Abdurehim Nuri Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.
አንድ ቀን #ረሱል (ሰ.ዐ.ወ)♥️
ለዐሊይ (ረዐ) እንዲህ አሉት::
አንተ ዐሊይ ሆይ ከመተኛትህ በፊት አምስት ነገሮችን ተግብር፡፡
1,ስትተኛ አራት ሺ ዲናር ሶደቃ ስጥ
2,ቁርዐን አኽትም
3,ለጀነት ዋጋዋን ክፈል
4,ሁለት ሰዎችን አስታርቅ 
5,ከዚያም አንድ ጊዜ ሐጅ አድርገህ ተኛ፤
ዐሊይም(ረዐ)እንዲህ በማለት ጠየቁ፦ያ ረሱለላህ ይሄን በአንድ ለሊት እንዴት ማረግ ይቻላል?ብሎ ጠየቃቸው 
❄️ረሱልም❄️(ሰ.ዐ.ወ) የሚከተለውን ተናገሩ፡
1,አራት ጊዜ ሱረቱል #ፋቲሀን የቀራ 4000 ዲናር ሰደቃ ከሰጠው ጋር እኩል ነው።
2,ሶስት ጊዜ ሱረቱል #ኢኽላስን(ቁል ሁ ወላሁ አሀድ) የቀራ አንድ ጊዜ እንዳኸተመ ይቆጠርለታል።
3,ሶስት ጊዜ ላ ሀውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል ዐሊዩል ዐዚም ያለ የጀነት ዋጋዋን ከፍላል።
4,አስር ጊዜ #እስቲግፋር ያረገ ሁለት ሰዎችን እንደ ማስታረቅ ነው።
5,አራት ጊዜ #ሸሀዳ ያደረገ አንድ ጊዜ ሀጅ እንዳደረገ ነው:;;   መልካም የኢባዳ ምሽት
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁምአ ቀን ነው! 👉 ረሱል ﷺ
🌷በነብዩ ሙሀመድ ﷺ ላይ ሰለዋት እናውርድ!።
🍀ሰሉ አለ ነቢ !🍀
اللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحمَّدﷺ
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
የፍልስጤም ጦር ምሽቱን...
አል ቁድስ ብርጌድ፡ በበተ ላሂያ ፕሮጀክት በተደረገው ከባድ ጦርነት፣ ልዩ የሆነ የጽዮናውያን ሃይልን አድፍጠን በመትረየስና በቲቢጂ መሳሪያ ጨርሰናል።
የአልቃሳም ሙጃሂዲኖች የጽዮናዊቷን መርከቫ ታንክ በበርካታ የወራሪዋ ወታደሮች ተከቦ በሚገኝበት ሰአት በ"አል-ያሲን 105" መሳሪያ በማጥቃት ሙጃሂዲኖቻችን 4ቱን ከዜሮ ርቀት አካባቢ ገድለዋል።
አልቃሳም ብርጌድ: በጋዛ ሰርጥ በሲቪሎች ላይ በጽዮናውያን ላይ ለደረሰው ጭፍጨፋ ምላሽ ለመስጠት በምእራብ ገሊላ ውስጥ በሚገኘው “ሊማን” እና “ኪርቤት ማአር” የሚገኙትን የጽዮናውያን ወታደራዊ ቦታዎችን በሚሳኤል ቦምብ ደብድበናል።
አልቃሳም ሙጃሂዲን ከካን ዩኒስ ከተማ በስተሰሜን ምስራቅ አቅጣጫ በሚገኘው አል-ማርሪ አካባቢ በደርዘን የሚቆጠሩ የወራሪዋ ወታደሮች ላይ ቦምብ በማፈንዳት ሁሉንም ሙት እና ቁስለኛ ማድረግ ችለዋል።
አል ቁድስ ብርጌዶች፡ ከካን ዩኒስ ሰሜናዊ ምስራቅ አቅጣጫ ከፊት ለፊት በሚገኘው ሂል 86 መግቢያ ላይ የጠላት ወታደሮችን በበርካታ የሞርታር ሙሳሪያ ደበደብን።
ተጨማሪውን ለመከታተል የሙሐመድ ትውልድ ገፀን ፎሎው ሼር ያድርጉ
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
♻️ 🇵🇸🗡️ወታደራዊ መግለጫዎች:-
♦️ ብሔራዊ የተቃውሞ ብርጌድ (የዑመር አልቃሲም ኃይሎች)፡- በወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለመመከት የዑመር አልቃሲም ጦር እና የአል-አቅሳ ሰማዕታት ብርጌድ በጋራ በ"ዚኪም" ወታደራዊ ቦታ ውስጥ በሚገኙ የጠላት ስብስቦች ላይ የሮኬት ጥቃት ፈፅመዋል።
♦️ ብሄራዊ የተቃውሞ ብርጌድ (የዑመር አልቃሲም ኃይሎች)፡- ጠላት በህዝባችን ላይ ለፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ምላሽ የኪቡዝ "አሉሚም" የተባለውን ሰፈራ በቃሲም ሮኬት ኢላማ አድርገዋል።
♦️የአል አቅሳ ሰማዕታት ብርጌድ፡- የጦራችን የመድፍ ቡድን ከጁህር አልዲክ በስተምስራቅ የተሰበሰቡ የጽዮናውያን የጠላት ጦር መኪኖችን በሞርታር ደብግበዋል።
♦️አል-ቃሳም ብርጌድ፡- አልቃሳም ብርጌድ ከጋዛ ከተማ በስተደቡብ በሚገኘው “ኔትዛሪም” ጎዳና ላይ የሚገኘውን የጠላት ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት በከባድ የሞርታር መሳሪያ ደብድቧል። ከታች ያሉት መረጃዎች ከዚህኛው የአል ቃሳም ብርጌድ ጥቃት ጋር ተያይዞ የወጡ ናቸው:-
የእስራኤል ሄሊኮፕተሮች በርካታ ወታደሮች መጎዳታቸውን ተከትሎ በናቃብ በሚገኘው "ሶሮቃ" ሆስፒታል እንዳረፉ የጽዮናውያን ምንጮች ዘግበዋል።
የአል-ቃሳም ብርጌድ “ኔትዛሪም” አከባቢ የሞርታር ጥቃት መፈፀሙን ከገለፀ በኋላ በርካታ የእስራኤል ሚዲያዎች የአል ቃሳም ጥቃት በርካታ ወታደሮች ላይ ጉዳት ማድረሱን ገልፀው በሀገሪቱ  ወደሚገኙ ሆስፒታሎች እተወሰዱ መሆኑን እና “አስቸጋሪ ክስተት” መከሰቱንም ገልጸዋል።
🔻የዕብራይስጥ ራውተር ድረገፅ፡- በማዕከላዊ ጋዛ ሰርጥ አል-ቃሳም ብርጌድ በፈፀመው ጥቃት የሞቱት የጽዮናዊው አገዛዝ ወታደሮች ቁጥር ወደ 3 ከፍ ሲል 11 ቆስለዋል ብሏል።
በኔትዛሪም ኮሪደር ውስጥ ኦፕሬሽኑ በተካሄደበት ቅጽበት ፍንዳታው ይህ ነበር።
Send as a message
Share on my page
Share in the group