UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
0
No followings
bnet abdella shared a
Translation is not possible.

ብዙ ሙስሊም እህቶቻችን ቀሚስን አሳጥረው የመልበስ እና ሰውነታቸውን የሚያጣብቅና ሰውነታቸውን የሚያሳይ ልብስ መልበሳቸው ከሸሪያ አንፃር እንዴት ይታያል?

«ሴቶች የቀሚሳቸውን ጫፍ እንዴት ማድረግ አለባቸው?

የሴት ልጅ እግርና ተረከዝ መሸፈን ካለበት ክፍሎች አንዱ ነው።

ኡሙ ሰለማ እንዲህ ስትል የአላህ መልእክተኛን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጠየቀች፦

«ሴቶች የቀሚሳቸውን ጫፍ እንዴት ማድረግ አለባቸው?

የአላህ መልዕክተኛም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለው መለሱላት፦

«ወደታች አንድ ስንዝር ዝቅ ታድርግ»እሷም እንዲህ ስትል ጠየቀች «እንዲያም ሆኖ ተረከዛቸው የተገለጠ ከሆነስ?» የአላህ መልዕክተኛም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለው መለሱላት፦ «አንድ ክንድ ዝቅ ያድርጉ ከዚህ በላይ አይጨምሩ» 📚[አልባኒ ሰሂህ ብለውታል]

እስኪ ጎንበስ በይና የራስሽን ልብስ ተመልከቺው! አንድ ክንድ ወደታች ለቀሽዋል ወይስ ወደላይ ሰቅለሽዋል?

ሌላው ደግሞ ጉርድ ቀሚስ ለብሰናል ይላሉ ከጉልበታቸው በታች እራቁታቸውን ናቸው፣ ሙሉ ቀሚስ ለብሰናል ይላሉ ነገር ግን ከመወጣጠሩ የተነሳ የሰውነታቸውን ቅርፅ ሙሉ ለሙሉ ያሳያል፣ ሲላቸውም ደረታቸውና የወገባቸው ክፍል የማይሸፍንም ይለብሳሉ፣ ሻርፕ ለብሰናል ይላሉ ነገር ግን አስሬ የምትወርድ ወይም ለሳንፕል እዩልኝ በሚል መልኩ ይለብሳሉ። ሌላም ሌላም ጉድ የሚሳኝ አይነት ምናልባትም ሙስሊም ያልሆኑት ከሚለብሱትና ከሚያስከፈ መልኩ ለብሰው እያየን ነው።

"ሁለት ክፍሎች የእሳት ናቸው። እነሱንም አላየኃቸውም። አንዶቹ የከብት ጅራት የመሰለ አለንጋ ይዘው በዚያ የአላህን ባሮች የሚገርፉ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ የለባሽ እርዘኛ(ለብሳ ያለበሰች)፣ ተዝንባዩች እና አዘንባዩች እራሳቸው እንደ ከሳ ግመል ሻኛ የሆኑ በፍፁም ጀነት አይገቡም፤ አረ እንዳውም ሽታውንም አያገኙም። የጀነት ሽታ ከዚያ ወደዚያ(ከረጅም ርቀት) የሚገኝ ሆኖ ሳለ።" (ሙስሊም 2128፣ አህመድ 440/2)

📣 እኔ እምልሽ የኔ እህት! እጣ ፈንታሽ ይሄ እንዲሆን ትፈልጊያለሽን?! ለዲንሽ ዋጋ ስጪ!!

ወንድሜ ሆይ! ባለቤትህ ወርዳና ተዋርዳ ስትወጣ ዝም ማለት ያንተ ባልነት ምኑ ጋር ነው? አባት ሆይ! ልጅህ የአደባባይ መነጋገሪያ እስክትሆን ያንተ ሚና ምን እንደሆነ ረሰሀውን? አንተስ ወንድሜ እህትን መቆጣጠር ምንተሳነህ? ስህተት/ጥፋት እያየን ዝም ካልን አላህ እንዴት ነስሩን ይስጠን? የእስካዛሬው ይብቃ! ዛሬውኑ ቤታችንን በዲን እናፅዳ! አላህ ያግራልን!ብዙ ሙስሊም እህቶቻችን ቀሚስን አሳጥረው የመልበስ እና ሰውነታቸውን የሚያጣብቅና ሰውነታቸውን የሚያሳይ ልብስ መልበሳቸው ከሸሪያ አንፃር እንዴት ይታያል?

«ሴቶች የቀሚሳቸውን ጫፍ እንዴት ማድረግ አለባቸው?

የሴት ልጅ እግርና ተረከዝ መሸፈን ካለበት ክፍሎች አንዱ ነው።

ኡሙ ሰለማ እንዲህ ስትል የአላህ መልእክተኛን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጠየቀች፦

«ሴቶች የቀሚሳቸውን ጫፍ እንዴት ማድረግ አለባቸው?

የአላህ መልዕክተኛም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለው መለሱላት፦

«ወደታች አንድ ስንዝር ዝቅ ታድርግ»እሷም እንዲህ ስትል ጠየቀች «እንዲያም ሆኖ ተረከዛቸው የተገለጠ ከሆነስ?» የአላህ መልዕክተኛም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለው መለሱላት፦ «አንድ ክንድ ዝቅ ያድርጉ ከዚህ በላይ አይጨምሩ» 📚[አልባኒ ሰሂህ ብለውታል]

እስኪ ጎንበስ በይና የራስሽን ልብስ ተመልከቺው! አንድ ክንድ ወደታች ለቀሽዋል ወይስ ወደላይ ሰቅለሽዋል?

ሌላው ደግሞ ጉርድ ቀሚስ ለብሰናል ይላሉ ከጉልበታቸው በታች እራቁታቸውን ናቸው፣ ሙሉ ቀሚስ ለብሰናል ይላሉ ነገር ግን ከመወጣጠሩ የተነሳ የሰውነታቸውን ቅርፅ ሙሉ ለሙሉ ያሳያል፣ ሲላቸውም ደረታቸውና የወገባቸው ክፍል የማይሸፍንም ይለብሳሉ፣ ሻርፕ ለብሰናል ይላሉ ነገር ግን አስሬ የምትወርድ ወይም ለሳንፕል እዩልኝ በሚል መልኩ ይለብሳሉ። ሌላም ሌላም ጉድ የሚሳኝ አይነት ምናልባትም ሙስሊም ያልሆኑት ከሚለብሱትና ከሚያስከፈ መልኩ ለብሰው እያየን ነው።

"ሁለት ክፍሎች የእሳት ናቸው። እነሱንም አላየኃቸውም። አንዶቹ የከብት ጅራት የመሰለ አለንጋ ይዘው በዚያ የአላህን ባሮች የሚገርፉ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ የለባሽ እርዘኛ(ለብሳ ያለበሰች)፣ ተዝንባዩች እና አዘንባዩች እራሳቸው እንደ ከሳ ግመል ሻኛ የሆኑ በፍፁም ጀነት አይገቡም፤ አረ እንዳውም ሽታውንም አያገኙም። የጀነት ሽታ ከዚያ ወደዚያ(ከረጅም ርቀት) የሚገኝ ሆኖ ሳለ።" (ሙስሊም 2128፣ አህመድ 440/2)

📣 እኔ እምልሽ የኔ እህት! እጣ ፈንታሽ ይሄ እንዲሆን ትፈልጊያለሽን?! ለዲንሽ ዋጋ ስጪ!!

ወንድሜ ሆይ! ባለቤትህ ወርዳና ተዋርዳ ስትወጣ ዝም ማለት ያንተ ባልነት ምኑ ጋር ነው? አባት ሆይ! ልጅህ የአደባባይ መነጋገሪያ እስክትሆን ያንተ ሚና ምን እንደሆነ ረሰሀውን? አንተስ ወንድሜ እህትን መቆጣጠር ምንተሳነህ? ስህተት/ጥፋት እያየን ዝም ካልን አላህ እንዴት ነስሩን ይስጠን? የእስካዛሬው ይብቃ! ዛሬውኑ ቤታችንን በዲን እናፅዳ! አላህ ያግራልን!

👉https://ummalife.com/ibnudelil

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
bnet abdella shared a
Translation is not possible.

አሰላምአለይኩም ወራህመትላሂ ወበረካቱ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
bnet abdella shared a
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
bnet abdella shared a
Translation is not possible.

#ሀዲስ

وَعَنْ أَبِي سَعِيدٍ اَلْخُدْرِيِّ ‏- رضى الله عنه ‏- قَالَ : قَالَ رَسُولُ اَللَّهِ ‏- صلى الله عليه وسلم ‏-{ إِذَا شَكَّ أَحَدُكُمْ فِي صَلَاتِهِ , فَلَمْ يَدْرِ كَمْ صَلَّى أَثْلَاثًا أَوْ أَرْبَعًا ? فَلْيَطْرَحِ الشَّكَّ وَلْيَبْنِ عَلَى مَا اسْتَيْقَنَ , ثُمَّ يَسْجُدُ سَجْدَتَيْنِ قَبْلَ أَنْ يُسَلِّمَ , فَإِنْ كَانَ صَلَّى خَمْساً شَفَعْنَ] لَهُ [ [1]‏ صَلَاتَهُ , وَإِنْ كَانَ صَلَّى تَمَامً ا [2]‏ كَانَتَا تَرْغِيمًا لِلشَّيْطَانِ" } رَوَاهُ مُسْلِمٌ .‏ [3]

፨ከአቢ ሰዒድ በተዘገበ ሀዲስ ነብዩﷺ እንዲህ ብለዋል "አንዳችሁ በሰላቱ ውስጥ በተጠራጠረ ግዜ፤ስንት ረከዐ እንደሰገደም አራት ይሁን ሶስት ባላወቀ ግዜ፣ የተጠራጠረበትን ይጣልና እርግጠኛ የሆነበት ላይ ይቀጥል።ከዚያም ከማሰላመቱ በፊት ሁለት ሱጁድ ያድርግ፤ምናልባት አምስት ከሆነ የሰገደው ሱጁዶቹ ዊትሩን ጥንድ ያረጉለታል፤አራት ከነበረ ደሞ የሰገደው ሸይጣንን ማዋረጃ ይሆኑለታል"።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
bnet abdella shared a
Translation is not possible.

"وَمِمَّنْ حَوْلَكُم مِّنَ الْأَعْرَابِ مُنَافِقُونَ ۖ وَمِنْ أَهْلِ الْمَدِينَةِ ۖ مَرَدُوا عَلَى النِّفَاقِ لَا تَعْلَمُهُمْ ۖ نَحْنُ نَعْلَمُهُمْ ۚ سَنُعَذِّبُهُم مَّرَّتَيْنِ ثُمَّ يُرَدُّونَ إِلَىٰ عَذَابٍ عَظِيمٍ"

اللهم إنى أشكو إليك ضعف قوتى وقلة حيلتى يارب 🤲🏻

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group