UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ሙሐመድ ሲዲቅ አል-ሚንሻዊ( محمد صديق المنشاوي) ይባላሉ። ግብፃዊ ሲሆኑ ቁርአንን ገና በ8 አመታቸው ነበር በቃላቸው ሐፍዘው የጨረሱት። ቁርአን በሚቀሩበት ጊዜ የሚያዳምጧቸው ሰዎች ሳያስቡት ያነቡ ስለነበር الصوت الباكي የሚል ቅፅል ስም ተሰጥቷቸዋል።

በ20ኛው ክፍለዘመን አሉ ከሚባሉ ቃሪኦች መካከል የነበሩ ሲሆን "ተሕቂቅ" እና "ተርቲል" በሚባለው የአቀራር ስልታቸው ይበልጥ ይታወቃሉ። ከቁርአን ጋር በተያያዘ የተለያዩ መፅሀፎችንም ፅፈዋል።

የአቀራር ስልታቸውና እርጋታቸው እያንዳንዱን አንቀፅ እንድናስተነትን የማድረግ ሀይል አለው።

የ15 ልጆች አባት የነበሩ ሲሆን በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1920 ተወልደው በ49 አመታቸው ወደማይቀረው አኼራ ሄዱ። አላህ ይዘንላቸው።

image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ውሻዋን እንደታቀፈች ቀሳሞችን ተሰናብታ ወደ ቀየዋ ተጓዘች። የያዝሽውን ውሻ ንብረትሽን ጣዪ እንኳ አልተባለችም። ዛሬ ቀሳሞች የለቀቋት እስራኤላዊት። 

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

… ሰዓቲቱ አትቆምም‼

===============

✍ ውዱ ነቢይ ﷺ የቂያም ቀን የሰዓቲቱን መምጣት አመላካች የሆኑ ምልክቶችን በጠቀሱበት ሐዲሥ ላይ እንዲህ የሚል ይገኝበታል፦

(لا تَقومُ السَّاعةُ … وحَتَّى تَعودَ أرضُ العَرَبِ مُروجًا وأنهارًا )

«የዐረብ ምድር ወደ አረንጓደነትና ወንዞች ሳትቀየር ሰዓቲቱ አትቆምም።»

[ሙስሊም: 157]

*

የዚህን አካባቢ ምድረ በዳነት ዓይኔ አይቶብኛል። ጭራሽ እንዲህ ይሆናል ተብሎ የማይታሰበው ምድር አሁናዊ ገፅታዊ ይህ መሆኑን በፎቶ ሳይ… ያ አላህ ከማለት ውጭ ምን ይባላል!

ያ ረብ! ወደ አንተ መልካም መመለስን መልሰን‼

image
image
image
image
image
image
+3
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ይህንን ሳነብ ሡብሀነከ ረቢ ብያለሁ በአግራሞት የአላህን ስም እየጠራሁ አንገቴን ነቅንቄያለሁ

የቤተሰቦቿ መኖሪያ በወራሪዋ ጥቃት ዶግ አመድ ሲሆን እርሷ እዚያው ቤት ውስጥ ተኝታለች። እናቷ ትታት ስትሞት አራስ ነበረች። ልጅም የእናቷን ጡት በቅጡ እንኳ አላጣጣመችም። እነሆ ከአንድ ወር በኋላ ከፍርስራሹ ውስጥ በህይወት ተርፋ ተገኝታለች። አትገረሙምን?! ላበላት፣ ላጠጣትና ለተንከባከባት ጌታ ምስጋና አታቀርቡምን?! እኔ በአላህ ድንቅ ስራ ተገርሜያለሁ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በኩዌት የሚኖሩ ሰብዓዊነት የሚሰማቸው ሰወች 300 ድንኳን እና የክረምት ልብስ የጫነ አዲስ አይሮፕላን ከቶን ምግብ እና የህክምና ቁሳቁስ እና ሁለት አምቡላንሶች በተጨማሪ ላኩ።

image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group