Translation is not possible.
ከዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች
ሱፍያን_ኢብኑ_ዑየይናህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ :-
«አስተዋይ ማለት መልካምና  እና መጥፎን ያወቀ ሰው አይደለም።እነሆ አስተዋይ ማለት መልካምን ባየ ግዜ የተከተለና መጥፎን ባየ ግዜ ደግሞ የራቀው ማለት ነው።»
📚 ۞ حليـة الأوليـاء لأبي نعيـم【8/339】 ۞
───────────
Send as a message
Share on my page
Share in the group