UMMA TOKEN INVESTOR

About me

BA. in Geography and Environmental Studies at ASTU MA. Candidate at Haramaya University

Translation is not possible.

ይሄ የኡደይ አቡሙህሲን ጀናዛ እና ከፈን ነው

አወቃቹት ኡደይን?

እድሜው 1 ቀን ብቻ ነው አንድ ቀን

በወራሪው ቦንብ ጥቃት የልደት ካርድ ሳይሰጠው ሸሂድ ሆኗል! ወደአኼራ ሄዷል

በእርግጥ ወደተሻለ ሀገር ሄደ

Here is Gaza ጨቅላዎች የልደት ካርድ ሳይሰጣቸው በፊት የሞት ካርዳቸው ሚቀድምበት ምድር

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

« ይህች ኡማ (ህዝብ) ከባድ የመከራ ምጥን እያሳለፈች ነው። ለሁሉም ምጥ ደግሞ ልጅ አለው። ለሁሉም ልጅ ደግሞ ጩኸትና ህመም አለው። »

ሸሂድ (በአላህ ፈቃድ) ሰይድ ቁጥብ (ረህመቱላሂ ዐለይሂ)

ይህ የመከራ ምጥ በነዚህ ልጆች ልብ ውስጥ የሚፈጥረው ልጅ ይናፍቀኛል። አንረሳህም! አንረሳውም!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

እጅግ ልብ የሚነካ ታሪክ

አንድ ሰሃቢ ወደ ነብዩ ሙሀመድ(ሰ ዐ ወ) በመምጣት "አንቱ የአላህ

መልዕክተኛ አባቴ ሳያስፈቅደኝ ገንዘቤን ተጠቀመበት" ብሎ ስሞታ አቀረበ።

ነብዩ ሙሀመድ(ሰ ዐ ወ) አባቱን ይዞ እንዲመጣ ነገሩት። አባትየውን ሲጠሯቸው

ለምን እንደሆነ ጠየቁ። ልጃቸው ቅሬታ አቅርቦባቸው መሆኑን ሰሙ።

እጅግ በጣም ቅር አላቸው። ሲመጡ በመንገዳቸው በልባቸው የተሰማቸውን

በግጥም መልክ አሉት። ነብዩ ሙሀመድ(ሰ ዐ ወ) ወዳሉበት ቦታ ሄዱ። ቦታው

ላይ ከመድረሳቸው በፊት ጅብሪል(ዐ ሰ) ወደ ነብዩ ሙሀመድ(ሰ ዐ ወ)

መልዕክት ይዞ ብቅ ብሎዋል። "አባትየው ሲመጡ አስቀድመህ በልቡ ይል

የነበረውን ትጠይቀው ዘንድ የአላህ(ሱ ወ) መሺዓ ነው" አላቸው።

አባትየው ድምፅ አውጥተው ባይናገሩትም የልብ አዋቂው ጌታችን አላህ(ሱ ወ)

ስሞታቸውን አድምጧቸዋል። ለኛ መማሪያ ይሆን ዘንድ መላይካውን ጅብሪል(ዐ

ሰ) ላከልን። ነብዩ ሙሀመድ(ሰ ዐ ወ) "ጉዳዩ ላይ ከመግባታችን በፊት ስትመጣ

በልብህ ትለው የነበረውን እንድትነግረኝ እፈልጋለሁ" አሉት።

አባትየው በመገረም "አንቱ የአላህ መልዕክተኛ መሆናችሁን እመሰክራለሁ።

እውነት ነው በመንገዴ ስመጣ አዝኜ በውስጤ ሳወራ ነበር። በልቤ ብናገረውም

አላህ ሰምቶኛል። አንተም ሀቅ ነህ ጌታህም ሀቅ ነው" አሉት። ነብዩ ሙሀመድ(ሰ

ዐ ወ) "ምን ነበር ትናገር የነበረው?" ብለው ጠየቁት።

አባትየውም ያሉትን ተናገሩ። "ልጄ አንተን ከወለድን ጀምሮ ለኛ መኖር ትተን

ላንተ መኖር ጀመርን። አንተን ለማስጠለል ነፋስን ታገልን። ቅዝቃዜ እንዳይነካህ

በረዶ ላይ ሰራን። ፈገግታህን ለማየት በማታ ሰራን። ሙሉ ለሊት እንደ እንስሳ

ለፋን። የወጣትነት ጉልበቴን አድክሜ አጥንትህን አጠነከርኩ። ላንተ ወጣትነት

ስለፋ እኔ አረጀሁ። ጀርባዬን አጥፌ ጀርባህን አቀናሁ።

በእግርህ ቆመህ እንድትሄድ ስለፋ እግሮቼ ሀይል አጡ። እጆችህ ሲጠነክሩ

የኔው ይንቀጠቀጥ ጀመር። ላንተ ስል ደከምኩ አንተ ግን አመፅክብኝ። ላን ስል

መድከሜ፣ ዱዓ ማድረጌ፣ ረፍት ማጣቴ እያደር እገዛ ይሆነኛል ብዬ አስቤ ነበር።

ነገር ግን ወጣትነት አንተ ላይ ሲነግስ እኔን እርጅና ጨረሰኝ። ወጣትነት ላንተ

ውበት ሲለግስህ እርጅና እኔን አረገፈኝ።

እርጅና ቢጠናብኝ ፊትህን አዞርክብኝ። ባሪያህ አደረከኝ። እኔ ታዛዥ አንተ አዛዥ

ሆንክ። የ30 አመት ልፋቴን አስዋሸሁ። አባትነቴን ረሳሁ። ባሪያህ ሆንኩኝ። ልጄ

ቢሆን ኖሮ ይህን አያደርግም ብዬ አሰብኩ። በብርድና በሞቃት ቀን ከለሊት

መልፋቴን ረሳህ። ስሜቴንና ደስታዬን ቀበርኩት። ዛሬ ላይ አንተ አለቃዬ እኔ

ባሪያህ ሆንኩኝ። እሺ ባሪያህ መሆኔን ልቀበል ግን ጎረቤትህም ጭምር ነኝ።

ሰው ጎረቤቱን ይጠይቃል። እየኝ ዛሬ እያለቀስኩ ነው" ብለው በሲቃ ድምፅ

ተናገሩ።

የአባትየውን ቃላቶች አማርኛ ችሎ አይገልፀውም። ነብዩ ሙሀመድ(ሰ ዐ ወ)

ይህን ሲሰሙ አለቀሱ። የልጁን ኮሌታ አጥብቀው ያዙና "ከዚህ ጥፋ። አንተም

ሆነ ያንተ ንብረት ያባትህ ነው። የኔ ነው የምትለው ሁሉ ያባትህ ነው" አሉት።

የአባቶቻችንን ሀቅ እንጠብቅ። ለኛ ብለው የደከሙትን አላህ ብቻ ነው

የሚያውቀው። አባት ቀልብ ያደረገበት ልጅ አያልፍለትም። ዱንያም አሄራውም

አያምርም። የአባቶችን ሀቅ ከሚጠብቁ ሙዕሚኖች አላህ ያድርገን።

በማያልቀው የአላህ አጅር ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ይህን መል ክት ሼር በማድረግ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አራት ወሳኝ የሪዝቅ ሰበቦች

➖➖➖➖➖➖➖➖➖

💦ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።

✅ አራት ነገራቶች መልካም ሪዝቅ (ሲሳይ) አብዝተው እንዲመጣ ያደርጋሉ። እነሱም፦

①) ሌሊት መቆም (ሌሊት ተነስቶ መስገድ)

②) የሌሊቱ መጨረሻ አካባቢ እስቲግፋር ማብዛት

③) ሰደቃ ማብዛትና

④) የጠዋትና የማታ ዚክር ናቸው።

📚 زاد المعاد (372/4)

Send as a message
Share on my page
Share in the group