Translation is not possible.

የምስራች!

የኢስልምና ህልውና እና በምድር ላይ ስላለው ሉዓላዊነት! በነቢዩ ﷺ አንደበት፤

የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦

«ነፍሴ በእጁ በሆነችው እምላለሁ! የመርየም ልጅ(ዒሳ) በእናንተ መካከል ፍትሐዊ ዳኛ ሆኖ በቅርቡ ይወርዳል፣ መስቀሉንም ይሰብራል፣ አሳማ ይገድላል፣ "ጂዚያህ” ያስቆማል፣ገንዘብም  ማንም አልቀበልም ብሎ እስኪመልሰውና፣ አንዲት ሱጁድ ከዱንያ እና ከውስጧ ካለው ነገር የተሻለ እስክትሆን ድረስ ሀብት (እንደጉድ) ይጎርፋል።»

ሰሒሁ አል-ቡኻሪይ (3448)

#gaza

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group