UMMA TOKEN INVESTOR

Обо мне

I am a Muslim girl with a passion for both technology and creativity. Currently, I am pursuing a degree in Computer Science and dedicating my free time to honing my skills as a graphic designer.

2 года перевести
Перевод невозможен
ዘካ የኛ ሃቅ አይደለም!
 
ዱንያ ላይ ዘካ የወጣለት ገንዘብ አላህ ይጠብቀዋል!
 
ዘካ ያልወጣለት ደግሞ ገንዘቡ እየጨመረም ቢሆን የሆነ ሰአት ላይ በድንገት ይጠፋል!
ወይም ባለቤቱ ሁሌ የሚያጣው እየመሰለው በስጋት ይኖራል
 
በዘካ ጉዳይ አደራ! ቤተሰቦቻችንንም እናስታውስ!
image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
"ከእናቱ ጋር ለረጅም ጊዜ አልኖረም፣ የአባትንም ርህራሄ አያውቅም፣ የሚደግፈው ወንድም አልነበረውም፣ የእህትም እዝነት አላገኝም፣ ግን ለአለማት እዝነት ነበር።"
 
ሰሉ አለል ሀቢብ ﷺ
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
በቤትህና በሥራ ቦታህ መካከል ያለው ርቀት ምን ያህል ነው ተብሎ ተጠየቀ
"በመኪና ከሆነ 500 ተስቢህና ተህሊል። በእግሬ ከሆነ ደግሞ 1200 ተህሚድና ኢስቲግፋርን ያዘክረኛል" ሲል መለሰ።
 
(አላህን ሳያስታውሱ የማያመሹ ልቦች)የታደለች ነፍስ ወላሂ.... አላህ ያግራልን
 
منقول
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
ረመዷን እየቀረበ ነው።ሽታዉም እያወደን ነው።ሽታው ያላወደው ካለ አፍንጫዉን ሳይሆን ቀልቡን ይመርምር።
 
አምላካችን ሆይ ሳንጎድል ሙሉ ሆነን፣ ሳንታመም በጤናችን ሳለን ሁላችንንም አድርሰን።
 
قولو آمين
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
ሸይኹ በሚያስተምርበት መስጂድ ውስጥ ሰዎች የሚሰጡትን ክብር እንድትመለከት ሚስቱን አስከትሎ ሄደ። በምላሷ ትወጋው ስለነበር አዛዋን ለማስቆም መሆኑ ነው።…
 
መስጂድ ውስጥ ሚንበር ላይ ቆሞ ሲያስተምር ዋለ። እቤት ሲመለሱ ሃሳቧን ጠየቃት።
«ሁሉም ሰው ዝም ብሎ በዒባዳ ተመስጦ ነበር። አንተ ብቻ ስትለፈልፍና ስትንቀለቀል ነበር።ሰዎች በተዋዱዕ መሬት ላይ ሲቀመጡ ጉረኛው አንተ ግን ከፍታ ቦታ ላይ ራስህን ቆልለህ ቆመሀል!»…ልክ ልኩን ነገረችዋ¡
 
ሰውረን ነው የሚባለው!
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе