UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

አንድ ሰው ሙሉ አማኝ የሚሆነው የማይመለከተውን ነገር ስጠው ነዉ ( ረሱል ሱለላህ አለይህ ወሰለም )

Send as a message
Share on my page
Share in the group
umer jemal shared a
Translation is not possible.

ሳቅ ከዑለሞች ጋር። ፈገግታ ሱና ነው።

✍አንድ ሰው ሻዕቢይ ጋር መጣና እንደዚህ ብሎ ጠየቃቸው...

ጠያቂ ፦የሆነችን ልጅ ካገባኋት በኋላ እንደምታነክስ አወኩ... መፍታት እችላለሁ እንዴ?

ሸይኹ፦

ግልብያ ልትወዳደርባት ከሆነ ያገባሀት ፍታት !

..

ሻዕቢይ ተጠየቁ...

ጠያቂ፦ኢህራም ያደረገ ሰዉ (ሃጂ ስነ ስራአት ላይ ያለ ሰዉ) ሰውነቱን ማከክ ይችላልን ?

ሸይኹ፦ አዎ

ጠያቂ፦እስከምን ድረስ ?

ሸይኹ፦ አጥንቱ እስኪታይ ድረስ !

..

አንድ ሰው አቡ ሃኒፋ ዘንድ መጣና ጠየቃችው...

ጠያቂ፦ ገላዬን ለመታጠብ ወንዝ ውስጥ ስገባ ወደ ቂብላ ልዙር ወይስ ወደሌላ?

አቡ ሃኒፋ፦ ልብስህ እንዳይሰረቅ ወደልብስህ ዙር !

..

አንድ ሰው ቃዲ መሀመድ ኢብን ኢስማኢል አል-ኡምራኒን እንደዚህ ብሎ ጠየቃቸው...

ጠያቂ፦ያ ሼኽ! ሚስቴ የማህፀን ማስወገድ ኦፕሬሽን አድርጋ

ነበር እናም አሁን መውለድ ትችላለች?

ሸይኹ፦ ልጄ! ማህፀኗ ከወጣ እንዴት

ብላ ነው የምትወልደው?

ጠያቂዉ፦ አላህ ከፈለገስ?

ሸይኹ፦ አላህ ከፈለገማ አንተም ትወልዳለህ !

..

Send as a message
Share on my page
Share in the group
umer jemal shared a
Translation is not possible.

በቫሌንሽያ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ2ተኛ እስከ 4ተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቁ

ዛሬ በቫሌንሽያ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዮሚፍ ቀጄልቻ፣ ሀጎስ ገብረህይወት እና ሰለሞን ባረጋ 2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን የአትሌቲክስ ፌደሬሽን መረጃ ያሳያል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
umer jemal shared a
Translation is not possible.

በቫሌንሽያ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ2ተኛ እስከ 4ተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቁ

ዛሬ በቫሌንሽያ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዮሚፍ ቀጄልቻ፣ ሀጎስ ገብረህይወት እና ሰለሞን ባረጋ 2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን የአትሌቲክስ ፌደሬሽን መረጃ ያሳያል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Inshallah one day pilistain will coming to success

Send as a message
Share on my page
Share in the group