UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

The world will beat you down, and you will face challenges. Just remember Allah is with the patient, and His help will come to you.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ቀይ መስቀል የእርዳታ መኪናው በጋዛ እንደተመታ አስታወቀ‼️

አለም አቀፉ ቀይ መስቀል በደቡባዊ ጋዛ ወደሚገኘው አልቁድስ ሆስፒታል ህይወት አድን መድኃኒቶች ጭነው ሲጓዙ ከነበሩት ውስጥ አንዱ መኪናው እንደተመታ እና አሸከርካሪውም እንደተጎዳ አስታወቀ።

አሽከርካሪው ከሞት "በሳንቲሜትሮች" ርቀት ውስጥ ነበር ብሏል። "እውነት ለመናገር ለሰብዓዊ ረድዔት ተቋማት እርዳታ ለማድረስ ምቹ አይደለም መኖር ይቅርና" ሲሉም ከእርዳታ ጭነቱ ጋር አብረው ሲጓዙ የነበሩት የተቋሙ የጋዛ ቢሮ ኃላፊ ዊልያም ሾምቡርግ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

"መሰረታዊ የደህንነት ከለላ እና አቅርቦቶች እንፈልጋለን። ሰራተኞቻችን የምናፈራርቅበት ሁኔታም መረጋገጥ አለበት" በማለት የተናገሩት ኃላፊ ሆስፒታሎች ያላቸው ነዳጅ እንደተመናመነ እንዲሁም የሚጠጣ ውሃ ማግኘትም የእለት ተዕለት መሆኑንም ገልጸዋል።

"በጋዛ ውስጥ የትኛውም ቦታ ደህንነቱ የተጠበቀ አይደለም" ብለዋል። ኃላፊው በደቡባዊ ጋዛ ያለውን ሁኔታ "ሰብዓዊ ጥፋት" ሲሉ ገልጸውታል።በፍርሓት የተዋጡ ነፍሰ ጡር እናቶች፣ ህጻናት እና አዛውንቶች ህይወታቸውን ለማትረፍ በባዶ እግራቸው አይተናል። በርካቶችም ምግብ እና የሚጠጣ ውሃ ፍለጋ እየተንከራተቱ ነው ብለዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Sadam Aman shared a
Translation is not possible.

Stop buying these products because you are contributing to the killing of innocent people.

#غزة_تنتصر

#freepalestine

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Sadam Aman shared a
Translation is not possible.

እናትና ልጅ በጠባቧ ክፍላቸው ውስጥ ተቀምጠዋል።

"እማ ርቦኛል" አለ ዩሱፍ ሆዱን እያሻሸ።

"ሀቢቢ ትንሽ ጠብቀኝ ቲማቲም ስልስ እሰራልሃለሁ" አለች እናት ፀጉሩን እያሻሸች።

ቤት ውስጥ የሚላስ የሚቀመስ ባለመኖሩ የዩሱፍን ርሐብ ለማስታገስ ሁለት የቲማቲም ዘለላዎችን ፍለጋ ከቤት ወጣሁ። በበር በኩል አጮለቅኩና እስክመለስ በሩን እንዲዘጋ ነገርኩትና ወደ ጎረቤታችን ቤት አቀናሁ። ደጋግሜ አንኳኳሁ። መልስ የሚሰጠኝ አላገኘሁም። ከመንገዱ ማዶ ወደሚገኘው ወደ ኡሙ ሚቅዳድ ቤት አመራሁ።

  አንኳኩቼ ገባሁ። እንዴት ነሽ ልጆችሽስ ብዬ ሰላምታን አቀረብኩላት።

"አልሀምዱሊላህ ደህና ነን አላህ ይጠብቀን" ብላ መለሰችልኝ።

እያንዳንዱ ሰከንድ የመጨረሻ ሊሆን ይችላልና እኛ ፍልስጤማዊያን ጦርነት ውስጥ ስንሆን እንዲህ ነን ብዙ አንናገርም።

"ባለቤቴ ውሎ አዳሩ ሆስፒታል ሆኗል። ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ወደ ቤት አልተመለሰም። አልሐምዱሊላህ" አልኩና ቲማቲም ካላት እንድትሰጠኝ ጠየቅኳት። በፌስታል ቋጥራ ያቀበለችኝን ቲማቲም ይዤ ልወጣ ስል "ሁኔታዎች ከባድ ሆነዋል በዱዓ እንተዋወስ" አለችኝ።

"በአላህ እርዳታ ይህ ሁሉ ያልፋል ኢንሻ አላህ..." እያልኳት ገና ንግግሬን ሳልጨርስ ከባድ ፍንዳታ ተሰማ። በጥቁር ደመና አየሩን ተሸፈነ። አካባቢው በአቧራ ተሞላ። አእምሮዬ የዩሱፍን ስም አቃጨለ። ከራሴ ጋር እየታገልኩ ወደ ጎዳናው ሮጥኩ። ሁሉም ይጮኻል።

ዩሱፍን አይታችዋል..? እዚህ አካባቢ አንድ ትንሽ ፍሪዝ የሆነ ልጅ አጊኝታችኋል? እያልኩ ጮኽኩ። መልስ የሰጠኝ ማንም አልነበረም። በአንቡላንስ ተጭኜ ሄድኩ። የመኪናው በር ሲዘጋ በዩሱፍ ላይ የዘጋሁት በር ታወሰኝ።

 

እየተብሰለሰልኩ አሽ-ሺፋእ ሆስፒታል ደረስኩ። ዩሱፍ....የሱፍ.... ብዬ ተጣራሁ። ለአላፊ አግዳሚው የ7 አመት ቆንጅዬ ልጄን አይታቹታልን? እያልኩ ጠየቅኩ።

የዓይኔ ማረፍያ ባለጥቅልል ፀጉሩ ጥቃቱ ፊቱን ከማበላሸቱ በፊት ቆንጆ ምስሉን በአእምሮዬ ሳልኩ። ፍርስራሽ አቧራ ከሰውነቱ ጋር ተጣብቆ በደም ተጨማልቆ አልጋ ላይ ተንጋሎ አገኘሁት። ዩሱፍ በባዶ ሆዱ ጌታውን ተገናኘ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Sadam Aman shared a
Translation is not possible.

#usa + #israel = #terrorist state

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group