UMMA TOKEN INVESTOR

لا يمكن الترجمة

5 وجهات النظر
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
umma1698061994 قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

ሰበካ ሳይሆን የሰዎችን መብትና ነፃነት መጋፋት ነው‼

==============================

✍ ባለፈ ጦር ኃይሎች አካባቢ የተወሰኑ ወጣቶች የማንንም መብት ሳይጋፉ የመንገድ ላይ ዳዕዋ ጀምረው ነበር። ግን ወዲያው ለእስር ተዳረጉና በዛውም ማሸማቀቂያና ማስፈራሪያ ተደረገባቸው።

በየታክሲው ሰልፍና በመስጂዶች ዙሪያና በሙስሊሞች ሰፈር ሳይቀር እየዞሩ ከባድ የድምፅ ማጉያና ሞንታሪቦ ተጠቅመው ሰዎችን ማደንቆራቸው አንሷቸው፤

ይሄው እንደ ሐድያ ሆሳና ባሉ አካባቢዎች በህብረት የተደራጁ ሰባኪ ተብዬ ወንበደዎች እኚህን በእድሚያቸው የገፉ ሙስሊም አባታችንን ከበው በግድ እስልምናን ለቀህ የእኛን እምነት ካልተከተልክ እያሏቸው ነው።

ነውር ነው! እጅግ ሲበዛ ዓይን ያወጣ ስግጥና!

እነዚያ ሰላማዊ ሙስሊምን ከመንገድ ላይ አፍሰው የሚያስሩ የጸጥታ አካል ተብዬዎች እንዲህ አይነቶቹን ወንበዴዎች ተጠያቂ ያደርጉ ይሆን?

በተለይም ደቡብ አካባቢ እንደዛ የሚያደርጉ አይመስለኝም። እንዳውም አብረው ሲያጅቡና አዳራሽ ገብተው ሲደንሱ ነው የምናውቀው። ይሄ ነገር ገደብ ካልተበጀለትና ከወዲሁ በቃ ካልተባለ ቀስ በቀስ ከዚህ በከፋ ደረጃ ላይ ሊደርስ ይችላል።

የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተብዬው የአንድ እምነት ተቋም፤ ሙስሊሞች ዳዕዋ ሲጀምሩ እንደሚንጨረጨረው ሁሉ እንዲህ አይነት ጋጠ ወጦችን ያወግዝ ይሆን?

የምናየው ይሆናል! ይህንን እምነትን በአደባባይ አስገድዶ የማስለቀቅ ተግባር ሁሉም ሰው ሊኮንነው ይገባል።

የሚመለከተው አካል በነዚህና መሰል አካላት ላይ ተገቢውን እርምጃ ሊወስድ ይገባል። የዚያ አካባቢ እስልምና ጉዳዮችም ተነጋግራችሁ ጉዳዩን ወደ ፍርድ አቅርቡትና ፍትሕ ካለ መቀጣጫና ለሌሎችም ማረሚያ እንዲሆኑ ይደረግ።

||

t.me/MuradTadesse

image
image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
لا يمكن الترجمة

4 وجهات النظر
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
لا يمكن الترجمة

ፍልስጤን  ሁሌም በልባችን ነሽ

የአይሁዲን ሴራ ችለሽ የተሸከምሽ

የአላህ እርዳታ ሁሌም አይለይሽ

እነሱን ዝቅ አርጎ አንችን ከፍ ያድረግሽ

ሁልጊዜም ያመኛል የሙስሊሙ ስቃይ

በትዉሊዱ ቦታ ሲጨቆን ሲሰቃይ

ሲባረር   ሲቆስል  ሲገደል በድንጋይ

ተጨቁኖ ሚሮር ሙስሊሙ ተበዳይ

ካህዲዉም ሲዘል ሆንኩ እያለ በዳይ

ባያቀዉ ነዉጅ ሙስሊም ነዉ የበላይ

ደምቆና ተዉቦ የሚታይ በአለም ላይ

ሁልጊዜም ሙስሊም ነዉ  ለእምነቱ ታጋይ::

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
umma1698061994 تم تغيير صورته الشخصية
7 شهر
لا يمكن الترجمة

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة