UMMA TOKEN INVESTOR

jamal kamal shared a
Translation is not possible.

ማዛጋት መንፈሳዊ ትርጉሙን ብታውቁት ኖሮ ማዛጋታቹን ታፍሩበት

ነበር ።

የማዛጋት ትርጉም በፊዚዮሎጂ....

ማዛጋት በሁሉም የጀርባ አጥንቶች ውስጥ የተለመደ እና አየር

ወደ ውስጥ የመማግ እና መተንፈስ እእንዲሁም የጡንቻዎችን

መወጠርን የሚያካትት የፊዚዮሎጂ እንቅስቃሴ ነው።

ማዛጋት የኛ የአጸፋዊ ስርዓታችን አካል ነው፣ እሱም በዋነኝነት

የሚቀሰቀሰው ያለፍላጎቱ በውጫዊ ተነሳሽነት ነው።

ለምን እንደምናዛጋ በፊዚዮሎጂ ብዙ ማብራሪያዎች አሉ፣ በጣም

የታወቀው ደግሞ በሳንባችን ውስጥ ያለው ዝቅተኛ የኦክስጂን

መጠን ነው።

ማዛጋት የሚጀምረው በማህፀን ውስጥ ነው, ነገር ግን በዋነኛነት

በአዋቂዎች ላይ ይታያል ። በልጆች ላይ የእንቅልፍ ጊዜ ወይም

አሰልቺ በሆኑ እንቅስቃሴዎች ላይ ያነሰ ነው።

ይሁን እንጂ ማዛጋት ብዙውን ጊዜ እንደ ጸሎት ወይም ማሰላሰል

ባሉ በጣም አስፈላጊ ተግባራት ውስጥ ሊከሰት ይችላል።

ታዲያ በጸሎት ጊዜ ማዛጋት መንፈሳዊ ትርጉሙ ምንድን ነው?

በጸሎት ጊዜ ማዛጋት ያለውን ድብቅ መንፈሳዊ ትርጉም፣ ምን

እንደሚያመለክተው እና በሱ ልታፍሩበት እንደሚገባ በጥቂቱ ።

ስለ ማዛጋት ተምሳሌታዊ ትርጉሞች የበለጠ ለማወቅ ቀጣዩን

ፅሁፍ ያንብቡ

ማዛጋት መንፈሳዊ ትርጉም በእስልምና

በጸሎት ጊዜ ማዛጋት በእስልምና አብዛኛውን ጊዜ አማኞች

በሚጸልዩበት ወቅት ስለ ማዛጋት ብዙ ባህላዊ እምነቶች አሉ።

በጣም የተለመደው የሰይጣን ፈተና ነው።

በጸሎት ጊዜ ማዛጋት ሰይጣን ወደ ሰውነትህ ለመግባት

የሚሞክርበት መንገድ ነው።

እንደ ነቢዩ (ሰ.ዐ. ወ)ገለጻ፣ ሰይጣን የአማኞችን ትኩረት

አቅጣጫ ለማስቀየር እና እነሱን ለማዋረድ የሚሞክርበት

መንገድ ነው።

አማኞች ሲያዛጉ ሰይጣን በጣም ይደሰታል። ይህንንም የሚያሳካው

ሃሳባቸውን በመውረር እና ትኩረታቸውን እንደ ማዛጋት ባሉ

ፈተናዎች በማወክ ነው።

በተጨማሪም ወንዶች ሲያዛጉ የሚያሳዩዋቸው የፊት ገጽታዎች

በተለይ ለእሱ አስደሳች ሆኖ አግኝተውታል ታማኝ ሙስሊም

ከሰይጣን ፈተናዎች መራቅና ትጋቱን መጠበቅ አለበት።

ስታዛጋ ሰይጣን በአንተ ላይ ይስቃል፡- አንድ ሰው ሲያዛጋና አፉን

ሲከፍት የሚያሳየው የፊት ገፅታ ለሰይጣን የሳቅ ምንጭ ነው።

ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል

አማኞች ሲያዛጉ በተቻለ መጠን ለረጅም ጊዜ ማዛጋቱን

በውስጣቸው መያዝ አለባቸው።

ሊቋቋሙት የማይችሉት ከሆነ ወዲያውኑ አፋቸውን በእጃቸው

ወይም በልብስ መሸፈን አለባቸው ይህ ምልክት የሚደረገው

ሰይጣን ወደ ሰውነት እንዳይገባ በመፍራት ነው።

እስልምና የመጨረሻው ሰላም ሀዲስ አንድ ሰው ከሞተ በኋላ

ሶስት ነገሮች አብረውት ይሄዳሉ

የአላህ መልእክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-

የአደም ልጅ ሲሞት ስራው ይቋረጣል!! ከሶስት ነገሮች በስተቀር፡

1,ኛ ሰደቃ

2,ኛ እውቀቱ

3,ኛ ዱአው (ፀሎቱ )

ሰደቃ ጥቅሟ ቀጣይነት አለው

ዱአ እና እውቀት ከርሱ ጥቅማጥቅም የሚሰበሰብበት ነው

(ለምሳሌ ለሰዎች መልካም ነገር ብታስተምር ) ላንተ የፅድቅ

መንገድ ነው።

እነዚህ ሶስት ነገሮ ቀጣይነት ያላቸው እና ጥቅማቸው በአላህ

ዘንድ የሚታጨድበት ሲሆን ።ከሞት በኋላ የሚጠቅሙህ

ምንዳዎችን ይልኩልሃል

ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) እውቀትን ከኔ ለሌላው አስተላልፉ አንድም

አረፍተ ነገር ብትሆን እንኩዋን ብለዋል።

እኔ ነቢያዊ መልእክቱን ለናንተ አድርሻለው

ይህንን ፅሁፍ ለወዳጅ ዘመዶዎ ይደርስ ዘንድ ሼር ያድርጉ

አላህ ሆይ በነዚህ ሶስት ነገሮች የምንጠቀም አድርገን

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
jamal kamal shared a
Translation is not possible.

ሙዓዊያ እና ዐሊይ ረዲየላሁ ዐንሁማ በተጋጩ ግዜ ሁለት

ኢስላማዊ ስረወ መንግስት ተመሰረተ የሮሙ ንጉስ ይህን ሰምቶ

እንዲህ ሲል ደብዳቤ ፃፈ።

<<ከሮም ንጉሰ ነገስት ለ ሙስሊሞች መሪ ሙዐዊያ አቡ ሱፍያን!!

ባንተ እና በዐሊይ መካከል የተከሰተውን ግጭት

ሰምተናል።ስለዚህም ለሙስሊሞች መሪ አንተ መሆን

እንዳለብህም ስለምናምን አንተ ፍቃድህ ከሆነ የዐሊይን ጭንቅላት

ቀንጥሶ የሚያመጣልህን ወታደር ልላክልህ>>

ይህ ደብዳቤ ሙዐዊያ ጋር እንደደረሰም ሙዓዊያም

<<ከሙዓዊያ ለሮም መሪ!!! ሁለት ወንድማማቾች ስለተጣሉ

አንተ ምን አገባህ? አፍህን የማትዘጋ ከሆነ ጅማሬው እኔ ጋ የሆነ

እና ፍፃሜው አንተ ጋ የሆነ ሰራዊት ልኬ አንገትህን በማስቀንጠስ

ለዐሊይ በስጦታ መልኩ አበረክትለታለሁ>>

#ይህ_ትክክለኛ_ሙስሊሞች_ሳለን_ነው

_____

___

ካሊድ ኢብን ወሊድ ለፐርሺያው ንጉሰ ነገስት እንዲህ ሲል

ደብዳቤ ፃፈለት

<<ስለም ትድናለህ። እንቢ ያልክ እንደሆን ግን፤ እናንተ ህይወትን

የምትወዱትን ያህል ሞትን የሚወዱ ሰራዊቶችን ይዤልህ

እመጣለሁ።>>

ንጉሱ ይህን ደብዳቤ ካነበበ በኋላ የቻይናውን ንጉስ የጦር እርዳታ

ሊለምነው ደብዳቤ ፃፈለት።

የቻይናውም ንጉስ እንዲህ ሲል ደብዳቤ መልሶ ላከለት።

<<ንጉስ ሆይ! ተራራን እንኳን ለመናድ ካሰቡ ምንም

ከማያግዳቸው ወታደሮች ጋር ለመጋፈጥ አቅሙ ስለሌለኝ

ጥያቄህን መፈፀም አልችልም።>>

# ምን_ያህል_ሀያላን_እንደነበርን_ተመልከቱ

_____

____

በደውለቱል ዑስማኒያ የአገዛዝ ዘመን የሙስሊም ወታደሮች የጦር

መርከቦቻቸውን ይዘው በአውሮፓ ደሴቶች ሲያልፉ በአከባቢው ያሉ

አብያተ ክርስትያናት በሙሉ ሙስሊሞች መጥተው ፈትህ

እንዳያደርጉ በመፍራት ከበሮ ከመምታት እና ምንም አይነት ድምፅ

ከማሰማት ይቆጠቡ ነበር።

#ያኔ_ጀግና_ሳለን

_____

____

በደውለቱል ኡስማኒያ የአገዛዝ ዘመን በያንዳንዴ ቤት ደጅ ላይ

ሁለት የበር ማንኳኩያዎች ይኖራሉ። አንዱ ትልቅ ሲሆን አንዱ ትንሽ

ነው። በትልቀኛው ከተንኳኳ አንኳኪው ወንድ ነው'ና በሩን ሊከፍት

ሚመጣው ወንድ ይሆናል። ነገር ግን በትንሸኛዋ ከተንኳኳ

አንኳኪዋ ሴት መሆኗ ስለሚታወቅ ሴት ትከፍትላታለች።

በዚያ ምርጥ ዘመን አንድ ቤት ውስጥ ሰው ከታመመ ደጅ ላይ

ቀይ አበባ ይንጠለጠል ነበር። ያን አበባ የተመለከቱ ሰዎች ሁሉ

እዝያ ቤት በሽተኛ መኖሩን ስለሚያውቁ በበሩ ሲያልፉ ድምፃቸውን

ዝቅ ያደርጉ ነበር።

#ሹፍ_ምን_እንመስል_እንደነበር !!!

_____

_

ግዜው ሰላሁዱን አል አዩቢ በይተል መቅዲስን ባስመለሰበት ግዜ

ነበር። እና ጦርነቱ ነገውን ሊጀመር ማታ ላይ የጦር መሪው

ሰላሁዲን የወታደሮቹን ድንኳን እየዞረ ሲያዳምጥ፤ ግማሹ ለይል

ይሰግዳል፣ ሌላው ቁርአን ይቀራል፣ የተቀሩት ደግሞ ይዘክራሉ።

ግን ድንገት በሆነ ድንኳን አጠገብ ሲያልፍ በድንኳኑ ውስጥ ያሉት

ሁሉም ተኝተው ነበር። ይህን ግዜ፦"በዚህች ድንኳን አዳሪዎች

ምክንያት ልንሸነፍ እንችላለን" ብሎ አለፈ።

#ማንተኛበት_ዘመን

_____

___

ቀደምት ዑለማኦች በሶስት ነገራት አደራ ይባባሉ ነበር።

1፦ሰውዬው በሱ እና በአላህ መካከል ያለውን ግንኙነት ካሳመረ፤

በሱ እና በሌሎች መካከል ያለው ግንኙነት ያምርለታል።

2፦ሰውዬው ሚስጥራዊ ተግባሩን ካሳመረ አላህ ይፋዊ ተግባሩን

ያሳምርለታል።

3፦ሰውዬው የአኪራው ጉዳይ ካስጨነቀው አላህ የዱንያውንም

የአኪራውንም ጉዳይ ያግራራለታል።

_____

_

#ትልቁ_ኪሳራ_ማለት_ይህ_ነው

ጀነት ስፋቷ የምድርን እና የሰማያትን ያህል ሁና ላንተ በሷ ቦታ

ሳይኖርህ ሲቀር...ትልቅ ኪሳራ ነው።

በእለታዊ ፕሮግራምህ ውስጥ ቁርአንን መቅራት ካልተካተተ ትልቅ

ኪሳራ ነው።

ይህን ፅሁፍ በማሰራጨት ጓደኛህን እንድታነቃው ይከጀላል!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
jamal kamal shared a
Translation is not possible.

🚫:::::::::ሰኸረተል መዉት:::::::::🚫

አንድ ሰዉ ለ#ሶስት /3 ቀናት በሰኸረተል መዉት ተሰቃየ ባለቤቱ ረሱል ( ﷺ ) ዘንድ አቀናች፡፡

ወይ ሞቶ አያሳርፈን እሱም አያርፍ ወይ ምላሱ ሸሐዳ አትል ግራ ገባን እኮ ያ ረሱለላህ ( ﷺ ) አለቻቸዉ፡፡

ረሱል ( ﷺ ) እናቱን አምጡልኝ አሉ፡፡ እናቱም ተጠርታ መጣች፡፡ ልጅሽ ምን አይነት ሰዉ ነዉ? ብለዉ ጠየቋት፡፡ እናትየዉም እንዲህ በማለት መለሱላቸዉ:– ከሰጋጆቹ ከዛኪሮቹ መሀል ነዉ አለቻቸዉ፡፡

ረሱልም ( ﷺ ) እሱን አደለም የምልሽ ካንቺ ጋራ እንዴት ነዉ? አሏት፡፡ እሷም ልቤ አዝኖበታል ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ዋሽቼዎት በዋሕይ መጋለጥን አልፈልግም፡፡ ፈገግተኛ ፊቱን ለሚስቱ ኮስታራዉን ለኔ፣ መልካም ንግግርን ለእሷ ለዛ ቢሱን ለኔ፣ ከምግብ ጥሩዉን ከልብስ ቆንጆዉን ለእሷ እሷ ከመረጠችዉ የተረፈዉን ለኔ ስትል ብሶቷን ገለፀች፡፡

ይህኔ ረሱልም ( ﷺ ) እሳት አምጡልኛና ላቃጥለዉ አሉ፡፡ እናቲቱ ጮኸች ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ልጄ የአካሌ ክፋይ እኮ ነዉ፡፡ ነብሴን ፊዳ አደርግለታለሁ አትንኩት አለች፡፡

ረሱልም ( ﷺ ) ይህን እኮ ነዉ የምልሽ አንቺ ይቅርታሽን ካልሰጠሽዉ የጀነትን ሽታ አያገኝም አሏት፡፡ ይኸዉ ጌታዬ መልዕክቶቹም ከልቤ ይቅር እንዳልኩት ምስክሮቼ ናቸዉ አለች፡፡ ሰዎችን ወደ ሰዉዬዉ ቤት ላኩ፡፡ ሰዉየዉም ሸሐዳ ከምላሱ እንደወጣ ነብስያዉ ወጣች።

✍ወዳጄ ሆይ!

ባልዋን በጀነት ማግኘት የምትፈልግ ሴት በእናቱ ሐቅ ላይ ታበረታዋለች ጀነትን የሚመኝ ሰዉ በወላጆቹ ሐቅ አይደራደርም፡፡ ከአላህ ሐቅ ቀጥሎ ከባዱ የነሱ መሆኑን አይዘነጋም እነሱ ማለት አጥፍተህም የሚወዱህ ዉብ ልቦች ናቸዉና ሁሌም ብታጠፋ ሁሌም ሁሌም ይቅርታን ጠይቅ። አደራ አደራ.።#ሼር በማድረግ ያስተላልፉ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
jamal kamal shared a
Translation is not possible.

የቂያም ቀን 3 ስራዎች ከትልቅነታቸው የተነሳ ሚዛን ላይ አይገቡም ...

1)ለሰዎች ይቅርታን ማድረግ ( ﺍﻟﻌﻔﻮ ﻋﻦ ﺍﻟﻨﺎﺱ )

* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..

አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...

ﻓَﻤَﻦْ ﻋَﻔَﺎ ﻭَﺃَﺻْﻠَﺢَ ﻓَﺄَﺟْﺮُﻩُ ﻋَﻠَﻰ ﺍﻟﻠَّﻪِ

" ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው

... "

2) ሰብር ( ﺍﻟﺼﺒﺮ )

* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..

አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...

ﺇِﻧَّﻤَﺎ ﻳُﻮَﻓَّﻰ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮُﻭﻥَ ﺃَﺟْﺮَﻫُﻢ ﺑِﻐَﻴْﺮِ ﺣِﺴَﺎﺏٍ

" ታጋሾች ምንዳቸውን የሚሰጡት ያለግምት ነው።"

3) ፆም ( ﺍﻟﺼﻴﺎﻡ )

ረሱል ﷺ አሉ

አላህ ﷻ እንዲህ አለ:-

ﻛﻞ ﻋﻤﻞ ﺍﺑﻦ ﺁﺩﻡ ﻟﻪ ﺇﻻ ﺍﻟﺼﻮﻡ ﻓﺈﻧﻪ ﻟﻲ ﻭﺃﻧﺎ ﺃﺟﺰﻱ ﺑﻪ .

"ሁሉም የአደም ልጅ ስራ የርሱ ነው

ከፆም በስተቀር ፆም የኔ ነው እኔም ነኝ ምንዳውን

የምመነዳው።"

{ ቡኻሪና ሙስሊም }

* ምንዳቸው

Send as a message
Share on my page
Share in the group
jamal kamal shared a
Translation is not possible.

ጥበበኛው ሉቅማነል ሀኪም

ለልጁ እንዲህ ሲል መከረው

ልጆ ሆይ ሰው ቤት ስትሆን

አይንህን ጠብቅ

በስብስብ መሀል ስትሆን ምላስህን ጥብቅ

በሰላት ውስጥም ስትሆን ልብህን ጥብቅ::

Send as a message
Share on my page
Share in the group