UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
0
No followings
Translation is not possible.

🔎| መህዲ ማነው❓ |⚡️

▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬

✅:‹‹መህዲ›› በመጨረሻው ዘመን ከደጃልና ዒሳ መምጣት አስቀድሞ የሚነሳ ታላቅ ‹‹ኸሊፋ›› ነው። ‹‹መህዲ›› የማዕረግ ስሙ ሲሆን ‹‹ሁዳ›› ከሚለው ቃል የተገኘና ‹‹የተመራ ቅን ኸሊፋ›› ማለት ነው። መጠሪያ ሙሉ ስሙ ደግሞ ‹‹ሙሐመድ

ኢብን አብዱላህ አል-መህዲ›› ነው።

🔰:ስለ መህዲ በቁርኣን የተነገረ ምንም ነገር አናገኝም። መረጃዎቹ በሙሉ ከሐዲስ የተገኙ ሲሆን #ከሃያ በላይ የተረጋገጡ ዘገባዎች ይገኛሉ። ብዙ የሱንና ዑለማዎች ስለ መህዲ የፃፉ ሲሆን ቲርሚዚና አቡ-ዳውድ ራሱን የቻለ ምዕራፍ ሰጥተውታል። ከሁሉም ታዋቂው ሐዲስ አቡ-ዳውድ የዘገቡት ሲሆን ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡-

‹‹ትንሳኤ(የውመል ቂያማ) ሊቆም አንድ ቀን ቢቀረው እንኳን አላህ ከቤተሰቤ የሆነን፤ ስሙ ከእኔና ከአባቴ ጋር የሚመሳሰል መሪን ሳያስነሳና በበደል የተዋጠችውን ምድር በፍትህ ሳይሞላት አይተዋትም።››

📕|(አቡ-ዳውድ 4282)|📕

🔭:ከዚህ ሐዲስ እንደምንረዳው መህዲ የነቢዩ (ﷺ) ቤተሰብ ነው። ስሙም የነቢዩን (ﷺ) እና አባታቸውን የያዘ ሲሆን ‹‹ሙሐመድ ኢብን አብዱላህ›› ወይም ‹‹አህመድ ኢብን አብዱላህ›› ነው። የሚመጣውም ዓለም በዙልም በተዋጠችበት በመጨረሻው ዘመን ሲሆን የአላህን ቃል ከፍ በማድረግ ፍትህን ያነግሳል።

📮:ኡሙ ሰለማ (ረዲየሏሁ አንሃ) እንደተናገረችው ነቢዩ (ﷺ) ‹‹መህዲ #በፋጡማ በኩል የሚገኝ ቤተሰቤ ነው።›› ብለዋል።

🔎:ኢብኑል ቀይም ይሄንን▽ሐዲስ ሲያብራሩ ࿐

‹‹መህዲ የሐሰን ዘር ሲሆን አል-ሐሰን ለሙስሊሙ አንድነት ሲሉ ኸሊፋነታቸውን አሳልፈው በመስጠታቸው ምክንያት አላህም በመጨረሻው ዘመን ከቤተሰባቸው ታላቅ ኸሊፋ በማስነሳት ክሷቸዋል።›› ሲሉ ፅፈዋል።

📕|(አቡ-ዳወድ 11/373)|📕

🔖:አቡ-ሰዓድ አልኩድሪ በዘገቡት ሐዲስ ነቢዩ (ﷺ) ስለ መህዲ ገፅታ ሲናገሩ ༻

‹‹ቁመቱ ረጂም፣ ትከሻው ሰፊ፣ አፍንጫው አጠፍ ያለ ነው።›› ብለዋል።

📕|(አቡ-ዳውድ 4265)|📕

✅:መህዲ የሚነሳበትን ቦታ በተመለከተ የተለያዩ ዘገባዎች አሉ። ከፊሎቹ ከሻም ከፊሉ ከኹራሳን ሌላው ደግሞ ከመዲና እንደሆነ ይናገራሉ። ኢብን ከሲር የሁሉንም ሐዲሶች ጥቅል ሀሳብ ሲያስቀምጡ ‹‹የሚነሳው ከምስራቅ ነው። ከዚያም ወደ መካ ይሄዳል። ሰዎችም በከዓባ ዙሪያ ቃልኪዳን ይገቡለታል።›› ብለዋል። እንዲሁም በሌላ መጽሐፋቸው ‹‹በሐዲስ በተጠቀሰው መሰረት

ባንዲራው ጥቁር ነው።›› በማለት አብራርተዋል።

📒|(አልቢዳያህ ወልኒያህ 19/63፤ አልፊታን ወልመላሂም 1/49)|📒

🔰:ኢማም አህመድ እንደዘገቡት መህዲ መሪነት ሲመረጥ ፍላጎቱም ክህሎቱም አልነበረውም። እናም ‹‹አላህ በአንድ ሌሊት ይመራዋል።›› ብለዋል (ﷺ)።

ኢብን ከሲር ሐዲሱን ሲያብራሩ፡- ‹‹ይህ ማለት አላህ ይረዳዋል፣ ከዚህ በፊት ያልነበረውን ችሎታም ይሰጠዋል ማለት ነው።›› ብለዋል።

📓|(አህመድ 2/58/ አልፊታን ወልመላሂም 1/29)|📓

👑:መህዲ #ኸሊፋነትን ከተረከበ በኋላ ሙስሊም አገራትን በአንድ በማፅናት በቀደመው ኢስላማዊ አስተዳደር ስር ያስገባቸዋል። ከዚያም በቡኻሪ እና

ሙስሊም (2897) እንደተዘገበው ከሮማውያን ጋር የመጨረሻው ታላቁ ጦርነት ‹‹አል-መልሃማ አል-ኩብራ›› ይካሄዳል። ሙስሊሞችም ዳቢቅ ላይ ድል ደርጋሉ። ከዚህ በፊት ያልተከፈቱ አገራትንም ይከፍታሉ። ከዚያ በኋላ ሙስሊሞች በየትኛውም ኃይል አይሸነፉም። አላህ አማኞችን ከፍተኛ የሀብት መትረፍረፍ ይባርካቸዋል።

🌴:ሸይህ ዑመር ሱለይማን አል-አሽቀር ሐዲሱን መሰረት በማድረግ እንደተናገሩት ፦

‹‹ይህ ጦርነት ከባድ ውድመትን ስለሚያስከትል ዓለም አሁን ካለችው ስልጣኔ ወደኋላ በመመለስ እንደ ጥንቱ በጦር በጋሻ በፈረስ መጠቀም ይጀምራሉ።›› ብለዋል።

📘|(አል-ቂያማህ አስ-ሱግራ 275)|📘

📌:መህዲ ታላቅ ጦርነት አድርጎ ሙስሊሞችን የበላይ ቢያደርግም ጊዜው የቂያማህ ቀን መቃረቢያ በመሆኑ ከባባዶቹ ፊትናዎች ይከሰታሉ። ከእነዚህም መካከል ቀዳሚው #የደጃል መነሳት ነው። እሱን ተከትለው የዕጁጅና መዕጁጆች ከጉድጓዳቸው ይወጣሉ። በዚህ ጊዜ አላህ ዒሳን (ዓለይሂ ሰላም) ለእርዳታ ይልከዋል። በሐዲስ እንደተጠቀሰው ዒሳ (ዓለይሂ ሰላም) ወደ ምድር የሚወርደው በፈጅር ሰላት ወቅት ነው። ነቢዩ (ﷺ) ሲናገሩ ‹‹መህዲ ዒሳን አሰግደን ይለዋል። ዒሳም እናንተ መሪዎች መሆናችሁ ከቂያማህ ምልክቱ ነውና አንተ አሰግደን ይለዋል። ዒሳም ከመህዲ ኋላ ተከትሎ ይሰግዳል።›› ብለዋል።

📘|(ሙስሊም 225)|📘

🪩:ከዚያ በኋላ ዒሳ ከሙስሊሞች ጋር በመሆን የዕጁጆችንና ደጃልን በመጋደል በአላህ ዕርዳታ ያጠፋቸዋል። ነቢዩ (ﷺ) እንደተናገሩት ‹‹ሙስሊሞች ለሰባት ዓመታት ያህል የየዕጁጆችን አጥንት ቀስትና ጋሻ ለማገዶነት ይጠቀሙበታል። መህዲ በኸሊፋነት የሚቆይባቸው ዓመታት ‹‹ሰባት›› እንደሆኑ አብዛኛዎቹ የሐዲስ ምሁራን ይናገራሉ። ከእነሱ መካከል አንዱ የኢብኑ ማጃህ ሲሆኑ ነቢዩ (ﷺ)

‹‹መህዲ ሰባት አጭር ጊዜያትን ይቆያል።›› ማለታቸውን ዘግበዋል።

📙|(ኢብን ማጃህ 4039)|📙

🔖:አል-መህዲ እስኪመጣ ሙስሊሙ ጂሐድን በመተው መጠበቅ ይኖርበታል? ለሚለው ጥያቄ ሸይህ ሙሐመድ ሷሊህ አል-ሙነጂድ በፈትዋ ገፃቸው እንዲህ ብለዋል ፦

‹‹ከጂሐድ መዘንጋት ከከባባድ ወንጀሎች አንዱ ነው። አላህ ያዘዘው ሁሉም የራሱን ግዴታ እንዲሞላ ነው። መህዲ የራሱ ጂሐድ አለው። ይሄም ህዝብ የራሱን ጂሐድ ማድረግ ግዴታው ነው። አላህ በቁርኣኑ እንዲህ ብሏል፡-

‹‹ሁከትም እስከማትገኝ ሃይማኖትም ሁሉ ለአላህ ብቻ እስከሚሆን ድረስ ተጋደሏቸው። ቢከለከሉም አላህ የሚሰሩትን ሁሉ ተመልካች ነው።››

[አንፋል፡ 39]

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ስለ ጦርነቱ ውሎ አጫጭር መረጃዎች

፨ እስራኤል ዛሬ እግረኛ ጦሯን ወደ ጋዛ የማስገባት ሙከራ አድርጋ የነበረ ሲሆን ሀማስ ወጥመድ አዘጋጅቶ ጠብቋት የነበረ በመሆኑ ከፍተኛ ኪሳራ አስተናግዳ ጦሯ ወደነበረበት ተመልሷል ። ሀማስ በወሰደው ወጥመዳዊ ጥቃት ሁለት የእስራኤል ቡልዶዘሮችንና አንድ ታንክን ያወደመባት ሲሆን ለጥቃት የመጡ ወታደሮቿንም ገድሏል ። እስራኤል በበኩሏ አንድ ወታደሯ እንደተገደለና 4 የሚሆኑት ደግሞ እንደቆሰሉ ገልፃለች ።

የሀማስ ወጥመዳዊ ጥቃት እስራኤልን በከፍተኛ ሁኔታ እያሳሰባት ሲገኝ የምድር ጦሯን እንዳታስገባ ካዘገያት ምክንያትም አንዱ ጋዛ ላይ ምን እንደሚጠብቃት ማወቅ አለመቻሏ ነው ።

፨ ሂዝቡሏህ በፈፀመው የሚሳኤል ጥቃት የእስራኤልን የመገናኛና የመረጃ መሰብሰቢያ ራዳሮችን አውድሟል ። እነዚህ የእስራኤል የጦር ተቋማት የሚገኙት ከሊባኖስ ድንበር አቅራቢያ የነበረ ሲሆን ሂዝቡሏህ የመረጃ አውታሮቹን በሚሳኤል ሲያወድም የሚያሳየውን የቪድዮ ምስልም ለቋል ። ሂዝቡሏህ ከዚህ በተጨማሪም ሁለት የእስራኤል የጦር ጣቢያዎችን መምታቱን አስታውቋል ። እስራኤል ከሂዝቡሏህ በኩል የሚገጥማት ፈተና በእጅጉ የሚከብዳት መሆኑን አልሸሸገችም ።

፨ የእስራኤል ጦር " በስህተት ነው " በተባለ ጥቃት ግብፅ የጦር ላይ ተኩስ ከፍቶ ዘጠኝ የግብፅ ወታደሮችን አቁስሏል ። እስራኤል ጥቃቱ እንደተፈፀመ ወዲያው በስህተት እንደሆነ በመግለፅ ግብፅን ይቅርታ የጠየቀች ሲሆን ይህ ክስቱት ወደ ጋዛ የሚገባውን የእርዳታ መስመር እንዳይቆርጠው ተሰግቷል ። ግብፅና እስራኤል በዚህ ጦርነት ወደ ግጭት ይገባሉ ተብሎ የማይታሰብ ቢሆንም እንደዚህ አይነት ጥቃቶች ግን አደገኛ መዘዝ እንደማኖራቸው የዘርፉ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው ።

፨ አሜሪካ ጦሯ በተጠንቀቅ እንዲቆም አዛለች ። አሜሪካ ጦሯን ያዘዘቺው ወደ ጦርነቱ ኢራን እንደምትገባ በመስጋት ነው ። ኢራን ከገባች እስራኤል ብቻዋን ልትጋፈጣት እንደማትችል የተረዳቺው አሜሪካ ጦሯ ማንኛውንም የኢራን ጦር ጥቃት ለመቀልበስ እንዲዘጋጅ አዛለች ። የአሜሪካው መከላከያ ሚኒስትር ሊዮድ ኦስቲን ዛሬ የአሜሪካ የአየር መከላከያ ዝግጁ እንዲሆን ያዘዙ ሲሆን ለጦርነት የሚዘምት ጦርም በተጠንቀቅ እንዲቆም አዘዋል ።🇵🇸🇵🇸🇵🇸

Send as a message
Share on my page
Share in the group
khedir Abduljebbar Сhanged his profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Baddu baddi malee bofa ija hin dhiqan jedhe ani yoo mammaaku

**********************************************

warri kuun saree waan jedhuuf jedheeti sareen ammoo amma dhiqamaa jirti tarii bira dabartee waldhaansa ilama namaa caala argachaa jirti jedheeti warra dhugaa saree hubateef

Waan fedhetu bada malee namni nahaa jaalatuuf jedhee soba hin dubbadhu ani dhugaa dubbadhee warri sobaa najibbee rabbii najaalatee rabbiin ammoo warra dhugaa akka najaalatu gochuu akka danda'u waan beekuufi

Kanaaf hawaasa keenna qaalii bareedaa kana rabbiin bakka jimaa irraa galii ittiin argatan san rabbiin gaaza nadaajii barakaa qabdu kenniif qananiisiin du'aa'ii tiyya

Jimaan tan hawaasa keenna harargee qofaa miti tan oromiyaa guutuuti

Miidhan hawaasa haragees ammoo miidhama teenna

Garuu jimaan faaydaa isii caala miidhaa isiin hawaasa keenna duubatti hambiftetu caala Sababa isii kaafirri nu tuffate

biyya akka yamanii fa'a fakkeegna godhachuu dandeenya sadarkaa biyya jimaa oomishtuu fi biyya haalaan qamatu keessaa yamaniin isii jalqabaati akkasumas biyya galiin isiillee goddoo turte haata'u malee har'a haala yamaniin keessa jirtu ni beekna

jimaan dargaggoo miiti akka inni hunmna jabaa hin qabne isa taasisti yeroo ammaa kana ammoo peenxeen wanni isiin karaa ittiin argattee ijoollee teenna shamaraa karaa irraa jallisaa jirtuun warri islaamaa bar baala jala yaa'anii jedhaniiti

Jarri warra qaroome nuti islaamni ammoo warra duubatti hafaadha jedhanii waan yaadaniifi akka jaraatti

Amma olkaanee qaama keenna kan harargeetiinis har'uma dhiisaa haraama yoo jenneenis haalli teessuma lafa harargee teesumni isii qonnaaf mijattuu miti tabba baay'atti kanaaf akka hawaasni keenna beelaan nujalaa hin miidhamne beektonni keenna kan islaamaa taa'ee rakkoo hawaasa keennaallee hubatee qaamaan dhaqee laalee furmaata haala galiin gahaan galii caatiin galchitu caala galchuu danda'u qoratee furmaata dhaabbataa argamsiisuu qabaata ulamaa jechuun daa'ii imaama mu'aazzina masjidaa koree masjidaa miti sadarkaa qabdi akkuma

Sadarkaa beekkumsa addunyaa tana warri baratu diipiloomaa digrii jalqabaa maastarsiii pii ech dii (phd) fi achii ol sadarkaa qaban sadarkaan barumsa shari'aallee sadarkaa qabdi

Wanni kana jedheef olamaa'iin teennas sadarkaan beekkumsa jaraa warra beekkumsa duniya barate harka baay'een caala garuu hanqinni guddaan jiru

1ffaa beektonni (olamaa'onni) teenna beekkuumsa isaanii irratti hin hojjanne

Hin hammayyeesine dhugaan jirtu awwaalamtee jirti gara galii seera shari'aan islaamaa bocattee lafaa ture maqaa saayinsii jedhuun hatanii ittiin jiraatutti jiran warri adiin

2ffaa

Nutis sadarkaa beektonni islaamaa qaban hin hubanne

Kana ta'uun ammoo aarsaa guddaa nu kafalchiisaa jira

Rabbiin waan xiqqoof jecha tokkummaa keenna hin diigin

Ani dhalataa baalee roobeeti (agaafraa)

Garuu obboleeyyan tiyya tan islaamaa godinaalee naannoo fi biyya addugnaa tana irra jiran hundaa akka ija tiyya tan bitaa fi mirgaatti laaluu barbaada ennuyyuu eennuu olii miti warra sodaa rabbii qabu malee

Hunda keesaanuu rabbiif jechaan isin jaaladha

Send as a message
Share on my page
Share in the group