Translation is not possible.

የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) አደራ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿احفظ اللهَ يحفظك، احفظ اللهَ تجده تجاهك، إذا سألت فاسألِ اللهَ، وإذا استعنت فاستعن بالله،﴾

“አላህን ጠብቅ ይጠብቅሀል። አላህን ጠብቅ ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ስትጠይቅ እላህን ጠይቅ። ስትታገዝም በአላህ ታገዝ።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2516

Send as a message
Share on my page
Share in the group