UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

Ya allah please save gazas people from non stopable bombings and flares right now....

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ወንድሞቼና እህቶቼ ስለ ፊሊስጤም ጉዳይ አዳዲስ መረጃዎችን እንጂ ከአሁን በፊት ፖስት የተደረጉትን ኮፒ ፔስት አታድርጉ።ምክንያቱም አሁን እየተካሄደ ያለውን ለማወቅ ነው።

Obboleewwaan koo fi obboleetiiwwan koo dhimma Filiisxeem ilaalchisee oddeeffannoo haaraa malee kan kanaan duraa kopi post hingodhinaa.sababaan isaas waan amma irra jiramu baruufi.

My brothers and sisters don't copy paste the past information about Palastaine,but post the recent information.because it is good to understand what is going now.

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ያሳዝናል‼

========

✍ ጋዛን ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር ያገናኝ የነበረው ብቸኛው የጀዋል ካምፓኒ ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት ገመድ በጽዮ'ናዊያኑ ቦምብ መመታቱን ተከትሎ ጋዛዊያን ድምፃቸው ታፍኖ ያለ ማቋረጥ ከ3 ሰዓታት በላይ የቆዬ እጅግ ዘግናኝ የቦምብ ጥቃት እየዘነበባቸው ነው።

በተጨማሪም በባህርም፣ በአየርም፣ በምድርም እሳት እየዘነበባቸው ነው።

ጠብቃ ጠብቃ እስራኤል ከሰሞኑ የከፋውን ጭፍ'ጨፋ ዛሬ በጨለማ ጀምራለች።

ከ40 ሺህ በላይ ታማሚዎች የሚገኙበትን ዋነኛውን አልሺፋ ሆስፒታልንም አጋይታለች።

አንድም ፈለስጢናዊ በህይዎት ማየት አት'ፈልግም።

አምቡላንሶች እንኳ ወደ ሟቾችና ቁስለኞች ዘንድ በማምራት ማንሳት አልቻሉም።

እስራኤል ወን'ጀሏና የምትፈጽመው ዘግናኝ ጥቃት ተቀርፆ በሚዲያ እንዳይወጣባት ድምጿን አጥፍታ ወገኖቻችንን እየ'ጨረሰች ነው።

ልክ በዚህች ቅፅበት በጘ-ዝ'ዛ ታሪክ ይቀር የማይለው የጦር ወ'ንጀልና የዘር ማፅ'ዳት ጭፍ'ጨፋ እየተፈጸመ፤ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አሁንም በዝምታ ላይ ነው።

ሐስቡነ-ል'ሏህ ወ ኒዕመል ወኪል!

በጣም ነው የሚያሳዝነው! አላሁልሙስተዓን!

ቢያንስ በመልካም ዱዓችን አንርሳቸው።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

አሜሪካ ከኢራን ጋር መዋጋት አልፈልግም ብላ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ጥበቃ ምክርቤት በተናገረችበት በዛሬው እለት በኢራቅና ሶሪያ የሚገኙ የጦር ሰፈሮቿ በሮኬት ሲደበደቡ ውለዋል ።

አሜሪካ በሁኔታው ተደናግጣለች ። የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን " አሜሪካ ከኢራን ጋር ጦርነት መግባት አትፈልግም ግና ኢራን በአሜሪካ ላይ በአሜሪካ ጥቅሞች ላይ በአሜሪካ ተቋማት ላይ ጥቃት ከመሰንዘር መጠንቀቅ አለባት የእርሷ አጋር ድርጅቶችም አሜሪካን ከማጥቃት ይቆጠቡ ይህን የማታደርግ ከሆነ ግን አሜሪካ ራሷን የመከላከል እርምጃ ትወስዳለች "በማለት ለተመድ አስታውቀው ነበር ።

ይሁን እንጅ ማምሻውን የአሜሪካ ጦር ሰፈሮች እየተደበደቡ ነው ። በኢራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር 10 ጊዜ በሮኬት ሲመታ በሶሪያ የሚገኘው ሰፈሯ ደግሞ ሶስት ጊዜ ጥቃት ተፈፅሞበታል ።

አሜሪካ ጉዳዩን አስመልክቶ ማምሻውን መግለጫ የሰጠች ሲሆን " እጅግ አሳሳቢና አደገኛ ነገር ነው " በማለት አለም ይወቅልኝ ብላለች ።

አሜሪካ ጥቃቱ በኢራን አቀነባባሪነት የተፈፀመ ነው ያች ሲሆን የመከላከልና የአፀፋ እርምጃም እንደምትወስድ ዝታለች ።

መካከለኛው ምስራው ለትልቅ መተላለቅ ራሱን እያዘጋጄ ይመስላል !

አላህ የሀቅ ባለቤቶችን አሸናፊ ያድርጋቸው !

#seid_mohammed_alhabeshiy

ቴሌግራም

👉 t.me/Seidsocial

Send as a message
Share on my page
Share in the group