ የሚገኙ መስገጃ ቦታዎችን የት እንደሚገኙ ይጠቁማል

🚩 በመስገጃ ቦታዎቹ ውዱእ ማድረጊያ ቦታ መኖሩን እና አለመኖሩን ይገልፃል

🚩መስጂዶቹ የሴቶች መስገጃ ቦታ እንዳላቸው እና እንደሌላቸው ይገልፃል

🚩 ከተማው ውስጥ የሚገኙ የቀብር ቦታዎችን፣ የመጅሊስ ፅህፈት ቤቶችንና ቂብላ ይጠቁማል። እንዲሁም የመስጂዶችን አድራሻ በቪዲዮና በምስል ጭምር ማሳየት የሚችል አፕሊኬሽን ነው ይፋ የሆነው።

የፈጠራው ባለቤቶች በነሱ አቅም ማካተት የቻሏቸውን መስጂዶች ያሰገቡ ቢሆንም እርሰዎ ክፍለ አገርም ሆኑ አዲስ አበባ በየጉራንጉሩ ያሉ የሚያውቋቸውን መስጂዶች እና ተያያዥ መረጃዎች በአፕሊኬሽኑ ውስጥ ማስገባት እንዲችሉ ክፍት ተደርጓል። በጣም ደስ የሚለው ነገር ያልተካተቱ መስጂዶችን እርሰዎ ካስገቡ በኋላ አፕሊኬሽኑ ላይ ባስገቡት መስጂዶች ላይ ሰዎች ሲገለገሉ ለእርሰዎ ይኼን ያህል ሰው በመስጂዱ ሰግዷል የሚል ብዙ ምንዳ የሚያዝቅ መረጃ በየጊዜው ይልክልዎታል።

አፕሊኬሽኑን ከታች ባለው ሊንክ ገብታችሁ አውርዳችሁ መጠቀም የምትችሉ ሲሆን ሌሎች እንዲጠቀሙበትም ሼር በማድረግ እንድታጋሩ እንጠይቃለን።

የአፕሊኬሽን መገኛ ሊንክ:- https://onelink.to/quvuv3

የቲክቶክ አድራሻቸው 👉 https://t.ly/i8Tkc

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group