Siti Abdurahim Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

"ልጄ ወጥቶ ቀረብኝ😭😭😭" ሰኪና(እናት)

ይህ የ5ተኛ ክፍል ተማሪ #ሀይመን_ጅላሉ ይባላል!ትላንት ጥቅምት13 ከሚማርበት ሰላምበር ት/ቤት ተመልሶ ቁርዓን ቤት ለመሄድ ኮልፌ ሴና አካባቢ ከሚገኘው ቤታቸው ወጥቶ ቁርዓንም ሳይሄድ ወደ ቤትም እስካሁን ሳይመለስ ቀርቷል!! እባካችሁ #ሼር በማድረግ አፋልጉን🙏

"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"

#ባይሽ_ኮልፌ_በጎ_አድራጎት

0961290585-ሰኪና

0920815432-ሀሊማ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group