aida shibru shared a
Translation is not possible.

አስመስሎ  መኖር አልደከማችሁም!?

......ከማን ጋር እንኑር በረቢ..!!

----------------------------

👉#ወላሒ ይጠሉሀል ግን እንደሚወዱህ ሊያሳምኑህ ይሞክራሉ። ሲቸግራቸው ብቻ ይፈልጉህና ለችግራቸው ፈውስ በሰጠሀቸው ማግስት አንተን ማየት አይፈልጉም።

....ልክ እንደ ፖለቲከኛ ለጉዳያቸው ብቻ ተጠቅመውብህ ይርቁሀል።

    ኸረ ወላሒ ሙስሊም እንደዚህ አይሆንም...!!?

በነሱ ሰበብ እንደታመምክ ለነርሱ ስትል ብዙ እንደሆንክ የነርሱ ህይወት እንዲበራ የራስክን ህይወት እንዳጨለምክ በደንብ ይገባቸዋል ነገር ግን እንደገባቸው እንድታውቅ አይፈልጉም ..የበለጠ ዋጋ እንድትከፍልላቸው እንጂ....

👉አረቦች እንዲህ ይላሉ፦

إذا كنت قاسيا يعشقك عشره

وإذا كنت طيبا يجرحك ألف

ጨካኝ ከሆንክ ሌሎች ያደንቁሃል ደግ ከሆንክ ሺ ይጎዱሀል።

ለአንተ መጎዳትም ሆነ ለአንት ችግር ብሎም ለሚደርስብህ ሞራላዊይም ሆነ ስነ-ልቦናዊ ጥቃት ቦታ የላቸውም...በቸገራቸው ቀን ብቻ ግን ከየትም ብለው ይፈልጉሀል...#ጨካኞች_!!

እጂግ የሚገርመው ግን አውቀው እንዳላወቁ ማስመሰላቸው ሳያንስ ነግረሀቸውም የአንተን ችግር ከመረዳት ይልቅ ሁሌም ለነርሱ መሸጋገሪያ ድልድይ እንድቶንላቸው ብቻ ማሰባቸው ነው...።

↪️በዚህ ሰዓት ይህን ፅሁፍ ያነቡታል ለነርሱ እንደሆነም ይገባቸዋል ነገር ግን እንዳላወቁ ይሆናሉ...።

ያ አሏህ ግንኮ እምነታችን እንደዚህ አላዘዘንም ወላሒ .....

✍nuredinal_arebi

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
aida shibru shared a
Translation is not possible.
ummatruthmatter is feeling In love
35 weeks' Translate

አሰላሙ አሌይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ የተከበራቹ ሙስሊም ወንድም እና እህቴቼ የዚሀ ኢስላሚክ ፕላትፎርም ተጠቃሚ የሆናቹ ሀላቹም የዚን ፕላትፎርም እድገት እንደምትሹ አምናለው ነገር ግን አካውንተችው ጥቂት ፎሎወር ብቻ ሲኖረው የናንተም ሞራል ወደ መዳከም እንደሚያመራ ግልፅ ነው ስለዚህ ይሄን ችግር እንዴት መፊታት እንምንችል አብረን እንየው

1.ማወቅ ያለብን ለግዜው በዚ ላይ ፖስት የሚደረግ የትኛውም ነገር ተደራሽ የሚሆነው (viral ) የሚወጣው በፎሎወር ብዛት ሳይሆን በተፖሰተበት ጊዜ ነው ግዜው እየቆየ በሄደ ቁጥር እየጠፋ ይመጣል

# ለዚህ መፍትው

1.ፖስት ማብዛት ፖስት ሲበዛ አካዎንታቹ በየተፖሰተ ቁጥር viral ላይ ስለሚወጣ ፎሎ የማግኛት እድል ይኖራል

2. Comment ሴክሽን በመጠቀም

ሁላቹም በዚህ ፖስት ኮሜንት ስር በመግባት የራሳቹን link or user name ትፅፋላቹ ለምሳሌ የኔ = ummatruthmatter ሁላቹም የራሳቹን ከፃፋቹ ብውሃላ የሌሎችን በመንካት ገብታቹ ፎሎ ትደራረጋላቹ

ይህ በጣም ቀላሉ ዘዴ ነው

#በተጨማሪም ይህ ፖስት ከቆያ እየጠፋ ስለሚሄድ ሼር ሼር በማድረግ አቆዩት ለሌሎችም እንዲዳረስ

ቢስሚላህ አሁን እንጀምረው የኔንም account ፎሎ አድርጉልኝ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
aida shibru shared a
Translation is not possible.

የቂያም ቀን 3 ስራዎች ከትልቅነታቸው የተነሳ ሚዛን ላይ

አይገቡም ...

1)ለሰዎች ይቅርታን ማድረግ ( ﺍﻟﻌﻔﻮ ﻋﻦ ﺍﻟﻨﺎﺱ )

* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..

አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...

ﻓَﻤَﻦْ ﻋَﻔَﺎ ﻭَﺃَﺻْﻠَﺢَ ﻓَﺄَﺟْﺮُﻩُ ﻋَﻠَﻰ ﺍﻟﻠَّﻪِ

" ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው

... "

2) ሰብር ( ﺍﻟﺼﺒﺮ )

* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..

አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...

ﺇِﻧَّﻤَﺎ ﻳُﻮَﻓَّﻰ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮُﻭﻥَ ﺃَﺟْﺮَﻫُﻢ ﺑِﻐَﻴْﺮِ ﺣِﺴَﺎﺏٍ

" ታጋሾች ምንዳቸውን የሚሰጡት ያለግምት ነው።"

3) ፆም ( ﺍﻟﺼﻴﺎﻡ )

ረሱል ﷺ አሉ

አላህ ﷻ እንዲህ አለ:-

ﻛﻞ ﻋﻤﻞ ﺍﺑﻦ ﺁﺩﻡ ﻟﻪ ﺇﻻ ﺍﻟﺼﻮﻡ ﻓﺈﻧﻪ ﻟﻲ ﻭﺃﻧﺎ ﺃﺟﺰﻱ ﺑﻪ .

"ሁሉም የአደም ልጅ ስራ የርሱ ነው

ከፆም በስተቀር ፆም የኔ ነው እኔም ነኝ ምንዳውን

የምመነዳው።"

{ ቡኻሪና ሙስሊም }

* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..

የቂያም ቀን ተጣሪው የታሉ ምንዳቸው በአላህ ላይ

የሆነው ሲል ይጣራል ...

* ፆመኞች

*ታገሾችና

*ይቅር ባዮችን ብቻ ይቀበላቸዋል።

እኔንም እናንተንም በዚህች ጥሪ ከሚጠሩት አላህ

ያርገን!!

https://t.me/UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema_Umu_Nuh
Send as a message
Share on my page
Share in the group