UMMA TOKEN INVESTOR

About me

‏قـال الإمام أحمد بن حنبل - رحمه الله" عليكم بالسُنّة ، عليكم بالأثر ،عليكم بالحديث " 📚طبقات الحنابل ኢንሻአላህ ፎሎ ያረገኝን ፎሎ አረጋለሁ

Translation is not possible.

قال معمر بن أحمد الأصبهاني (٤١٨ ھ) رحمه الله:

وإن الإيمان قول، وعمل، ونية، وموافقة السنة، يزيد بالطاعة، وينقص بالمعصية.

📚 الجامع في العقائد ٩٩٦.

መዕመር አል አል-አስበሃንይ {418ሂ} ረሂመሁሏህ እንዲህ አሉ «ኢማን ማለት ንግግር፣ ተግባርና ሱንናህን መግጠም ነው።አላህን በመታዘዝ ይጨምራል።በማመፅ ይቀንሳል»

📚አል ጃሚዕ ፊል ዐቃኢድ 996

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#አስ-ሲጅዝይ ረሂመሁሏህ እንዲህ በማለት ይመክሩናል «የአቡ ዳውድ አስ-ሰጅስታኒ ፣የዐብደሏህ ኢብን አህመድ ኢብኑ ሃንበል ፣አቡ በክር አል-አስረም ፣የሃርብ ኢብኑ ኢስማዒል አስ-ሰጅስታኒ፣የኹሸይሽ ቢን አስረም አን-ነሳእይ ፣የዑርዋህ ቢን መረወዋን አር-ረቅይ ፣የዑስማን ኢብኑ ሰዒድ አስ-ሰጅስታንይ የመሳሰሉ የቀደምቶችን "ሱነን" ኪታቦች መመልከትን አብዙ»

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

📌|አል ሙጀዲድ

➖➖➖➖➖➖

«የመጀመሪያው መቶ አመት ሙጀዲድ ዑመር ኢብኑ ዐብዱልዐዚዝ በመሆኑ ላይ ሰዎች እንዳልተለያዩት ሁሉ፤ የሁለተኛው መቶ አመት ሙጀዲድ #ሻፍዕይ በመሆናቸው ላይ ሰዎች አይጨቃጨቁም።ነገር ግን እሳቸው ሙጀዲድ መሆናቸው በወቅቱ ሌሎች አኢማዎች ሙጀዲድ አይደሉም ማለት አይደለም።» 📻 አቡ ጀዕፈር ዐብደሏህ ቢን ፈህድ አል-ኹለይፊ

"لا يختلف الناس أن الشافعي هو مجدد المئة الثانية كما لا يختلفون أن عمر بن عبد العزيز هو مجدد المئة الأولى وكونه مجدداً لا ينفي تجديد غيره من الأئمة رحمهم الله"

#islam

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

📌|አል ሙጀዲድ

➖➖➖➖➖➖

«የመጀመሪያው መቶ አመት ሙጀዲድ ዑመር ኢብኑ ዐብዱልዐዚዝ በመሆኑ ላይ ሰዎች እንዳልተለያዩት ሁሉ፤ የሁለተኛው መቶ አመት ሙጀዲድ #ሻፍዕይ በመሆናቸው ላይ ሰዎች አይጨቃጨቁም።ነገር ግን እሳቸው ሙጀዲድ መሆናቸው በወቅቱ ሌሎች አኢማዎች ሙጀዲድ አይደሉም ማለት አይደለም።» 📻 አቡ ጀዕፈር ዐብደሏህ ቢን ፈህድ አል-ኹለይፊ

"لا يختلف الناس أن الشافعي هو مجدد المئة الثانية كما لا يختلفون أن عمر بن عبد العزيز هو مجدد المئة الأولى وكونه مجدداً لا ينفي تجديد غيره من الأئمة رحمهم الله"

#islam

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

📌|በአላህ ላይ ያለ እውቀት መናገር

ዛሬ ላይ ብዙ ሰዎች በአላህ ዲን ላይ በድፍረት ሲከራከሩ ሲሞግቱ ይውላሉ፤በቁርኣን ተፍሲር ላይ የሰለፎችን ተፍሲር ሳይማሩ በሰሟቸው ዳዕዋ ብቻ ሰፊውን እስልምና በጠባቡ ጭንቅላታቸው ገድበው ከቀደምት አኢማዎች የተገኙ ግልፅ ተፍሲሮችን ሲያስተባብሉ፤ሱንናውን ቢድዓ ነው ቢድዓውን ሱንና ነወረ ሲሉ ትንሽ እንኳን አያፍሩም።አላሁልሙስተዐን

ወንድሞች በአላህ ዲን ላይ ያለ እውቀት መናገር ታላቁ ወንጀል ሲሆን ከሽርክ የሚተናነስ አይደለም።

﴿قُلۡ إِنَّمَا حَرَّمَ رَبِّیَ ٱلۡفَوَ ٰ⁠حِشَ مَا ظَهَرَ مِنۡهَا وَمَا بَطَنَ وَٱلۡإِثۡمَ وَٱلۡبَغۡیَ بِغَیۡرِ ٱلۡحَقِّ وَأَن تُشۡرِكُوا۟ بِٱللَّهِ مَا لَمۡ یُنَزِّلۡ بِهِۦ سُلۡطَـٰنࣰا وَأَن تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعۡلَمُونَ﴾ [الأعراف ٣٣]

አሏህ እንዲህ ብሏል《"33" «ጌታዬ እርም ያደረገው መጥፎ ሥራዎችን፣ ከርሷ የተገለጸውንና የተደበቀውን ኃጢኣትንም፣ ያላግባብ መበደልንም፣ በርሱም ማስረጃ ያላወረደበትን (ጣዖት) በአላህ ማጋራታችሁን፣ በአላህም ላይ የማታውቁትን መናገራችሁን ብቻ ነው» በላቸው፡》

✍️ ‏قال القاسم بن محمد : «لَأن يعيش الرجل جاهلًا، خيرٌ له من أن يقول على الله ما لا يعلم» 📙 الجامع في العقائد | لـ آل حمدان ٤٩٤/١

🍂ኢማም ቃሲም ቢን ሙሐመድ እንዲህ ብለዋል «አንድ ሰው ያለ እውቀቱ በአላህ ላይ ከሚናገር ህይወቱን ሙሉ ጃሂል ሆኖ ቢቀር ይሻለዋል።» 📙አል-ጃሚዕ ፊ አል-ዐቃኢድ 1/494

#islam

Send as a message
Share on my page
Share in the group