Abuyousuf seid Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Abuyousuf seid قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

"አስቸኳይ ተኩሰ አቁም ይደረግ" ቻይና

#ቻይና በጋዛ ሰርጥ ላይ የሚደርሰውን ሰብአዊ አደጋ ለመከላከል አፋጣኝ የተኩስ አቁምን “በንቃት” ማስተዋወቅ እንደምትቀጥል ግሎባል ታይምስ ጋዜጣ ዘግቧል።

ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በ10ኛው የቤጂንግ ዢያንግሻን ፎረም ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት ቻይና የእስራኤል እና የፍልስጤም ጉዳይ በሁለት ሀገራት የመፍትሄ ሃሳብ ላይ የተመሰረተ "ሁሉን አቀፍ እና ፍትሃዊ" መፍትሄ ለማምጣት ትገፋፋለች።

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
Abuyousuf seid قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

"አስቸኳይ ተኩሰ አቁም ይደረግ" ቻይና

#ቻይና በጋዛ ሰርጥ ላይ የሚደርሰውን ሰብአዊ አደጋ ለመከላከል አፋጣኝ የተኩስ አቁምን “በንቃት” ማስተዋወቅ እንደምትቀጥል ግሎባል ታይምስ ጋዜጣ ዘግቧል።

ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በ10ኛው የቤጂንግ ዢያንግሻን ፎረም ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት ቻይና የእስራኤል እና የፍልስጤም ጉዳይ በሁለት ሀገራት የመፍትሄ ሃሳብ ላይ የተመሰረተ "ሁሉን አቀፍ እና ፍትሃዊ" መፍትሄ ለማምጣት ትገፋፋለች።

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة