UMMA TOKEN INVESTOR

About me

መልዕክተኛውም የሰጣችሁን (ማንኛውንም) ነገር ያዙት።ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ። وَمَآ ءَاتَٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ۚ ሱረቱል አልሃሽር 59፥7

Translation is not possible.

መሰረታዊ መርሆዎችና መስፈርቶች

እነዚያ እነሱ እውቀት የሚያዝባቸው ዑለማዖች ምን አይነት መስፈርት ማሟላት አለባቸው?

እውቀት የሚወሰድባቸው እና እነሱን የምንከተላቸው ኡለማዖች እነሱ ሐርብ አልከርማኒ ኢዕቲቃዱ ላይ እንዳለው ነው።

እነሱ እውቅ የሆኑ አዒማዎች ነበሩ፣ታማኞች፣የእውነተኝነትና የአደራ ባለቤቶች ነበሩ፣በነሱ መመራት አለ፤ከነሱ እውቀት ይያዛል።

የቢድዓ፣፣የልዩነት፣የመዘላበድ(የመቀላቀል) ባለቤቶች አልነበሩም።

በእውቀታቸው የሚሰሩ የሆኑ ኡለማዖች እና አህለ ሱናዎች ዘንድ በነሱ መከተል ባለቤቶች የሆኑ ኡለማዖች ዘንድ የድርሳናት ብዛት የመሸምደድ፣የዘገባዎች፣የእውቅና(ኢጃዛ መቀበል፣የአጫጭር ኪታቦች፣የግጥምች ብዛት መስፈርት አይደለም።ቁርዓንና ሀዲስን የዚች ኡማ ቀደምቶች የነበሩበትን መንገድ መከተል ነው መስፈርቱ።ይህም በ الله መገጠምና በእውቀት መሻት ቁርዓንና ሀዲስን ሰለፎች የነበሩበትን መንገድ በእምነትና በ ሸሪዓዎ ድንጋጌዎች ዱንያዊ በሆኑ ጉዳዮች መከተል ነው።

ኢብራሂም ቢን ኸዋስ እንዲህ ይላል፦እውቀት በዘገባ ብዛት አይደለም።ዒልም ማለት እውቀትን ለተከተለና ጥቅም ላይ ላዋለው ነው።ሱናን የተከተለ ነው አሊም ማለት ትንሽ እውቀት ቢኖረውም።

ሲየር ሰለፍ አስሷሊሂን 3/1325

ቀዋሙ አስሱና አልአስበሃኒ "አልሁጃ ፊ በያኒል መሐጃ" ላይ እንዲህ ይላል፦አህሉ ሱናዎች እንዲህ ይላሉ፦ኢልም በዘገባዎች ብዛት አይደለም።ዒልም ማለት እሱን መከተልና በሱ መጠቀም ነው።በዳጋጎቹና በታብዕዮች ይመራል።ትንሽ ዒልም ቢሆንም።ሱሃቦችን እና ታብዕዮችን የተቃረነ #ጠማማ ነው።ብዙ እውቀት ቢኖረውም።

በርበሃሪ الله ይዘንለትና እንዲህ ይላል፦እወቅ እውቀት የዘገባና የኪታብ ክምችት አይደለም።አዋቂ ማለትማ ቁርዓንና ሀዲስን የተከተለ ነው።ትንሽ እውቀትና ኪታብ ቢኖረው።ቁርዓንና ሀዲስን የተቃረነ #የቢድዓ_ባለቤት ነው።ብዙ ዘገባና ኪታብ ቢኖረውም።

ጦበቃቱል ሀናቢላ 2/30

ሸርሁ ሱና(144 ቁ) ላይ ደግሞ እንዲህ ይላል፦የነፍህን ነገር አደራህን,ፈለግን በመከተል የፈለግ ባለቤቶችንም በመከተል አደራህን በጭፍን በመከተልም ላይ,ዲን ማለት በጭፍን መከተል ነው–ማለትም ነብዩን እና የሳቸውን ባልደረቦች መከተል ነው።ከኛ በፊት የነበሩት ሸፋፋነው አልተውንም፤እነሱን ተከተል ታርፋለህ(ትረጋጋለህ)፣ፈለግን እና የፈለግን ባለቤቶችን አትተላለፍ።

ታላቁ ኢማም ኢስሐቅ ቢን ረሓወይህ الله ይዘንለትና እንዲህ ይላል፦እኛማ የመከተልና በጭፍን የመከተል ባለቤቶች ብቻ ነን እነዚህም የምንከተላቸው الله ይዘንላቸውና አዒማዎችና ቀደምቶች ናቸው። በ الله ኪታብ በነብዩ ሱና የሌለን አዲስ ፈጠራን አናስገኝም። ኢማሞች ያላሉትን ጭምር አዲስ ፈጠራን አንፈጥርም።

አስ–ሱናህ ሊልኸላል 2179

ላለካዒ ዘንድ (

ኢብራሂም ሀርቢ (እውቀት ከታላላቆቻቸው እስከመጣላቸው ድረስ በኸይር ላይ ከመሆን አይወገዱም) በሚል በዚህ ንግግር ላይ ተዕሊቅ ሲያደርግ ይህ ማለት ትንሽ ሆኖ የነብዩን የሱሃቦችን እና የታብዕዮችን ንግግር የተከተል ትልቅ ነው።ትልቅ አንጋፋ የአቢ ሀኒፋን ንግግር ከያዘና የነብዩን ሱና ከተው እሱ ነው ትንሽ ማለት።

አቡ ነስር አስሲጅዚ الله ይዘንለትና እንዲህ ይላል፦የሰለፎችን ፈለግ የሚከተልን ማስቀደምና ማክበር ግዴታ ነው።በእድሜ ትንሽ ቢሆንም የድርሻ ባለቤት ባይሆንም።አሰርን የተፃረረ እሱን መራቅ ግዴታ ነው።ትልቅ(ጠና ያለ) የትልቅ ዝና ባለቤትም ቢሆንም እንኳ።

ሪሳለቱ ኢላ አህሊ ዘቢይድ (ገፅ 340)

ፈድል ቢን ዘያድ እንዲህ ይላል፦አቡ አብዲላህን–አህመድ ቢን ሐንበልን–ስለ ከራቢሲና ይፋ ስላደረገው ነገር ጠየቅኩት ፊቱን አዞረብኝ ከዚያም እንዲህ አለኝ የነሱ ፈተና የመጣው ከነዚህ ካስቀመጧቸው መፃህፍት ነው።የነብዩን እና የባልደረቦቹን ፋና ተው።ወደነዚህ መፃህፍቶች ፊታቸውን አዞሩ።

እኔም (አዲል አልሃምዳን እላለሁ፦

አብዛኛዎቹ ከኋላ ዘግይተው የመጡት ይህን መስፈርት ብኩን አደረጉትና በቁቡርዮች,በጀሕምዮች,በሙዓጢላዎች የአህለ ሱናንም እምነትና አካሄድን በተቃረኑት ላይ በተለያዩ የሙገሳና ውዳሴ በዲን ላይ ኢማማነትንም ተጠቀሙ።ወደ ኢልም የተሰየሙ በመሆናቸው ብቻ ወይም በኢባዳ ስለታወቁ ብቻ (እነዚህን አዒማነትን ለነሱ ሰጡ) ይህም የሱና ሊቃውንት የነበሩበትን ይፃረራል።

ኪታቡ አሽሸሪዓህ ሊል አጁሪ (ገፅ 26–27)

ተህቂቅ አቡ አብዲላህ አድል ቢን አብዲላህ አልሐምዳን

#quran #islam #gaza

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ٱلَّذِينَ يَسْتَمِعُونَ ٱلْقَوْلَ فَيَتَّبِعُونَ أَحْسَنَهُۥٓۚ أُو۟لَٰٓئِكَ ٱلَّذِينَ هَدَىٰهُمُ ٱللَّهُۖ وَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمْ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ

እነዚያን ንግግርን የሚያዳምጡትንና መልካሙን የሚከተሉትን (አብስር)፡፡ እነዚያ እነርሱ አላህ የመራቸው ናቸው፡፡ እነዚያም እነርሱ ባለአእምሮዎቹ ናቸው፡፡

Az-Zumar 39:18

#islam #gaza

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

آية كأنها نزلت اليوم في مخاطبة الأعداء المغترين بطائراتهم...

قال تعالى: {وما أنتم بمعجزين في الأرض ولا في السماء وما لكم من دون الله من وليٍّ ولا نصير} [العنكبوت].

هذه الآية تحيَّر فيها كثير من المفسرين مع ظهور معناها الأولي.

وشرحها جماعة بأنه لا يعجز الله خلق في الأرض ولا في السماء غير أن جماعة من المفسرين اختاروا أنها في الكفار ومعلوم أن أهل السماء (من الملائكة) ليس فيهم الكافر.

قال يحيى بن سلام في تفسيره: "قوله عز وجل: {وما أنتم بمعجزين في الأرض ولا في السماء} [العنكبوت: 22] أي فتسبقونا حتى لا نقدر عليكم فنعذبكم، يقوله للمشركين.

وقال السدي: {وما أنتم بمعجزين في الأرض ولا في السماء} [العنكبوت: 22]، يعني: ما أنتم بسابقي الله بأعمالكم الخبيثة، فتفوتوه هرباً".

وجوز جماعة من المفسرين مثل الطبري والزجاج أن معنى الآية أنكم لن تعجزوا الله عز وجل وإن كنتم في السماء.

قال الفراء: "يقول القائل: كيف وَصَفهم بأنهم لا يُعجزون في الأرض ولا في السماء، وليسوا من أهل السماء فالمعنى والله أعلم: ما أنتم بمعجزين في الأرض، ولا مَنْ في السماء بمعجز، وهو من غامض العربية؛ للضمير الذي لم يظهر في الثاني، ومنه قول حسان:

أمن يهجو رسول الله منكم ... ويمدحُهُ وينصرُه سواءُ".

أقول: ولا حاجة للحمل على الغامض من العربية اليوم فحقاً صار عند الكفار طائرات وصاروا يكفرون ويعصون في الأرض وفي السماء (وأما أهل الإسلام ففيهم المعصية دون الكفر).

فيقال لهم لن تهربوا من رب العالمين سواءً كنتم في الأرض أو في السماء.

وقدرته عليكم ماضية في الدنيا والآخرة.

قال تعالى: {ولو يشاء الله لانتصر منهم ولكن ليبلوَ بعضكم ببعض والذين قُتلوا في سبيل الله فلن يُضِلَّ أعمالهم (4) سيهديهم ويصلح بالهم (5) ويدخلهم الجنة عرَّفها لهم} [محمد].

وقد كلمني قديماً بعض الزنادقة وقال أعطني آية أشارت إلى أمرٍ ظهر بعد نزول القرآن بزمن طويل فجئته بهذه الآية وكلام المفسرين فخنس.

ولا تعارُض بين ما قلناه وما قاله المفسرون من أن الآية تتكلم عن الهرب من عقوبة الله في الآخرة فالناس يموتون اليوم في الأرض وفي السماء وقدرة الله ماضية على خلقه في الدنيا والآخرة.

ولا حتى قولهم بأنه لا يُعجِز خلق في الأرض ولا في السماء والمقصود أهل السماوات فيدخل أيضاً أهل الأرض ممن طاروا في السماوات.

ومعلوم ما حصل للبشر مِن تكبر وتجبر بفعل هذه الطائرات وكيف أن الكفار ارتكبوا أعظم جرائمهم من خلالها.

وفي ذلك تسلية لأهل الإيمان أن القوم ليسوا بمعجزين فكل شيء تحت عرش الرحمن وله في كل تقديرٍ حكمة.

#islam #gaza #quran #إسلاميديا

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

[شبه الأشاعرة باليهود في تحريف النصوص، نون اليهود ولام الأشاعرة]

اليهود قال الله تعالى لهم قولوا "حطة" فزادوا نونًا وقالوا "حنطة".

الأشاعرة قال الله تعالى لهم الرّحمن علىٰ العرش "استوى" فزادوا لامًا وقالوا "استولى".

"فبدّلَ الذِين ظلَمُوا قولًا غير الذِي قِيلَ لَهُم".

قال ابن القيّم :

نون اليهود ولام الجهمي هما

في وحي رب العرش زائدتان

أمر اليهود بأن يقولوا حطّة

فأبوا وقالوا حنطة لهوان

وكذلك الجهمي قيل له استوى

فأبى وزاد الحرف للنقصان!

#أصحاب الحديث

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

فضيلة ترجى للمسلمين الذين قضوا تحت القصف.

قال النسائي في سننه: "2386- أخبرني إبراهيم بن الحسن، حدثني حجاج بن محمد، عن ليث بن سعد، عن معاوية بن صالح، أن صفوان بن عمرو حدثه عن راشد بن سعد، عن رجل من أصحاب النبي صلى الله عليه وسلم، أن رجلا قال: يا رسول الله، ما بال المؤمنين يفتنون في قبورهم إلا الشهيد؟ قال: كفى ببارقة السيوف على رأسه فتنة".

أقول: ورد في حديث فضالة بن عبيد عند أحمد والترمذي، وصححه أن المرابط يؤمن من فتنة القبر (وفي معناه الشهيد، فالشهادة أمر زائد على الرباط).

وورد عند أحمد وابن ماجه من حديث المقدام بن معد يكرب في فضل الشهيد أنه يجار من عذاب القبر، غير أن خبر النسائي ومخرجه شامي فيه فائدة زائدة، وهي أنّ سبب الوقاية من فتنة القبر ما يجده المسلم من الرهبة عند قتاله الكفار، فجعلت هذه الرهبة مغنية عن رهبة فتنة القبر.

وإنّنا لنرجو من الله عز وجل أن يكون الذين يقضون تحت القصف داخلين في هذا، فإن ما يجدونه من الرهبة أمرها عظيم، أعظم مما يجد المجاهد في المُسايفة.

وقد ورد في الخبر عند مالك في الموطأ أن المؤمن يموت تحت الهدم شهيد، فهنا المقاتل ترجى له الشهادة، وغير المقاتل الذي يموت تحت القصف ترجى له الشهادة أيضاً، فإذا اجتمع معنى الشهادة تحت الهدم مع الرهبة التي تكون في القصف رجي الأمن من فتنة القبر.

وفتنة القبر أمرها عظيم، حتى أنّ المسلمين لما ذكرهم النبي ﷺ بها في خطبة له ضجّوا من الرهبة.

قال البخاري في صحيحه: "1373- حدثنا يحيى بن سليمان، حدثنا ابن وهب، قال: أخبرني يونس، عن ابن شهاب، أخبرني عروة بن الزبير: أنه سمع أسماء بنت أبي بكر رضي الله عنهما، تقول: «قام رسول الله ﷺ خطيبا فذكر فتنة القبر التي يفتتن فيها المرء، فلما ذكر ذلك ضجّ المسلمون ضجة»".

فيا سعادة من سلم من هذا.

#gaza #islam #намаз #إسلاميديا #islamedia #quran

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

እየሱስ በተልሙድ* ውስጥ? ብዙሃን ክርስትያኖች የሁዶች ለናንተ ያላቸውን ጥላቻ አታውቁም።ይህ ጥላቻ በልብ ላይ የተቋጠረ ብቻ ሳይሆን በድርሳናታቸው ላይ እንደሰፈረ ጭምር አታውቁም።እስኪ ከተልሙድ ጥቅሶች እነሆ

1አየሱስ(መሲህ) ከአይሁድ እምነት ያፈነገጠ(ሙ,ርተድ ነው) ፣ጣዖትንም አምልኳል።

2.መሲህ እብድ፣መተተኛ፣ጣዖት አምላኪ ነው።ክርስትያኖችም ከ¤ሃዲዎችና የሱ አምሳዮች ናቸው።

3.ከሰዎች ሁሉ ክ$ህደትን አካበው የያዙ ማለት እየሱስና የሱ ተከታዮች ነን የሚሉ ክርስትያኖች ናቸው።

4.የክርስትያኖች ቤተ ክ/ን የጠማሞች፣የጣዖት አምልኮ ቤት ነው።በየሁዶችም ላይ ሊያወድሟት ይገባቸዋል።(ይህን ስል ትዝ ያለኝ በቅርቡ ኢህቲላል ኢስራዔሊ ያወደመችው ጥንያታዊ ቤ/ን ነው

5.የክርስትያኖችን ወንጌል ማቃጠል ግዴታ ነው።ይህም የሆነው በውስጡ መንገድን ማሳት፣በደል እና የሐጢዓት ጥርቅም ስላለበት ነው።

6.የክርስትያኖች የአምልኮ ስፍራ የቆሻሻ መጣያ(ጋርቤጅ)ቦታ ነው።በቸርቹም ውስጥ የሚሰብኩት እንደ ጯኺ ውሻ ምሳሌ ናቸው።

7.ማንኛውም የሁዲ የሆነ ሁሉ በቀን ሦስት ጊዜ ክርስትያኖችን ይራገም።

8.የክርስትያኖች መሲህ(Jesus christ) በሲዖል ውስጥ በቀጥራን እና በሬንጅ ይቃጠላል።እናቱ ማርያምም አለይሃ ሰላም ከወታደር አመንዝራ ነው የወለደችው።

حقيقة اليهود ص ٤،٥

ምንጭ፦ሐቂቀቱል የሁድ ገፅ 4–5 አረብኛ እትም

*ተልሙድ የየሁዶች የሀይማኖት እና የስርዓት መማሪያ ትልቅ የሚባል መፅሐፋቸው ነው።እንደናበብኩት እንደ ቶራህ(ተውራት) የሚነበብና በሱ አምልኮ ሚታሰብበት ሳይሆን ለመመሪያነት የተዘጋጀ ነው።የሁዶች ሊከተሏቸው እና ሊማሯቸው የሚገቡ ህግጋቶችን ያካተተ ነው በውስጡ ብዙ ሚስጥሮችን ያቀፈ ነው።በህግጋቶቹ ከተውራት ህግ የተለየ ነው።አንዳንዴ በጣም ወጣ ያሉ የሆኑና እርስ በርሳቸው የሚፋለሱ የሆኑ አስተሳሰቦች፣ምሳሌዎች እና ፍርዶች አሉበት።ሁሉም የሁዶች በውስጡ ባለው ያምናሉ።በደፈናው አሉ ከሚባሉ መፃህቶቻቸው ውስጥ እውቅና ያለው መፃሐፍ ነው።

እዚህ ጋር አንድ ነገር ቆም እንበልና እናስተንትም

ሙስሊሞች ለክርስትያኖች በእየሱስ እና በእናቱ መርየም አለይሂማ ሰላም ላይ ያላቸው እምነት ከየሁዶች የተለየ ነው።ሁሉቱም ንፁሃን እና ቅዱስ ናቸው ብለው ያምናሉ።ከመሆኑም ጋር ፍጡራን ናቸው ለነሱ አኝልኮ አይገባም ።አምልኮ ለ አሏህ ብቻ ነው ሊሰጥ የሚገባው ነው የምንለው። በምን መልኩ ነው ታዲያ ለአይሁዶች ድጋፍ በመስጠት ላይ ተቆመቹት ኧረ ለነሱም እርዳታ እንዲሰጣቸው ፀሎት እስከማድረግ የደረሳቹት?

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group