yeshak Abdulmalik Mohammed Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

About me

እውነተኛ ፍርሀትን አልላህን ፍራ ነጃ ትወጣለህና ።

Translation is not possible.

ባወቁት መስራት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تزولُ قدَما عبدٍ يومَ القيامةِ حتّى يُسألَ عن أربعٍ: وذكَر منها: وعن علمِهِ ماذا عمِلَ بهِ؟﴾

“አንድ ባሪያ በቂያማ እለት ስለ አራት ነገሮች ሳይጠየቅ እግሩ አይንቀሳቀስም። ከጠቀሱት ውስጥ፦ ‘በአውቅከው ነገር ምን ሰራህበት’ ተብሎ ይጠየቃል።”

📚 አልባኒ በሶሂህ አተርጊብ ወተርሒብ ውስጥ ሶሂህ ብለውታል: 3592

አቡ ደርዳ (رضي ﷲ عنه) እንዲህ ይላሉ፦

«إنّ أخوفَ ما أخافُ إذا وُقفتُ على الحساب أن يقال لي: قد علِمتَ فماذا عمِلتَ فيماَ علِمتَ؟»

“በጣም የሚያሰፈራኝ ነገር ለምርመራ ቆሜ አውቀህ ነበር በአወቅከው ነገር ምን ሰራህበት? መባሌ ነው።”

📚 ሐጢብ አልባግዳዲ ኢቅተዳ አልዒልሙ አልዓመል ውስጥ ዘግበውታል: 41

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

በቡኻሪና ሙስሊም ሳይገደብ በሌሎች የሐዲስ ሊቃውንቶች የተዘገቡ ነቢያዊ ሀዲሶችም ይቀርቡበታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጌታዬን እንዴት ብዬ ልማፀነው?

ከጣሪቅ ቢን ሀሺም (رضي ﷲ عنه) ተይዞ:  ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ አለ፦

﴿وَأَتاهُ رَجُلٌ، فَقالَ: يا رَسولَ اللهِ، كيفَ أَقُولُ حِينَ أَسْأَلُ رَبِّي؟ قالَ: قُلِ: اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِي، وارْحَمْنِي، وَعافِنِي، وارْزُقْنِي فإنَّ هَؤُلاءِ تَجْمَعُ لكَ دُنْياكَ وَآخِرَتَكَ.﴾

“አንድ ሰው መጣቸውና እንዲህ አላቸው፦ አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ጌታዬን እንዴት አድርጌ ልጠይቀው (ልማፀነው)? እንዲህ በል አሉት፦ ‘አላህ ሆይ! ማረኝ፣ እዘንልኝ፣ ጤነኛ አድርገኝ፣ ሲሳይን ለግሰኝ’ ይህ የዱኒያና የአኼራን ጉዳዮች ላንተ ጠቅልሎ ይዞልሃል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2697

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

በቡኻሪና ሙስሊም ሳይገደብ በሌሎች የሐዲስ ሊቃውንቶች የተዘገቡ ነቢያዊ ሀዲሶችም ይቀርቡበታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

መለያየት እና መከፋፈል ስለመወገዙ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تَخْتَلِفُوا؛ فإنَّ مَن كانَ قَبْلَكُمُ اخْتَلَفُوا فَهَلَكُوا﴾

“አትለያዩ! ከናንተ በፊት የነበሩት ተለያዩ ጠፉ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 2410

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

በቡኻሪና ሙስሊም ሳይገደብ በሌሎች የሐዲስ ሊቃውንቶች የተዘገቡ ነቢያዊ ሀዲሶችም ይቀርቡበታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በጁምዓ ቀን ወደ መስጂድ ስትገባ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ሁለት ረከዓ መስገድ ይኖርብሃል!

ከጃቢር ቢን አብደላህ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦

﴿جَاءَ رَجُلٌ وَالنَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَخْطُبُ النَّاسَ يَوْمَ الْجُمُعَةِ، فَقَالَ : " أَصَلَّيْتَ يَا فُلَانُ ؟ " قَالَ : لَا، قَالَ :  قُمْ فَارْكَعْ رَكْعَتَيْنِ﴾

“አንድ ሰው ነቢዩ (ﷺ) ለሰዎች ኹጥባ እያደረጉ ሳለ ወደ መስጂድ ገብቶ ተቀመጠ። እከሌ ሆይ ሰግደሃልን? አሉት። አልሰገድኩም አለ። ተነስ ሁለት ረከዓ ስገድ አሉት።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 930

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) አደራ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿احفظ اللهَ يحفظك، احفظ اللهَ تجده تجاهك، إذا سألت فاسألِ اللهَ، وإذا استعنت فاستعن بالله،﴾

“አላህን ጠብቅ ይጠብቅሀል። አላህን ጠብቅ ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ስትጠይቅ እላህን ጠይቅ። ስትታገዝም በአላህ ታገዝ።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2516

Send as a message
Share on my page
Share in the group