UMMA TOKEN INVESTOR

About me

https://ummalife.com/sefa mohammed

Translation is not possible.

#ኢብኑ_ጀውዚይ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ :-

አንድ ቀን መስጅድ ውስጥ ተኝቼ እያለ ጀናዛ ሊሰገድበት ይዘው ሲገቡ ድምፅ ሰምቼ ነቃሁ።

ልስገድ ብዬ ተነሳሁ ሰገድኩ ወደ ቀብር ይዘውት ሲሄዱም መሆድ አለብኝ ብዬ አብሬኛቸው ሄድኩ። ይህን ሁሉ ሳደርግ ሟቹን ጭራሽ አላቀውም ነበር።

ሰዎች ጀናዛውን ቀብረው ተበተኑ እኔ ብቻ ቀብሩ ጋ ቀረሁ አጠገቡም ቆሜ ዱአ ማድረግ ጀመርኩ።

"ያ ረብ ይህ እንግዳ ወደ አንተ መቷል እኔ የማላቀው ሆኖ እንግዳነት ወደኔ ቢመጣ በክብር አስተናግደው ነበር ታዲያ ወደ አንተ እክረመል አክረሚን(የለጋሶች ለጋስ) ሲመጣ እንዴት ትቀበለው ይሆን?"🤲🤲🤲

ከዛም ወጥቼ ወደ መስጅድ አመራሁ ጉዞ ስለነበረብኝ ትንሽ አረፍ አልኩ

በህልሜ ነጭ ልብስ የለበሰ ሰው አንተ ነህ ዱአ ያደረክልኝ ብሎ ጠየቀኝ?

እኔም አንተ ማነህ አልኩት??

"እኔ ቀብሬ ላይ ዱአ ያደረክልኝ ነኝ ወላህ አላህ ዱአህን ሰምቶ ይቅር አለኝ"♥♥

አላህ ከልባችው ዱአ ሚያደርጉ ሷሊህ ሰዎችን ይወፍቀን 🤲🤲

Sefa mohamad

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ደቡብ አፍሪካ ከጋዛ ጥቃት ጋር በተያያዘ እስራኤልን ወደ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መውሰዷ ተገለጸ

****************************

ደቡብ አፍሪካ እስራኤል በጋዛ እየወሰደች ባለችው እርምጃ አገሪቱን ወደ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (አይሲሲ) መውሰዷን ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ አስታወቁ።

የእስራኤል መንግሥት በጋዛ እየፈጸመ ያለው ተግባር በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መዳኘት እንዳለበት ከበርካታ አገራት ጋር መግባባታቸውን ፕሬዚዳንቱ መግለጻቸውን የቢቢሲ ዘገባ ያመለክታል።

በእስራኤል ጋዛ ጦርነት እስራኤልን አጥብቆ በመተቸት እና ለፍልስጤማውያን ግልጽ ድጋፍ እየሰጡ ካሉ ጥቂት አገራት መካከል ደቡብ አፍሪካ ተጠቃሽ ነች።

የዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (አይሲሲ) እንደ ጦር ወንጀል እና ዘር ማጥፋት ባሉ ክሶች የተከሰሱ ግለቦችን የሚዳኝ ተቋም መሆኑ ይታወቃል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

“አንዳንድ ጊዜ ከካሜራ ጀርባ ቆሜ አለቅሳለሁ” የጋዛው ጋዜጠኛ

ጋዛ ትላልቅ ሕንጻዎቿ ወደ ክምር ፍርስራሽነት ተቀይረውባታል።

ተስፋ ያልቆረጡ ቤተሰቦች ከፍርስራሾች ውስጥ ዘመዶቻቸውን ለማውጣት በእጃቸው ይፍጨረጨራሉ።

በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ ሕጻናትን የተዝለፈለፈ ሰውነት አቅፈው ሲወጡም መዘገብ የጋዛ ጋዜጠኞች የየቀኑ እውነታ ሆኗል።

እስራኤል በሙሉ ከበባ ስር ባስገባቻት ጋዛ ኤሌክትሪክ እና ውሃ ተቋርጧል። የነዳጅ እና የምግብ አቅርቦት እየተመናመነ ነው።

የጋዛው ጋዜጠኛ ማህሙድ ባሳም ስልኩ እንደ ድሮው አይጠራም።

እኛ በዱኣ አንርሰቻዉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ኮርኒ ኬሪ የተባለች አየርላንዳዊት እስራኤል “አሸባሪ አገር ናት” ብላ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በመጻፏ ከአየርላንድ የቴክኖሎጂ ተቋም ተባረረች።

ግለሰቧ ዊክስ ከሚባል ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋም ነው የተባረረችው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጀግነ ማሪ ማለት ይህ ነዉ አላህ ይጠብቅህ

ኤርዶዋን

ኤርዶዋን ምዕራባውያን ፊታቸውን ያዞሩት “የሚፈሰው የሙስሊም ደም” ስለሆነ ነው አሉ

https://bbc.in/3FyfpSh

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group