UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ - ረሒመሁላህ - ሲሞቱ ጊዜ ታስረውበት በነበረው ወህኒ ቤት ውስጥ በሳቸው የእጅ ፅሑፍ የተፃፉ እንዲህ የሚሉ አሳዛኝ የግጥም ስንኞች ተገኝተዋል። በግርድፉ ተርጉሜዋለሁ።

“እኔ ነኝ ደካማው ከጃይ … ከሰማያቱ ባለቤት

በሁለመናዬ ስንኩል … እኔው ነኝ ምስኪኑ ማለት።

እኔው ነኝ የራሴ ጠላት … ነፍሴ እራሷ ነች በዳዬ

ኸይር ሁሉ የሚገኘው … ከሱ ብቻ ነው ጌታዬ።

ለራሴ እንኳን የማልሆን … የማላቀርብ አንዳች ፋይዳ

መከላከል አይሆንልኝ … በክፉ እንዳልጎዳ።

ሌላ ፈጣሪም የለኝ … ከሱ ውጭ ‘ሚያስተናብር

አማላጅም አይኖረኝ … ወደ ጌታ የሚያሻግር

በሱ ፈቃድ ቢሆን እንጂ … በፈጠረኝ በረሕማኑ

የሰማያቱ ባለቤት … እንዳወሳው በቁርኣኑ

ቅንጣት የሌለኝ ከንቱ … ያለ ጌታዬ ይሁንታ

አንዳች ተጋሪም የለው … በየትኛውም ሁኔታ

አጋዥ አይፈልግ ደጋፊ … ረዳት አይሻ የኔ ጌታ

ልክ እንደሚያስፈልጋቸው … ለወልዮቹ አይነታ።

ችግር ድህነት አርማዬ … የኔ ቋሚ መገለጫ

መብቃቃቱ የጌታ ነው … የሁልጊዜ ባለብልጫ

አንጋጣጭ ነው ወደ ጌታ … ፍጡር ሲባል ጠቅላላ

ሁሉም ተዋርዶ ይቀርባል … ቢሻው ጠላ ቢሻው ደላ።

ከፈጠረው ጌታ ውጭ … ምኞት ፍላጎት የሚሻ

ቂል፣ በዳይ፣ አረመኔ … አጋሪ ነው መጨረሻ።

ይመስገነው ፈጣሪዬ … አለሙን በፀጋው የሞላ

ላለፈውም ለመጪውም … ላደረገልን በመላ።

ከዚያም ሶላቱ ይትረፍረፍ … በምርጡ ነቢያችን ላይ

የፍጡራን ቁንጮ አይነታ … የሁሉ ላይ የላይ በላይ።” [አልዑቁድ፡ 391]

=

* ቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

* ፌስቡክ፦ https://www.facebook.com/Ibnu.....Munewor?mibextid=ZbW

* ዋትሳፕ፦ https://whatsapp.com/channel/0....029VaA3X1e5kg7BlsJbo

* ኡማ ላይፍ፦ https://ummalife.com/IbnuMunewor

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
6 month Translate
Translation is not possible.

صباح الخير , ثق تمامًا سَيأتيك بعد الصبر فَرحٌ كَثير ، لَيسَ لأنَّ الحُزن قليل ،

و لَكن لأنَّ الله كبير

صباح الخير ..

‏لروحٍ مهما توَانت همّتها .. تصالحت مع ذاتها مطلع كل يومٍ ثُمَّ أشرقت.

اللهم التمام لما نُريد، وأن نبلغ الأهداف مسرورين لا يُكدرنا عناء الطريق، اللهم لا انحناء ولا انكسار، مُدنا بقوة من عندك لا انتهاء لها، وأرحنا وخفف الحمل عنا وارزُقنا راحة القلب وهدوء النفس وخفة الروح، وابعث لنا نوراً من عندك يُضيء ما انطفأ فينا.

صباح الخير 💗🌞

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Edrees Abdellah Almansouri Сhanged his profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

السلام عليكم للجميع

#gaza

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከኤሬዝ በስተ ምዕራብ የአልቃሳም ብርጌድ ተዋጊዎች ድንበር ዘልቀው በመግባት ፀረ ትጥቅ ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤላውያን ተሸከርካሪዎች ተኮሱ። አልሳቱም ሁለቱን ዶግ አመድ አደረጉት።

በጦር ተሽከርካሪዎቹ ውስጥ የነበሩ በርካታ የወራሪዋ ወታደሮችን መግደላቸውን የቀሳም ሙጃሂዶች ቃል አቀባይ አስታውቋል።

ከዚህ ክስተት በኋላ በኤሬዝና በጋዛ ሰርጥ ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች የሞርታር ዛጎሎች እንደ ዝናብ ይርከፈከፉ ጀመር።

የወራሪው ሰራዊት የድጋፍ ሃይል ኢሬዝ አካባቢ ከደረሰ በኋላ ጦርነቱ አገረሸ። አሁን በከፍተኛ ትንቅንቅ ላይ ናቸው።

ዬዲዮት አህሮኖት የዕብራይስጥ ሚዲያ እንደዘገበው የሃማስ ተዋጊዎች ከዋሻ በኩል ወጥተው ከበይት ላሂያ በስተ ምዕራብ በሚገኘው የኛ ሃይሎች ካምፕ ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል ሲል አስታውቋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group