UMMA TOKEN INVESTOR

seid oumer Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
seid oumer shared a
Translation is not possible.

Sheikh Dr. Salih Fewzan Al-Fewzan

ሸይኽ ዶ/ር ሷሊሕ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና የአይሁዶች በፈለስጢን አካባቢ መሰባሰብ የቂያም ቀን አንዱ ምልክት ነው ይላሉ።

አላህ እነዚህን ካፊሮች ከነ አጋሮቻቸው ከምድረ ገፅ ያጥፋቸው።

192 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
seid oumer shared a
Translation is not possible.

በነገራችን ላይ…

ከኢትዮጵያ በርካታ ተጠቃሚዎች ወደ ኡማላይፍ ሶሻል ሚዲያ መቀላቀላቸውን ተከትሎ አፑ በሃገራችን ቋንቋ በአማርኛ እንዲሠራ ለማድረግ ከመሥራቾቹ ጋር ተነጋግረን የትራንስሌሽኑን ሥራ ጀምረናል።

የትርጉም ሥራው ሲያልቅ በአላህ ፈቃድ በቅርቡ ኡማላይፍን በአማርኛ ቋንቋ መጠቀም ትችላላችሁ።

በአላህ ፈቃድ አቅም ሲጎለብትና ተጠቃሚው ይበልጥ እየበዛ ሲመጣ ደግሞ ሌሎች የሃገራችን ቋንቋዎችም እንዲካተቱ እናደርጋለን።

*

በሉ! አካውንት እየከፈታችሁ! በአላህ ፈቃድ ኡማላይፍ ከሌሎች ማኅበራዊ ሚዲያዎች የበለጠ ተጠቃሚ ያለውና ጠቃሚ ኢስላማዊ አፕ ይሆናል።

አፑን ከየት እንደምታገኙትና በምን መልኩ አካውንት መክፈት እንደምትችሉ በአማርኛ ማብራሪያ ያለው ቪድዮ በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ።

https://t.me/MuradTadesse/32416

አካውንት ክፈቱና ብቅ በሉ፤ በዛም እንዛመድ።

https://ummalife.com/MuradTadesse

በተጨማሪም ይህን የኢትዮ ሙስሊሞች ግሩፕ ተቀላቀሉት።

https://ummalife.com/EthiopianMuslimsNetwork

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
seid oumer shared a
Translation is not possible.

#update

ኮልፌ ሎሚ ሜዳ አካባቢ በሚገኝ የመጀመርያ ደረጃ ት/ቤት የሚያስተምሩ ሁለት ሴት  አስተማሪዎች ጅልባብ ለብሳቹ ማስተማር አትችሉም ብሎ የት/ቤቱ አስተዳደር አጸያፊ ቃላት በመናገር ጭምር  ክልከላ ለማድረግ ሞክሮ ነበር። ነገር ግን የአካባቢው ማህበረሰብ፣ የወረዳው መጅሊስና የአዲስ አበባ መጅሊስ በመተባበር ጉዳዩ መስተካከሉን ዛሬ ገልፀዋል።

ሆኖም ግን ጉዳዩ ለጊዜው ቢፈታም ነገ ላይ በዚሁ ት/ቤት ወይም በሌላ ቦታ ላለመደገሙ ዋስትና የለም።

መፍትሄው ወጥ የሆነ ቋሚ ህግ ማስወጣት ነበር። ግና ኒቃብን እያቃለሉ ለጠላት በር ከፍተው በየቦታው ለሚጫር እሳት ሁሉ ውሃ ደፊ አደረጉን። አሁንም ከላይ ጀምሮ በቋሚነት ኒቃብና ጂልባብ የመልበስ ነፃነት በይፋ እንዲታወጅ መጅሊሱ የበኩሉን ድርሻ ቢወጣ እንዲህ በየ ት/ቤቱ እየዞሩ መቸገርም አይፈጠርም።

ያኔ ከልካይ ካለ በህግ ክፍሉ በኩል ቀጥታ ተጠያቂ የማድረግ ሥራ ተሠርቶ መቀጣጫ ማድረግ ይቻላል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group