UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

•አንዳንድ ወዳጆች አሉ… አንተን እንደራሱ የሚወድ፤ ምናልባት ከራሱም የሚያስበልጥህ፡፡ በሁሉ ነገር የቅርብህ ነው፣ ብታጠፋ ዝም አይልህም፣ ብትሳሳትም አይስቅብህም፣ ጥሩ ባትሆን እንኳ ያስተካክልሃል እንጂ በሌላ አይቀይርህም፡፡

• አንዳንድ ወዳጆች አሉ…ስሜትህን የሚረዳልህ፣ ብሶትህን የሚያዳምጥልህ፣ እንባህን የሚጠርግልህ፣ እጅህን ይዞ የሚያነሳ ወዳጅ…

• አንዳንድ ወዳጆች አሉ… ቅድሚያ ላንተ ይሰጣል፣ ጉዳዬ አንተ ነህ ይላል፣ አንዳንዴ ከነፍስህ ጭምር ቀድሞ ይደርስልሃል፣ ነፍስህ በመጥፎ ስታዝህ እሱ በመልካም ነገር ያዝሃል።

• አንዳንድ ወዳጆች አሉ… በቃል ሳይሆን በተግባር ስላንተ ብዙ ይሆናል፣ ከዕረፍቱ በፊት ላንተ ማረፍ ይጨነቃል፤ ባንተ መደሰት ይደሠታል፣ ባንተ መብላት መጠጣት ይረካል፣ ስላንተ እያሰበ ያለ እንቅልፍ ያድራል ፡፡

⇛ትንሽ ያጋነንኩ ይመስላል አይደል!? አይ! አላጋነንኩም። የዚህ ዓይነት ወዳጆችም አሉን ―አልሐምዱ ሊላህ― ለሰው ብቻ የሚኖሩ፣ ስለሰው የሚጨነቁ። አላህ ይጠብቅልን!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

⇛እንደ እህትህ ስላንተ የምትጠይቅ የምትናፍቅና የምትጨነቅ የለም።አንተን ለመጠበቅ ስትል ክፉ እንዳይነካህ እራሷን አደጋ ላይ እስከመጣል ትደርሳለች።

(وَقَالَتْ لِأُخْتِهِ قُصِّيهِ ۖ فَبَصُرَتْ بِهِ عَنْ جُنُبٍ وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ)

«ለእህቱም ተከታተይው አለቻት እርሱንም እነሱ የማያውቁ ሲሆኑ በሩቅ ሆና አየችው።»

[ቀሰስ 11]

እህትህን ጠብቃት። ውዴታዋን ለማግኘት ጣር

ጉዳይህ እንዲሳካ እንደሷ ጥረት የሚያደርግልህ አታገኝም።

๏ ከእያንዳንዱ ስኬታማ ወንድ ጀርባ ውድና ውብ የሆነች እህትም አለች።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የምስራች!

የኢስልምና ህልውና እና በምድር ላይ ስላለው ሉዓላዊነት! በነቢዩ ﷺ አንደበት፤

የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦

«ነፍሴ በእጁ በሆነችው እምላለሁ! የመርየም ልጅ(ዒሳ) በእናንተ መካከል ፍትሐዊ ዳኛ ሆኖ በቅርቡ ይወርዳል፣ መስቀሉንም ይሰብራል፣ አሳማ ይገድላል፣ "ጂዚያህ” ያስቆማል፣ገንዘብም  ማንም አልቀበልም ብሎ እስኪመልሰውና፣ አንዲት ሱጁድ ከዱንያ እና ከውስጧ ካለው ነገር የተሻለ እስክትሆን ድረስ ሀብት (እንደጉድ) ይጎርፋል።»

ሰሒሁ አል-ቡኻሪይ (3448)

#gaza

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Ummu Milhan ሚልሃን Changed her profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group