Translation is not possible.

ባወቁት መስራት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تزولُ قدَما عبدٍ يومَ القيامةِ حتّى يُسألَ عن أربعٍ: وذكَر منها: وعن علمِهِ ماذا عمِلَ بهِ؟﴾

“አንድ ባሪያ በቂያማ እለት ስለ አራት ነገሮች ሳይጠየቅ እግሩ አይንቀሳቀስም። ከጠቀሱት ውስጥ፦ ‘በአውቅከው ነገር ምን ሰራህበት’ ተብሎ ይጠየቃል።”

📚 አልባኒ በሶሂህ አተርጊብ ወተርሒብ ውስጥ ሶሂህ ብለውታል: 3592

አቡ ደርዳ (رضي ﷲ عنه) እንዲህ ይላሉ፦

«إنّ أخوفَ ما أخافُ إذا وُقفتُ على الحساب أن يقال لي: قد علِمتَ فماذا عمِلتَ فيماَ علِمتَ؟»

“በጣም የሚያሰፈራኝ ነገር ለምርመራ ቆሜ አውቀህ ነበር በአወቅከው ነገር ምን ሰራህበት? መባሌ ነው።”

📚 ሐጢብ አልባግዳዲ ኢቅተዳ አልዒልሙ አልዓመል ውስጥ ዘግበውታል: 41

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

በቡኻሪና ሙስሊም ሳይገደብ በሌሎች የሐዲስ ሊቃውንቶች የተዘገቡ ነቢያዊ ሀዲሶችም ይቀርቡበታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group