UMMA TOKEN INVESTOR

About me

Allah is the all knower

abdulhamidd shared a
Translation is not possible.

‹‹እነዚያን በጨለማ ውስጥ ሆነው ወደ መስጊድ የሚሄዱትን በቂያማ ቀን ሙሉ ብርሃን እንደሚኖር አብስራቸው።

قالﷺ : « بشر المشائين في الظلم إلى المساجد بالنور التام يوم القيامة » [رواه أبو داود والترمذي وصححه الألباني

Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdulhamidd shared a
Translation is not possible.

አንድ ሰው ከአንድ ቤተሰብ የሆነችን ሴት አገባ፤ አንዳንድ የቤተሰቡ አባላት በዘር የሚተላለፍ በሽታ ነበራቸው፤ ይህ ደግሞ በዕድሜ መግፋት የመስማት ችሎታ እያሽቆለቆለ መሄድ ነው!

ባልየው የሚስቱ የመስማት ችሎታ እየደከመ እና እየቀነሰ መምጣቱን ጠረጠረ!!

ይህን የነገረውን የቤተሰብ ሀኪም አማከረ፡- የሚስትህን የመስማት ችሎታ ለማረጋገጥ ቀላል መንገድ አለ እሱም መካከለኛ በሆነ ድምፅ 50 ጫማ ያህል ራቅ ብለክ ትናገራለክ ከዚያም ወደ 40 ጫማ ቀርበህ ትናገራለክ ካልመለሰችልክ ወደ 20 ጫማ ከዚያም ወደ 10 ጫማ ትመጣለህ ካልመለሰች በቃ አጠገቧ ቆመክ ትነግራታለክ በዚህ መልኩ የባለቤትክን የመስማት ችሎታ ጥንካሬ ታረጋግጣለክ።

በእርግጥም ባልየው ወደ ቤት ተመለሰ እናም ሚስቱ ኩሽና ውስጥ ምሳ እያዘጋጀች ነበረ እሱም ከ50 ጫማዋ ርቆ ሄዶ፡- ውዴ ለምሳ ምን እየሰራሽ ነው? አልመለሰችለትም ወደ 40 ጫማ ጠጋ አለና ውዴ ፣ ለምሳ ምን እየሰራሽ ነው?” አልመለሰችለትም ወደ 20 ጫማ ጠጋ ብሎ ጥያቄውን ደገመው እሷ አሁንም አልመለሰችም! ከዚያም ወደ 10 ጫማ ጠጋ ብሎ ጥያቄውን ደገመው አሁንም አልመለሰችለትም!

በመጨረሻም ከኋላዋ ቆሞ፣ ለምሳ ምን እየሰራሽ ነው?” አላት።

ወደ እሱ ዘወር አለችና፡- “ የዶሮ አሩስቶ ” ይህን ስነግርህ ለአምስተኛ ጊዜ ነው!!! አለችው።

ሁልጊዜ አንተ ብቻ ትክክል እንደሆንክ አድርገህ አታስብ ነገሩን በፍትሃዊነት ከተመለከትክ ችግሩ ያንተ እና የአንተ ሊሆን ይችላል❗️❗️❗️

https://t.me/AbuEkrima

https://t.me/AbuEkrima

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ከዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች

ሱፍያን_ኢብኑ_ዑየይናህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ :-

«አስተዋይ ማለት መልካምና  እና መጥፎን ያወቀ ሰው አይደለም።እነሆ አስተዋይ ማለት መልካምን ባየ ግዜ የተከተለና መጥፎን ባየ ግዜ ደግሞ የራቀው ማለት ነው።»

📚 ۞ حليـة الأوليـاء لأبي نعيـم【8/339】 ۞

───────────

Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdulhamidd Сhanged his profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«ሰውየውን መልክተኛውን ﷺ  እንዳይከተል የሚያደርጉት ሁለት ነገር ናቸው። ወይ መሐይምነቱ ነው ወይም የብልሹ አሥተሣሰብ ባለቤት መሆኑ ነው።»

📚 ۞ الفتاوي【15/93】۞

Send as a message
Share on my page
Share in the group