UMMA TOKEN INVESTOR

ترجمہ ممکن نہیں

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
judi Mohammed shared a
ترجمہ ممکن نہیں

ጀነትን አይገቡም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَنِسَاءٌ كَاسِيَاتٌ عَارِيَاتٌ، مُمِيلَاتٌ مَائِلَاتٌ، رُءُوسُهُنَّ  كَأَسْنِمَةِ الْبُخْتِ  الْمَائِلَةِ، لَا يَدْخُلْنَ الْجَنَّةَ، وَلَا يَجِدْنَ رِيحَهَا، وَإِنَّ رِيحَهَا لَيُوجَدُ مِنْ مَسِيرَةِ كَذَا وَكَذَا﴾

“ሴቶች ናቸው ለብሰው ያለበሱ የሆኑ፣ ወደ መጥፎ ነገር ተዝንባዩች እና አዘንባዩች፣ እራሳቸውን እንደ ግመል ሻኛ የቆለሉ። ጀነትን አይገቡም። ሽታውንም አያገኙትም። የጀነት ሽታ ከዚያ ወደዚያ (ከረጅም ርቀት) የሚገኝ ሆኖ ሳለ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2128

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
judi Mohammed shared a
ترجمہ ممکن نہیں

በባንኮች ውስጥ ገንዘባችሁን የምታስቀምጡ ወገኖች በጣም ጥንቃቄ አድርጉ። በተለይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ከነ ጭራሹ ሳያውቁ ከአካውንታቸው የሚፈፀመው ዘረፋ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ ነው ያለው። ባንኮች ከአንድ ደንበኛቸው ሂሳብ የተወሰደ ገንዘብ እንዴት ወደየትኛው ሂሳብ እንደገባ እንደማያውቁ ወይም እንዴት የገባበትን እያወቁ ማስመለስ እንደማይችሉ በጣም ግራ የሚያጋባ ነው።

ለማንኛውም በየጊዜው ገንዘባችሁ መኖሩን አስረግጡ። በተለይ ሙስሊሞች በብዛት እየተዘረፉ ነው። ከዚያ አመልክቱ ይባላሉ። እስካሁን ድረስ የተወሰደበት እንጂ ተወስዶበት አመልክቶ የተመለሰለት መኖሩን አላውቅም። ብትችሉ እነሱ ዘንድ ከማስቀመጥ ንብረት ላይ ወይም ስራ ላይ አውሉት።

Ibnu Munewor

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

Send as a message
Share on my page
Share in the group
ترجمہ ممکن نہیں

QUR'AN

1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group
judi Mohammed shared a
ترجمہ ممکن نہیں

ይህ በፎቶ የሚትመለከቱት ልጅ ትላንት አዲስ አበባ ኮ/ቀራኒዮ ወረዳ 04 አለም ባንክ ሙስዓብ መስጂድ ሽንት ቤት ውስጥ በሩን ዘግቶ ራሱን በገመድ አንቆ በእንጨት ተንጠልጥሎ ሞቶ ተገይቷል። የተገኘውም ለዙህር ሰላት አዛን ከተባለ በኋላ ሰው ሽንት ቤት ለመጠቀም በሩ ዝግ ስለ ነበረ ሲንኳኳ ፀት ሲል ሲተይ በገመድ ተንጠልጥሎ ሞቶ የተገየ ሲሆን በሰዓቱ ለፖሊስ ተደውሎ ተነግሮ 3 ፖሊሶች መጥተው በሩን በመሰላል ወጥተው በሩ በውስጥ ተቀርቅሮ ስለነበረ በእንጨት ነገር ከፍተው እያዩት እያለ የተወሰነ ከቆየ በኋላ ፖሊሶች አጠገብ ገመዱ ተበጥሶ መሬት ወደቀ።

ፖሊሶቹም ለአንቡላስ ደውለው አንቡላንስ መጥቶ ፎቶ አንስቶ በሰዓቱ ኪሱ ሲፈተሽ በኪሱ ምንም ማንነቱን የሚገልፅ መረጃ አልተገኘበትም። በመሆኑም ማንም የሚያውቀው ሰው አልተገኘምና ምን አልባት የሚያውቀው ሰው ካለ በተለያዩ ግሩፖች ሼር በማድረግ ቤተሰቦቹን በማፈላለግ እንተባበር።

አደራችሁን ሁላችሁም ሼር አድርጉ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group