1 week Translate
Translation is not possible.

ሃናን ባቡልኸይር እያለቀሰች ስለወንድማችን አብደላ ስትናገር ልቤ ተነካ ። ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የአብደላ መታመም ምን ያህል ጎዶለነት እንደሚፈጥር ሲገልጽ አየሁ ። በግሌ ወንድማችን አብደላን ከዚህ ቀደም አላውቀውም ነበር ። ግን በኸይር ስራዎች ላይ የሚያስተባብሩ ወንድም እና እህቶቻችን በደንብ ያውቁታል ። አዎ አንዳንድ ሰዎች አሉ ። ከፊት ወጥተው በሚዲያ የማይታወቁ ። ከጀርባ ሁነው በገንዘባቸውን ባላቸው ነገር ሁሉ ለኡማው የሚያገልግሉ ። ኸይር የሚሰሩ ወንድም እና እህቶችን ይኼው መኪናየን ውሰዱ ፣ይሄው ገንዘቤም ለኸይር ስራችሁ ተጠቀሙበት የሚሉ ። አብደላ የዚያ አይነት ሰው እንደሆነ ነው ያወቅኩት ።

ዱንያ የፈተና ሀገር ናት ። እርሱ እና ቤተሰቦቹ ያላቸውን ሁሉ በህክምና ጨረሱ ። ዛሬ ላይ እዚህ ደረሱ ። ለዚህ ወንድማችን እዚህ ደረጃም መድረስ አልነበርብንም ። ሁላችንም ተረባርበን የምንችለውን እናድርግ ።

ወንድም አብደላን ለማገዝ

የአካውንት ስም:— ፋጡማ ነስሩ ሃሰን

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:— 1000307233968

አዋሽ ባንክ :— 014251336744800

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል:— 1338403800001

አቢሲኒያ:— 186746977

ዘምዘም ባንክ:- 0040743420101

ንብ ባንክ፡- 7000057909922

ዳሽን ባንክ :- 2907571242711

የአካውንት ስም:— አብደላህ በድሩ

ሂጅራ ባንክ :_ 1000643150001

#муслим

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group