ye harla lig Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

ye harla lig shared a
Translation is not possible.

አሰላሙ አሌይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ የተከበራቹ ሙስሊም ወንድም እና እህቴቼ የዚሀ ኢስላሚክ ፕላትፎርም ተጠቃሚ የሆናቹ ሀላቹም የዚን ፕላትፎርም እድገት እንደምትሹ አምናለው ነገር ግን አካውንተችው ጥቂት ፎሎወር ብቻ ሲኖረው የናንተም ሞራል ወደ መዳከም እንደሚያመራ ግልፅ ነው ስለዚህ ይሄን ችግር እንዴት መፊታት እንምንችል አብረን እንየው

1.ማወቅ ያለብን ለግዜው በዚ ላይ ፖስት የሚደረግ የትኛውም ነገር ተደራሽ የሚሆነው (viral ) የሚወጣው በፎሎወር ብዛት ሳይሆን በተፖሰተበት ጊዜ ነው ግዜው እየቆየ በሄደ ቁጥር እየጠፋ ይመጣል

# ለዚህ መፍትው

1.ፖስት ማብዛት ፖስት ሲበዛ አካዎንታቹ በየተፖሰተ ቁጥር viral ላይ ስለሚወጣ ፎሎ የማግኛት እድል ይኖራል

2. Comment ሴክሽን በመጠቀም

ሁላቹም በዚህ ፖስት ኮሜንት ስር በመግባት የራሳቹን link or user name ትፅፋላቹ ለምሳሌ የኔ = Afdel_Taju ሁላቹም የራሳቹን ከፃፋቹ ብውሃላ የሌሎችን በመንካት ገብታቹ ፎሎ ትደራረጋላቹ

ይህ በጣም ቀላሉ ዘዴ ነው

#በተጨማሪም ይህ ፖስት ከቆያ እየጠፋ ስለሚሄድ ሼር ሼር በማድረግ አቆዩት ለሌሎችም እንዲዳረስ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
ye harla lig shared a
Translation is not possible.

"የመኒዎችን አውቃቸዋለሁ በቀላሉ ሊታዩ አይገባም" የእስራኤል የቀድሞ ባህር ሃይል አዛዥ

የቀድሞ የእስራኤል የባህር ሃይል አዛዥ ኤሊዘር ማሮም የየመን አንሳሩላህ እንቅስቃሴ በቁም ነገር እንዲታይ ጥሪ ማቅረባቸውን እና እስራኤል ይህን ስጋት ቀለል አድርጋ ማየት እንደሌለባት ከቻናል 12 ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል፡፡

ኤሊዘር ማሮም አክለውም "በእስራኤል ጦር ውስጥ ለሚገኙ እና ይህን መልዕክት ለሚሰሙ ሁሉ ብለው ባስተላለፉት መልዕክት <የመኒዎች በቀላሉ ሊታዩ አይገባም በደንብ አውዋቸዋለሁ> ብላል፡፡

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
ye harla lig shared a
Translation is not possible.

አል ቁድስ ብርጌድ፡- ከካን ዩኒስ በስተምስራቅ በሚገኘው በተቀዱም አኣጭ ላይ በሚገኘው የባህል ማዕከል ዙሪያ የነበሩ የጠላት ሃይል ስብስብን በ60 ካሊበር መደበኛ የሞርታር መሳሪያ ደብድበናል፡፡

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አሰላሙ አሌይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ የተከበራቹ ሙስሊም ወንድም እና እህቴቼ የዚሀ ኢስላሚክ ፕላትፎርም ተጠቃሚ የሆናቹ ሀላቹም የዚን ፕላትፎርም እድገት እንደምትሹ አምናለው ነገር ግን አካውንተችው ጥቂት ፎሎወር ብቻ ሲኖረው የናንተም ሞራል ወደ መዳከም እንደሚያመራ ግልፅ ነው ስለዚህ ይሄን ችግር እንዴት መፊታት እንምንችል አብረን እንየው

1.ማወቅ ያለብን ለግዜው በዚ ላይ ፖስት የሚደረግ የትኛውም ነገር ተደራሽ የሚሆነው (viral ) የሚወጣው በፎሎወር ብዛት ሳይሆን በተፖሰተበት ጊዜ ነው ግዜው እየቆየ በሄደ ቁጥር እየጠፋ ይመጣል

# ለዚህ መፍትው

1.ፖስት ማብዛት ፖስት ሲበዛ አካዎንታቹ በየተፖሰተ ቁጥር viral ላይ ስለሚወጣ ፎሎ የማግኛት እድል ይኖራል

2. Comment ሴክሽን በመጠቀም

ሁላቹም በዚህ ፖስት ኮሜንት ስር በመግባት የራሳቹን link or user name ትፅፋላቹ ለምሳሌ የኔ = Afdel_Taju ሁላቹም የራሳቹን ከፃፋቹ ብውሃላ የሌሎችን በመንካት ገብታቹ ፎሎ ትደራረጋላቹ

ይህ በጣም ቀላሉ ዘዴ ነው

#በተጨማሪም ይህ ፖስት ከቆያ እየጠፋ ስለሚሄድ ሼር ሼር በማድረግ አቆዩት ለሌሎችም እንዲዳረስ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ከዚህ በፊት ዞኑ ላይ ስልጣን ላይ ባለ ሰዓት በግልጽ ነግሯቹም ታግሏቹ ነበር‼️

¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤

አቶ ሙባሪክ ከማል የቀድሞ የስልጤ ዞን ከፍተኛ አመራር የአሁኑ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ናቸው። ከዚህ ቀደም አቶ ሰማን ሽፋ የዞኑ አስተዳዳሪ በነበሩበት ወቅት በአንድ መድረክ ላይ

<<<<< ለምንድነው የስልጤ ዞን በአዲስ ሀይል በአዲስ አስተሳሰብ በወጣት ሀይል የማይመራው ? ለምንድነው የስልጤ ዞን ከታች ወደ ላይ ከማብቃትና ወጣቶች ወደ ፊት እንዲመጡ ከማድረግ ይልቅ የተቀበረ ፈንጅ ያለ የሚበጠስ ቼን ወይም ኔትወርክ ስላላ ነው እንዴ በጣም በመጨነቅ ዞኑ ላይ የበቃ ሀይል የሌለ ይመስል ስለ ዞኑ የመያውቁ በአንድም በሌላም መልኩ ከዞኑ የወጡ ግለሰቦችን አምጥታችሁ የምሾሙብን >>>>> በማለት በፊለፊት መድረክ ላይ ጥያቄ በማንሳት ታገላቸው። ለዚህ ጥያቄ መላሽ ያጡ ነገር ግን በሀሳብ ድንጋጤ ውስጥ የገቡት #ባንዳዎች ሙባራክ ከማልንና ሌሎች ወጣት የዞኑ አመራሮች ለማጥፋት ማሴር መተናኮል ጀመሩ። ስማቸውን ማልገልፃቸው አካላት አስመለጡት። ሊያጠፉት ከጫፍ ደረሰው የነበሩት ሙባረክ ዛሬ ላይ የመዲናችን አዲስ አበባ የቂርቆስ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ነው። ይህ ጥያቄ ዛሬም እንዲቀጠለነው???

Send as a message
Share on my page
Share in the group