UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

👉🛑ተጀመረ ተጀመረ

👉⭕️ሼር እየተደራረጋችሁ

👉⭕️ሙሀደራ በታላቁና በተወዳጁ ሸይኻችን አቡል ሙንዚር ሰሊም አረዳኢይ الله ይጠብቀው ተጀምሯል‼️

https://t.me/AlEmanhabssha?livestream

Telegram: Contact @AlEmanhabssha

Telegram: Contact @AlEmanhabssha

القناة الرسمية للدعوة السلفية في الحبشة {إياك والتحزب} {إن الذين فرقوا دينهم وكانوا شيعا لست منهم فى شئ} #ቁርአንና ሀዲስ በሰለፎች ግንዛቤ እንረዳ በዚህ ቻናል:-የሱኒይ፣ዑለማ ፈትዋዎች፣ ዱሩሶች፣ሙሀደራዎች የሀበሻ ሰለፍይ ዱዐቶች ጥሪ የሚተላለፍበት ቻናል ነዉ‼ ዳዕዋ አሰ–ሰለፊያ
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🕌#አንሷር መስጅድ ዛሬ ምሽት በሁለቱ መሻይኾች ይደምቃል🌅

👌#መቅረት አይደለም ማርፈድ አይታሰብም ይህን የሰማን ላልሰማዉ በማዳረስ የአጅሩ ተቋዳሽ እንሁን‼️

فاحرصوا على الحضور ودلوا غيركم فالدال على الخير كفاعله

https://t.me/AlEmanhabssha

Telegram: Contact @AlEmanhabssha

Telegram: Contact @AlEmanhabssha

القناة الرسمية للدعوة السلفية في الحبشة {إياك والتحزب} {إن الذين فرقوا دينهم وكانوا شيعا لست منهم فى شئ} #ቁርአንና ሀዲስ በሰለፎች ግንዛቤ እንረዳ በዚህ ቻናል:-የሱኒይ፣ዑለማ ፈትዋዎች፣ ዱሩሶች፣ሙሀደራዎች የሀበሻ ሰለፍይ ዱዐቶች ጥሪ የሚተላለፍበት ቻናል ነዉ‼ ዳዕዋ አሰ–ሰለፊያ
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

⭕️ቀሳሞች ለስምምነቱ ያቀረቡት ቅድመ ሁኔታ

🔹 ስምምነቱ ሶስት እርከኖች ሲኖሩት

እያንዳንዱ ደረጃ ለ45 ቀናት የሚቆይ እስረኞችን መለዋወጥ ወታደራዊ ከበባውን ማስቆምና ጋዛን መልሶ መገንባትን ያካትታል።

የስምምነቱን የመጀመሪያ ምዕራፍ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ እርምጃዎችን የያዘ ዝርዝር አባሪን ቀሳሞች አያይዘው ልከዋል።

🔹እስረኞችን በተመለከተ

ሕፃናትና ሴቶችን፣ አዛውንቶችና ሕሙማን የወራሪዋ እስረኞች ይፈታሉ። በተያያዘም በወራሪዋ እስር ቤት የሚገኙ 1500 ቁጥር ያላቸው ወንድም እህቶቻችን ይለቀቃሉ። ከእነርሱም ውስጥ 500 ያህሉ የዕድሜ ልክ እስራትና ከፍተኛ የቅጣት ውሳኔ በወራሪዋ እስራኤል የተፈረደባቸው ናቸው።

🔹ሰብዓዊ ዕርዳታን የጫኑ መኪኖች

  በቀን 500 ሰብዓዊ እርዳታን የጫኑ መኪኖች ነዳጅን ጨምሮ ወደ ጋዛ ይገባሉ በተለይም ወደ ሰሜናዊው ክልል እንዲገቡ ይደረጋል።

🔹መጠለያ

በቀን 60,000 ጊዜያዊ መጠለያ ቤቶች፣ የመጀመርያው የስምምነት እርከን ከመጠናቀቁ በፊትም 200,000 ጠንካራና ለመኖር አመቺ የሆኑ ድንኳኖች ይገነባሉ።

🔹የተፈናቀሉትን መመለስ

የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ፣ በሰሜን እና በደቡብ ጋዛ የመንቀሳቀስ ነፃነትና ዋስትና ይሰጣል።

🔹ግንባታዎች

ቤቶችን፣ ኢኮኖሚያዊ ተቋማትን እና የህዝብ መገልገያዎችን መልሶ የመገንባቱ እቅድ ፀድቆ ትግበራው ቢበዛ በ 3 ዓመታት ውስጥ እንዲጠናቀቅ ይደረጋል።

🔹 የወራሪዋ እስራኤል ጦር ከጋዛ መውጣት

  ከመጀመርያው የስምምነት እርከን በፊት የጠላት ኃይሎች ከተማውን ለቀው በመውጣት መልሶ ግንባታው እንዲጀመር ይደነግጋል።

🔹አለም አቀፍ ዋስትናዎች

  ኳታር፣ ግብፅ፣ አሜሪካ፣ ቱርክ እና ሩሲያ ለስምምነቱ ተግባራዊነት ዋስትናና ታዛቢ እንዲሆኑ ይጠይቃል። እና ሌሎችንም ሰርፕራይዞች ይዟል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ፀጉር ቤት እምሰሩ ወንድሞች :-📲🎧

ፀጉር ቤት ምትሰሩ ወንድሞች ፂማቸው ሚያስቆረጡ ሰዎች እሺ ብላቹ አትቁረጣላቸው ልክ እንደዛውም  ሱናን እሚፃረን አቆራረጥ ፀጉራቸውም እያበላለጣቹ  አትረጡ/አትስሩ። በሱ ምታገኙት ገንዘብ ሀራም ነው።

ምክንያቱም ወንጀል ነው እየሰራች ያላቹት የረሱል ሱናን እያጠፋቹ የካፊሮች ሱና ደግሞ እያስፋፋቹ ካፊሮችን እየተመሳሰላቹ ነውና በሱ ምታገኙት ገንዘብ ሀራም ነው ተጠንቀቁ ገንዘብ ማግኘታችን ብቻ ሳይሆን በምን መንገድ እንደምናገኘው/አመጣጡንም ሊያሳስበን ይገባል!!! ።

በተረፈ ቪዲዮውን እስከመጨረሻው

አድምጡ👂

فضيلة الشيخ صالح الفوزان حفظه الله

 ➴➴➴➴➴➴➴➴➴ ➴➴➴➴➴➴➴➴➴

https://t.me/merkez_abu_fewzan

https://t.me/merkez_abu_fewzan

2 views
1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ለዶክተር አብዱረህማን‼️

▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬

(«ሼር በማድረግ በጎነትን እንተግብር፤ ሼር ሳያድርጉ እንዳያልፉ‼️»)

✍በደሴ ዙሪያ፣ ጢጣ በምትባል ቀበሌ ተወልዶ ያደገው ወንድማችን ዶ/ር አብዱረህማን ሰይድ በወረባቦ ወረዳ፣ ኢጀርሳ 020 ቀበሌ ከ17 ዓመት በላይ በጤና ባለሙያነት ህብረተሰቡን አገልግሏል።

ዛሬ ላይ ግን ወንድማችን ሁለቱ ኩላሊቶቹ ስራቸውን ስላቆሙ ዲያሊሲስ በማድረግ ላይ ይገኛል፤ ከአላህ በታች ህይወቱን እንታደግለት ዘንድ ለሁላችንም ጥሪ ቀርቧልናል።

ይህ ወንድማችን በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ በማቆማቸው (CKD : KIDNEY FAILURE) ምክንያት አዲስ አበባ - ፍሎው ዲያሊሲስ ክሊኒክ በሳምንት 2 ቀን ዲያለሲስ እያደረገ ይገኛል።

:

ወንድማችን ዶ/ር አብዱረህማን ከአላህ በታች ዘላቂ መፍትሔ ማግኘት የሚችለው ውጭ ሃገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ-ተከላ ማካሄድ ሲችል መሆኑንና ለዚህም ደግሞ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ማለትም 4,000,000 (4 ሚሊዮን ብር) እንደሚያስፈልገው በጤና ባለሙያዎች ተነግሮታል፤ በመሆኑም የተቻለንን ሁሉ በማድረግ እንርዳው

የአብዱረህማንን ህይወት ለመታደግ‼️

---------------------------------------------------

√ ንግድ ባንክ፦

1000584320323

አብዱረህማን ሰይድ የሱፍ

:

√ አቢሲኒያ ባንክ፦

97124407

አብዱረህማን ሰይድ የሱፍ

*

ለበለጠ መረጃ፦

-------------------

09 22 11 18 05 - እህቱ ማሪቱ ሰይድ

09 27 90 22 45 - ወንድሙ ኻሊድ

09 21 03 42 58 - አወል ኢብራሂም

እርሱን ለመርዳት የተከፈቱ የሶሻል ሚዲያ ግሩፖችን ለመቀላቀል

✔️ የቴሌግራም ግሩፕ፦

https://t.me/+YYfIfsIl-dA1MDJk

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group