Translation is not possible.
የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች
ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -
«ሰውየውን መልክተኛውን ﷺ  እንዳይከተል የሚያደርጉት ሁለት ነገር ናቸው። ወይ መሐይምነቱ ነው ወይም የብልሹ አሥተሣሰብ ባለቤት መሆኑ ነው።»
📚 ۞ الفتاوي【15/93】۞
Send as a message
Share on my page
Share in the group