UMMA TOKEN INVESTOR

habib hassen shared a
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
habib hassen shared a
Translation is not possible.

ኔትያንሁ ‹በሚያሳዝን መልኩ ወታደ'ሮቻችን ላይ ብዙ ኪሳራዎች እየደረሱ ነው። ነገር ግን የጦ'ር'ነቱን አላማ ለማሳካት ቁርጠኞች ነን›

የመከላከያ ሚኒስቴሩ ‹መናፍስቶችን ነው እየተዋጋን ያለነው›

የገንዘብ ሚኒስቴሩ ‹ከዚህ ቀደም አይተነው በማናውቀው መልኩ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ እያስተናገድን ነው›

ቤኒ ጋንትስ ‹ከጦ'ር ሜዳ የሚመጡልን (የአስክሬን) ምስሎች እጅግ የሚያሳምሙ ናቸው፣ ወታ'ደሮ'ቻችን ተዘርረው ስናይ እምባችንን ይረግፋል›

ይህንን ያጠናቀረው የጀዚራው ጋዜጠኝ አህመድ መንሱር ሲያጠቃልል « እስራ'ኤል እግረኛ ካስገባችበት ዕለት አንስቶ በሚዲያ ከምትነግረን አስር እጥፍ ወታ'ደሮቿ እየረገፉባት እንደሆነ ከመሪዎቿ ገለፃዎች እንረዳለን» ይላል። ለዛም ይመስላል የሙ'ጃሂ'ዶቹን ምት መቋቋም ሲሳናት ራሳቸውን መከካከል በማይችሉ ያልታጠቁ ንፁሀን ላይ ኪሳራዋን የምታካክሰው።

ድል ከአላህ ነው !

Via.አብዱ ሰመድ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
habib hassen shared a

الأيام دول والعبرة بالنهاية والعاقبة للمتقين..

#فلسطين

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
habib hassen Сhanged his profile picture
8 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
habib hassen shared a
Translation is not possible.

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ዋልታ) አል ቀሳም የእስራኤል ከተማዎችን እየተቆጣጠረ ይገኛል።

የአል-ቀሳም(የፊሊስጤም ነፃ አውጪ) ብርጌድ ቃል አቀባይ ከመሸ እንደገለፀው

"ባህር ሰርጓጅ ወታደሮቻችን ከአስቀላን በስተደቡብ ወደምትገኘው ወደ ዚኪም የባህር ዳርቻ ሰርጎ መግባት ችሏል።

እንቁራሪት የሚል ስያሜ የተሰጣቸው የባህር ኃይላችን አሁን ከአስቀላን በስተደቡብ በምትገኘው ዚኪም ከተማ ከወራሪዋ ጦር ጋር ፊት ለፊት እየተፋለመ ይገኛል"

☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️ላኢላሃ ኢላላህ ሙሐማዳን ረሱሉላህ !!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group