Abdurehim Nuri Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

♻️ 🇵🇸🗡️ወታደራዊ መግለጫዎች:-

♦️ ብሔራዊ የተቃውሞ ብርጌድ (የዑመር አልቃሲም ኃይሎች)፡- በወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለመመከት የዑመር አልቃሲም ጦር እና የአል-አቅሳ ሰማዕታት ብርጌድ በጋራ በ"ዚኪም" ወታደራዊ ቦታ ውስጥ በሚገኙ የጠላት ስብስቦች ላይ የሮኬት ጥቃት ፈፅመዋል።

♦️ ብሄራዊ የተቃውሞ ብርጌድ (የዑመር አልቃሲም ኃይሎች)፡- ጠላት በህዝባችን ላይ ለፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ምላሽ የኪቡዝ "አሉሚም" የተባለውን ሰፈራ በቃሲም ሮኬት ኢላማ አድርገዋል።

♦️የአል አቅሳ ሰማዕታት ብርጌድ፡- የጦራችን የመድፍ ቡድን ከጁህር አልዲክ በስተምስራቅ የተሰበሰቡ የጽዮናውያን የጠላት ጦር መኪኖችን በሞርታር ደብግበዋል።

♦️አል-ቃሳም ብርጌድ፡- አልቃሳም ብርጌድ ከጋዛ ከተማ በስተደቡብ በሚገኘው “ኔትዛሪም” ጎዳና ላይ የሚገኘውን የጠላት ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት በከባድ የሞርታር መሳሪያ ደብድቧል። ከታች ያሉት መረጃዎች ከዚህኛው የአል ቃሳም ብርጌድ ጥቃት ጋር ተያይዞ የወጡ ናቸው:-

የእስራኤል ሄሊኮፕተሮች በርካታ ወታደሮች መጎዳታቸውን ተከትሎ በናቃብ በሚገኘው "ሶሮቃ" ሆስፒታል እንዳረፉ የጽዮናውያን ምንጮች ዘግበዋል።

የአል-ቃሳም ብርጌድ “ኔትዛሪም” አከባቢ የሞርታር ጥቃት መፈፀሙን ከገለፀ በኋላ በርካታ የእስራኤል ሚዲያዎች የአል ቃሳም ጥቃት በርካታ ወታደሮች ላይ ጉዳት ማድረሱን ገልፀው በሀገሪቱ  ወደሚገኙ ሆስፒታሎች እተወሰዱ መሆኑን እና “አስቸጋሪ ክስተት” መከሰቱንም ገልጸዋል።

🔻የዕብራይስጥ ራውተር ድረገፅ፡- በማዕከላዊ ጋዛ ሰርጥ አል-ቃሳም ብርጌድ በፈፀመው ጥቃት የሞቱት የጽዮናዊው አገዛዝ ወታደሮች ቁጥር ወደ 3 ከፍ ሲል 11 ቆስለዋል ብሏል።

በኔትዛሪም ኮሪደር ውስጥ ኦፕሬሽኑ በተካሄደበት ቅጽበት ፍንዳታው ይህ ነበር።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Спикер Аль-Кассама Абу Убайда:

🔴Эта война не ограничится сектором Газа и Палестиной, она представляет собой новый этап на глобальном уровне.

🔴Идет шестой месяц войны, а враг все еще устраивает настоящую фашистскую резню против нашего народа.

🔴Законы мира бессильны против захватчика, лишенного человеческих ценностей. Наш народ сталкивается с беспрецедентной в истории сионистско-американской агрессией.

🔴Сага о 7 октября стала ответом на попытки иудаизировать и разрушить мечеть Аль-Акса.

🔴Устаревшие законы международного сообщества направлены на защиту несправедливости и агрессии под влиянием американского правления.

🔴Мы поздравляем весь исламский мир с наступающим месяцем Рамадан, месяцем поклонения, джихада и победы.

🔴Мы сражаемся с врагом уже 154 дня.  Мы уничтожили офицеров, солдат, наемников противника и нанесли большие потери его технике.

🔴Мы призываем наш народ мобилизоваться для защиты мечети Аль-Акса в Рамадан.

🔴Наши муджахиды обладают высоким моральным и беспримерным боевым духом, проявляют большой героизм, готовы еще больше устрашать врага и продолжают противостоять агрессии на всех уровнях.

🔴Мир наблюдает, как дети умирают от голода.  Некоторые страны заключают тайные или открытые соглашения с противником.

🔴Да помилует Аллах наших мучеников.  Они стирают своей кровью позор и беспомощность Исламской Уммы.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔻 የፕሬዝዳንት ባይደን ንግግር አጫጭር ነጥቦች እና ዓለም አቀፉ ምላሽ።

ያለፉት ጥቂት ወራት ለእስራኤላውያን እና ፍልስጤማውያን “አንጀት የሚበላ” ነበር ሲሉ ንግግራቸውን የጀመሩት ባይደን ሐማስ ኦክቶበር 7 በደቡብ እስራኤል ላይ ያደረሰውን ጥቃት በማውገዝ እስራኤል “ራሷን የመከላከል መብት አላት” በማለት የተለመደ ንግግራቸውን ደግመውታል። በመቀጠልም "እስራኤል ሃማስን የመፋለም መብት አላት" እንዲሁም የፍልስጤሙ ቡድን ትጥቁን በመፍታት እና ምርኮኞቹን በመመለስ የጋዛን ጦርነት ማስቆም ይችላል በማለት ቀልድ የሚመስል ንግግር ተናግሯል።

ላለፉት ወራት የጋዛ ጦና ሚኒስቴር መረጃን አላምንም ሲል ነበረው ባይደን በመጨረሻም “ከ30,000 በላይ ፍልስጤማውያን ተገድለዋል፣ አብዛኞቹ ሃማስ አይደሉም" በሺዎች የሚቆጠሩ ንጹሐን ሴቶች እና ሕፃናት፣ ልጃገረዶች እና ወንዶች ልጆች ወላጅ አልባ ሆነዋል በማለት የጋዛ ጤና ሚኒስቴር ያወጣውን መረጃ መቀበሉን የሚያሳይ ምስክርነት ሰጥቷል። ባይደን የአሜሪካ ወታደሮች በጋዛ ውጊያ ላይ እንደማይሳተፉ የተናገረ ሲሆን “ምግብ፣ ውሃ፣ መድሀኒት እና ጊዜያዊ መጠለያ የጫኑ ትላልቅ ጭነቶች መቀበል” የሚችል “ጊዜያዊ ወደብ” እንዲቋቋም ወታደራዊ መመሪያው እንደሰጠ ተናግሯል።

ባይደን ይህን ወደብ ለማዘጋጀት ምን ያህል ጊዜ እንደሚወስድ ምንም ያለው ነገር የለም፡፡ ፕሬዝዳንቱ የእስራኤል አመራር ለጋዛ የሚቀርበውን እርዳታ እንደ መደራደሪያ እንዳይጠቀም አስጠንቅቋል። “እስራኤል የበኩሏን ማድረግ አለባት። እስራኤል ተጨማሪ እርዳታ ወደ ጋዛ መፍቀድ አለባት፣ የሰብአዊ እርዳታ ሰራተኞች በተኩስ ውስጥ ሰለባ እንዳይሆኑ ማድረግ አለባት ብሏል። የእስራኤል ጦር በጋዛ ላይ ያካሄደው ጦርነት በኤጀንሲው ታሪክ ውስጥ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች እጅግ ገዳይ ከሆኑት አንዱ ነው ብሏል ባይደን፡፡

የአልጀዚራ ከፍተኛ የፖለቲካ ተንታኝ ማርዋን ቢሻራ ባይደን በጋዛ ለዕርዳታ “ጊዜያዊ ወደብ ለመገንባት” ማወጁ ዋሽንግተን ለእስራኤል የምታደርገውን ቀጣይ ድጋፍ የሚያደናቅፍ ነው ብለዋል። "እኔ እንደማስበው እንደዚህ ያለ መግለጫ በጋዛ ውስጥ ያለውን ስቃይ ለማብቃት ከሚደረገ ልባዊ ሙከራ ይልቅ, ትወና እና በይበልጥ የህዝብ ግንኙነት ስራ ነው…" ሲል ማርዋን ቢሻራ ሃሳቡን ተችቷል፡፡

የአሜሪካ-ኢስላማዊ ግንኙነት ምክር ቤት (The Council on American-Islamic Relations CAIR) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት በጋዛ የተኩስ አቁምን እንዲደረግ የዋሽንግተንን አቅም መጠቀም አለባቸው ብሏል። "ፕሬዚዳንት ባይደን በጋዛ ጭፍጨፋ ላይ ነዳጅ እየቸመሩ እሳቱን በማባባስ እና እሳት አደጋውን ለማጥፋት የሚሞክ ሰው ሚናን ለመጫወት መሞከር ማቆም አለባቸው" ሲል ምክር ቤቱ በማህበራዊ ሚዲያው ላይ አስፍሯል ።

የእስራኤልን እገዳ ለማለፍና አሜሪካ ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ በጋዛ ላይ ወደብ መገንባት ወይም በጋዛ ላይ በአውሮፕላን ምግብ መጣል አያስፈልጋትም ይልቁንም በሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ ቦምቦችን እና በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወደ እስራኤል መንግስት መላክ የለባትም ብሏል ምክር ቤቱ።

በጋዛ ጦርነት ወቅት እስራኤልን በመደገፍ ላሳየው ተባባሪነት ባይደን ላይ ጫና ለመፍጠር ታስቦ በሚኒሶታ በተመሰረተው የ"ምንም ምርጫ" (“no preference”) ዘመቻ አስተባባሪ አስማ መሀመድ የባይደን ንግግር “እንዳስቆጣት” ተናግራለች። አስማ ለአልጀዚራ እንደተናገረችው “ፕሬዚዳንቱ ጭፍጨፋውን ባላየ እንዳለፉ ሲያስቡ የነበሩ መራጮችን የበለጠ ያገለለ ይመስለኛል ባይደን ለፍልስጤማውያን ባለው ሀዘኔታ ዙሪያ “የሚያምሩ ቃላት” ቢጠቀምም የአሜሪካን ፖሊሲ እንደገና መገምገም አልቻለም ስትል ተችታለች።

ኦማር በዳር አሜሪካ ለጋዛ የእርዳታ ወደብ እንደምታቋቁም መገለፁ የበይደን አስተዳደር እስራኤልን መደገፏን እና ማስታጠቋን ሊሸፍን እንደማይችል በመግለጽ ውድቅ አድርገውታል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ከርሀብ ጋር ግብግብ ተያይዘው የሚላስ የሚቀመስ አጥተው እንዲህ እየረገፉ ነው። አለም እያየ እንዳላየ እየሰማ እንዳልሰማ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ ሆዳቸው ከጀርባቸው ተጣብቆ እንዲሞቱ ፈቅዷል። የሙስሊሞች ደም ደመከለብ መሆን ከጀመረ ሰነባብቷል አላህ ይሁነን።

Mahi mahisho

7 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group