UMMA TOKEN INVESTOR

About me

"لا تكن مثلهم كن مثلاً لهم"

Muhammed Toha Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ብዙ ጊዜ ጽዮናውያንን ደጋፊዎች ሶሻል ሚድያ ላይ የፍልስጢምን ባንድራ ይዘው ሲርግጡ ወይም ሲያንቋሽሹ አይታዩም። ይልቁንስ ባንድራን ከመርገጥ በአደባባይ ሳይሆን በሚስጥር በሚችሉት መልኩ የጉልበትም ሆነ የገንዝብ ድጋፍ ይለግሳሉ ። በተቃራኒው ደግሞ የኛዎቹ ፍልስጢምን ድጋፊ ነን ባዮች በየምስሉ ላይ ባንድራን እያንቋሸሹ በመርገጥም ሆነ ጥላቻን በተለያየ መልኩ ይገልጻሉ። መጥላቱ ጥሩ ሆኖ ሳለ ጥላቻን ማንጸባረቅ ያለብን እነሱን በመፋለም እና ወንድሞቻችንን በጉልበትም በግብዓትም በማገዝ ነው ። እነሱ ተንኮልን እንደሚያሴሩብን እኛም በሚስጥር አድርገን በመንቀሳቀስ ነው ልናሸንፍም ሆነ ልናንበረክክ የምንችለው ባንድራን ስለረገጥክ ምንም አትጎዳም ምንም አታመጣም ። ምናቸውንም አትጎዳም ምክኒያቱም ጨርቅ እንጂ የረገጥከው ምንም ስላልሆነ!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በጣም ከሚያሳዝን ነገር ውስጥ የሆነ ቦታ ሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ እነንትና እንድህ ሆኑ ፍልስጢም ፍልስጢም ሲሉ ከታየ. ..... ጓዳው ብዙ ነውና አዎ ! አንድት ሃገር ሰላማዊ ሰልፍ ወጣች ከተባለ ተገቢ ነው አስፈላጊ ነው በጠላት ላይ ጫና ይፈጥራል እያለ የሚተርክልህና እንደጀብዱ በየሚዲያው የሚያሰራጭልህ ሞልቷል ። ጠላት ግን ጠላት ነውና ያንተን ጫጫታ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ በተግባር ኢስላምንና ሙስሊሞችን ለማጥፋት ስለሆነ በየተኛውም ቅጽበት ሳያርፍ ተግቶ ይጨፈጭፋል ። "የአላህን ብርሃን ሊያጠፉ ይፈልጋሉ አላህም ካፊሮች ቢጠሉትም(ቢያንገሸግሻቸውም) እንኳን የእሱን ብርሃን ሞይ ነው ። " እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ ግን ሙስሊሞች ሲጨፈጨፉ መፍትሄው ሰላማዊ ሰልፍ ነውን ? ላ አልፉ ላ. ....አልጋ ወራሾቹም ቁጭ ብለው ሁልጊዜ ስብሰባ ይህስ ይፈይዳልን? መልሱ አይደለም። እንግዳውስ ምን ነው የሚጠቅማቸው? ለነሱ በመሳሪያም በግብአትም ማገዝ መርዳት መዋጋት ! አሁንም ያንገሽግሽህ መዋጋት ነው መፍትሄው !! ጅሃድ እኮ ለሙስሊምች ሂዎት ነበር ! በዱሮዎቹ ለማለት ነው ። አሁንማ ከየት ! ምእራባውያን ይህንን ሁሉ ሌት ቀን ሳይሉ እየለፉ እየዶለቱ የኛ ሙስሊም መሪ ተብየወቹ ተኝተው የካፊርን ትእዛዝ መጠበቃቸው ! ምን አይነት ውድቀት ነው ግን? ወደድክም ጠላህም ይህ ሁሉ መሳሪያም ይሁን ይህ ሁሉ ስልጣኔ እያሉ የሚተነትኑልህ ልማት ላይ ነን የሚሉህ ተግባራቸው ሙስሊሞችን ለማጥፋት እንደሆነ አትጠራጠር!!! ይህንን ስትል ደግሞ የሚደንቀው የሙስሊም መሪወችን አትናገሩ የሚሉ ጅላንፎዎች ሁሉ ! አንድ ሙስሊም ሲነካ የማይቆጭ መሪ ምን ይጠቅምና ነው ተነካ አልተነካ ።ሙሃመድ ኢብን ሳልማን አይኑንስ ቢወጡት ምን ይጠቅማልና ነው ? አንዳንዱ ደግሞ ይነሳ ነበር እኮ ግን ካእባ እንዳይደፈር ስለሚያሰጋው ነው እያለ የሚተነትን አይጠፋም ። ዶሮን ሲያታልሏት በሙቅ ውሃ እንጠብሽ አሏት እንደተባለው ሊያታልሉን !። እሱን እኮ የሚጠብቀው ከአብረሃ የጠበቀው ጌታ ነው ! አብዱል ሙጦሊብም ያለውን እንላለን " እኔ ግመሎቸን እንጂ ቤቱማ የራሱ ጠባቂ አለው " የምትለዋን ቃል በኢብን ሰልማንማ ቢሆን እስካሁን ከፈረሰ ሰንብቶ ነበር !! ይህ ሁሉ ህዝብ ሲያልቅ ያልተነሳ ለካእባ የሚነሳ ይመስላችኋል ? ያ ከሆነማ አላህ ዘንድ የአንድ ሙእሚን ነፍስ ዋጋ ከካእባ ይበልጣል እኮ ! እንኳንስ ይህ ሁሉ ፍጥረት ሲረፈረፍ ! አሏህ ከፍልስጤማውያን ይሁን!!!!አሚን

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ወሬን በምሳሌ ውሃን በብርሌ እንደሚለው የሃገራችን ሰው ያማረ ንግግር በሚያምር ተናጋሪ አዱኒያን በምሳሌ ሲያስቀምጥልን እንድህ ይለናል።

💞"የቅርቢቱ ሕይወት ምሳሌ ከሰማይ እንዳወረድነው ውሃ፣ በእርሱም ሰውና እንስሳዎች ከሚበሉት የምድር በቃይ ተቀላቅሎበት (እንደ ፋፋ) ምድርም ውበትዋን በያዘችና ባጌጠች ጊዜ ባለቤቶቿ (የአዱኒያ ሰዎች) በርሷ ላይ እነርሱ( ሁሉንም ነገር) ቻዮች መኾናቸውን ባሰቡ ጊዜ ትእዛዛችን ሌሊት ወይም ቀን መጥቶባት ትላንት እንዳልነበረች የታጨደች እንዳደረግናት ብጤ ናት፡፡ እንደዚሁም ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች አንቀጾችን እናብራራለን።💞"

በሌላ አንቀጽ

💞 "ለእነሱም የቅርቢቱን ሕይወት ምሳሌ አውሳላቸው፡፡ (እርሷ) ከሰማይ እንዳወረድነው ውሃ በእርሱም የምድር በቃይ እንደ ተቀላቀለበት (ከተዋበ በኋላ ደርቆ) ነፋሶችም የሚበትኑት ደቃቅ እንደ ኾነ ብጤ ናት፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ "💞

በሌላም ቦታ እንድሁ"

💞"የቅርቢቱ ሕይወት ጨዋታና ዛዛታ፣ ማጌጫም፣ በመካከላችሁም መፎካከሪያ፣ በገንዘቦችና በልጆችም ብዛት መበላለጫ ብቻ መኾንዋን ዕወቁ፡፡ (እርሷ) በቃዩ ገበሬዎችን እንደሚያስደስት ዝናም፣ ከዚያም በቃዩ እንደሚደርቅና ገርጥቶ እንደምታየው፣ ከዚያም የተሰባበረ እንደሚኾን ብጤ ናት። በመጨረሻይቱም ዓለም ብርቱ ቅጣት ከአላህም

ምሕረትና ውዴታ አልለ፡፡ የቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ ጥቅም እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡"💞

የእሷን እርባና ቢስነት አንቆርቁሮ ጉሮሮ በሚሰርቀው መልኩ ከገለጸልን በኋላ በዚች አለም ጥፍጥና እንዳንታለል ለበለጠ ነገር አሻግሮ ሲያስከጅለን በመደምደሚያው እንድህ ይለናል ።

💞"ከጌታችሁ ወደ ኾነች ምሕረት፣ስፋቷ እንደ ሰማይና ምድር ስፋት ወደ ሆነችም ገነት ተሽቀዳደሙ፡፡ ለእነዚያ በአላህና በመልክተኞቹ ላመኑት ተዘጋጅታለች፡፡ ይህ የአላህ ችሮታ ነው፡፡ ለሚሻው ሰው ይሰጠዋል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡" 💞 ምን ያማረ ንግግር ባማረ ተናጋሪ !! ለዚች ሃገር ምን ያስፈልጋት ይሆን? የሁላችንንም መልስ የሚሻ ነው ባረከሏሁ ፊኩም!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በጦርነት ለሚጨፈጨፉት ሰዎች የሚያስፈልጋቸው ምግብና ጦርነት እንድቆም መደራደር ብቻ ሳይሆን ጠላቶች እስኪንበረከኩ መታገልና የጦር መሳሪያን ፡ የሰው ሃይልን በመስጠት መተባበር እንጂ ባንድራ እያቃጣሉ ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣት አይደለም!

Send as a message
Share on my page
Share in the group