Esmael Yirga Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Esmael Yirga shared a
Translation is not possible.

የወራሪዋ ሚዲያ የቻናል 13 ወታደራዊ ዜና ተንታኝና ጋዜጠኛ አሎን ቤን ዴቪድ እግረኛ ወታደሮቹን ተቀላቅሎ ነብር በምትሰኘው ተሽከርካሪ ውስጥ ከሰራዊቱ ጋር ወደ ጦር ግንባር በመጓዝ ላይ ሳለ በቀሳሞች ኦፕሬሽን ሪፖርቱን አዘጋጅቶ ሳይጨርስ ጥቃት ደርሶበት ቆስሎና ኮስምና የተረፈችውን ነፍሱን እንደምንም ታድጎ ወደ ቴልአቪቭ ተመለሰ። እጆቹ በቅጡ ሳይድኑ ከነፋሻው ወደ ስራው ተመልሶ ቀጥታ ስርጭት ላይ ታየ። የተጎዳ እጁን ከጠረጴዛው አኑሮ ምላሱን እያውለበለበ ዜና ያነባል። አላሁመ ዚድ ወሰዲድ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Esmael Yirga shared a
Translation is not possible.

የቦሊዩድ አሊያም የሆሊዩድ ፊልም አይደለም።

በጥበብ የተቀለመ አሳዛኝ ስዕልም እንዲሁ።

ይህ ጋዛ ነው።

#mahi Mahisho

ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን አዲሱን የፌስቡክ አካውንቴን ፎሎው አድርጋችሁ ተከታተሉኝ።

👇👇👇

https://www.facebook.com/profi....le.php?id=6155301438

ቴሌግራም

👇👇👇

t.me/yesheh_kalidrashid_daewawoch

ኡማ ላይፍ

👇👇👇

https://ummalife.com/mahimahisho

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Esmael Yirga shared a
Translation is not possible.

ከጋዛ በስተሰሜን 5 የእስራኤል ወታደሮችን መግደላቸውንና በርካቶችን ማቁሰላቸውን ቀሳሞች ይፋ አድርገዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Esmael Yirga shared a
Translation is not possible.

በሐማስ ወታደራዊ ክንፍ የዒዘዲን ቀሳም ብርጌዶች ቃል አቀባይ አቡ ኡበይዳ እንደተናገረው

24 የእስራኤል ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን እንዳወደሙ በአፅንኦት ገልፆ "ተዋጊዎቻችን ከጠላት ኃይሎች ጀርባ መክበባቸውን ቀጥለዋል። ዜሮ ሰርተው እያጠቁ ነው።

ባለፉት ሁለት ቀናት በህንፃዎች ውስጥ በመሸጉ የጠላት ኃይሎችን በአል-ያሲን ዛጎሎች አውድመናል።

ሙጃሂዶቻችን በሰሜን ምእራብ በጋዛ በስተደቡብ በበይት ሀኑን ግንባር እየተዋጉ ነው።

የአልቀሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ በኃይል የማይመጣጠን ጦርነት ውስጥ መሆናቸውን ጠቅሰው ለዓለም ትምህርት የሚሰጥና በታሪክ የማይሞት መሆኑን ሲገልፁ "ህዝባችን በጫካ ህግ በሚተዳደር አለም ቅጣት ስልታዊ በሆነ መንገድ እንዲጠፋ እየተደረገ ነው"

በተንቀሳቃሽ ምስሎች አስደግፈን የለቀቅነው ሙጃሂዶቻችን በጦር ሜዳው በጠላት ጦር ላይ ያደረጉትን ጀግንነት ትንሹን ክፍል ነው" ብለዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Esmael Yirga shared a
Translation is not possible.

መቼም አይችሉም!!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group