UMMA TOKEN INVESTOR

About me

Facebook የምዕራቡ ዓለምን ፍላጎት ብቻ ለሟሟላት ሲል እስላማዊ ልጥፎች እየተከታተለ በሚያጠፋበት ሰዓት Umma life አማራጭ ይዞ መምጣቱ አስደሳች ነው!!

Translation is not possible.

If American idology exist in the world no peace at all!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በዚህ ዘመን ሙስሊሞች ባይኖሩ ዓለም ምን ታጣለች?

አሁን ከሚጠቀሙት ስልክ እስከለበሱት ልብስ፣ እሰከምትጠቀሙት ቴክኖሎጂ ሙስሊሞች ያበረከቱትን ይግለፁ!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የዲሞክራሲ አንድ ሽንቁር

~

ዲሞክራሲ ብዙ ሽንቁሮች አሉት፡፡ በነዚህ ሽንቁሮቹ የተነሳ አፍቃሪዎቹ ሳይቀሩ የሰላ ሂስ ሲሰነዝሩበት ይታያል፡፡ ከነዚህ ሽንቁሮች ውስጥ አንዱ ዜጎች ለምርጫ ብቁ የሚሆኑበት ስርኣቱ ነው፡፡ በትልልቅ ሀገራዊና ህዝባዊ ጉዳዮች ላይ

1. የመሀይማን ድምፅ ከምሁራን፣

2. የዋልጌዎች ከጨዋዎች፣

3. የጠርዘኞች ከአስተዋዮች፣

4. የጠባብ ብሄርተኞች ሁሉን አቀፍ ራእይ ካላቸው፣

5. አፍላ እድሜ ላይ ያሉ ጎረምሶች ድምፅ እድሜ ካስተማራቸው ጎልማሶችና ሽማግሌዎች ድምፅ ጋር እኩል ይቆጠራል፡፡

ይሄ እጅግ አደገኛ ውጤት የሚያስከትል ቀዳዳ ነው፡፡ በትልልቅ ሃገራዊ ጉዳዮችና ፖሊሲዎች ላይ እንዴት ምሁር ከመሀይም እኩል የመወሰን እድል ይሰጠዋል?! አገርንና ወገንን የሚጎዳ አደገኛ ውሳኔ እንዳይወሰንስ ምን ዋስትና አለ? ይሄ እጅግ በጣም የሚደንቅ ነገር ነው፡፡

ይሄ እንግዲህ በመራጭ በኩል ያለውን የሚመለከት ነው፡፡

ተመራጮችን በተመለከተም አንድ ቤቱን እንኳን ማስተዳደር ያቃተው የመንደር ዱርየ እንደ ዋዛ የአንድ ፓርቲ ተወካይ ሆኖ “የምረጡኝ” ቅስቀሳ ሲያደርግ ማየት በብዛት የተለመደ ነው፡፡ ከህዝባችን ውስጥ ደግሞ ከምሁራን ይልቅ መሀይማኑ፣ ከጨዋው ይልቅ ዋልጌው፣ ከአስተዋዩ ይልቅ ጠርዘኛው፣ ሁሉን አቀፍ ራእይ ካለው ይልቅ ጠባብ ብሄርተኛው፣ እድሜ ካስተማረው በሳል ይልቅ ጎረምሳው ይበዛልና ከምላስ አክሮባት የዘለለ ይሄ ነው የሚባል ስክነትና ብስለት የሌለው የመንደር ወጠጤ ሁሉ በሃገራዊ ጉዳይ ላይ እንደዋዛ ሲመረጥ ያጋጥማል፡፡ ከመራጭም ከተመራጭም በኩል ያሉ የአስተሳሰብ እንጭጮች ተደማምረው ሃገርን ያክል ነገር ወደ ገደል የመውሰድ እድል በቀላል ያገኛሉ፡፡

በእንደዚህ አይነት ከባባድ የዲሞክራሲ ሽንቁሮች እያለፉ ነው እንደ ግብረ ሰዶማዊነት ያሉ የህዝብን ሞራል የሚያላሽቁ የስነ ምግባር ዝቅጠቶች በምእራቡ አለም በሰፊው እየፀደቁ ያሉት፡፡ በእንደዚህ አይነት ቀዳዳዎች ሰበብ ነው ክልሎች እየተገነጠሉ ሃገራት የሚሸራረፉት፡፡ ለጠጋኝ ያታከተ የዲሞክራሲ ሽንቁር!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

We will Never forget .💔

We will NEVER stop sharing

ᖴᖇᗴᗴ ᑭᗩᒪᗴSTIᑎᗴ !!🇵🇸

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የእስራኤል ጦር የእዝ ሰንሰለቱ እየተበጣጠሰበት ይገኛል ። ይህም በመሆኑ የሎጀስቲክ እና የመሳሪያ አቅርቦቱ እየተቆራረጠ የእስራኤልን ጦር እንደፈለገ ማጥቃት እንዳይችል አስችሎታል !

ይህንን የእዝ መበጣጠስና የመሳሪያ እጥረት ለመፍታት እስራኤል ከላይ በአይሮፕላን የጦር መሳሪያ ለወታደሮቿ እያዘነበች ትገኛለች ። እስራኤል እንደዚህ አይነት ነገር ስታደርግ ከሂዝቡላህ ጦርነት በሗላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው !

እስራኤል እንደገለፀቺው ከሆነ እስካሁን 7 ቶን የጦር መሳሪያ ከአየር ላይ አውርዳለች ። ጦር መሳሪያው በፓራሹት ተደርጎ ወደምድር ይላክና መሬት ላይ ሲወድቅ ወታደሮቹ አንስተው እንዲጠቀሙት ነው ። እስራኤል ይህ ለማድረግ የተገደደቺው ጦሯ በሀማስ ጥቃት ለመንቀሳቀስና መሳሪያ ለማጓጓዝ ስለቸገረው ነው ። በርካታ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎቿ በሀማስ የወደሙባት እስራኤል በአየር መጣልን አማራጭ አድርጋዋለች ።

በሌላ በኩል ዛሬ ሀማስ በእስራኤል ጦር ላይ በከፈተው ከፍተኛ የመልሶ ማጥቃት የእስራኤል ጦር ከአልቀሳኢብ ሸሽቶ ወጥቷል ። የእስራኤል ጦር ወደሗላ ሲያፈገፍግም ሀማስ መሳሪያዎችንና መረጃዎችን ማግኘት ችሏል ።

እስራኤል ዛሬ እንደገለፀቺው ሀማስ በፈፀመው ወጥመዳዊ ጥቃት ሰባት ወታደሮቿን ማጣቷን ገልፃለች ። እስራኤል የምትጠቅሰው ቁጥር ከእውነተኛው ቁጥር በጣም ያነሰ መሆኑን ልብ ይሏል !!!

እስራኤል ወደ ጋዛ ስትገባ ሀማስ የምድር ውስጥ ዋሻዎቱ ውስጥ ተሸሽጎ የሚዋጋት መስሏት ነበረ ። እናም የዋሻ ውጊያ ለማድረግ አቅዳ ነበር የሄደቺው ። ግና የጠበቃት ሌላ ነው !

ሀማስ በዋሻ እየተሹለከለከ የሚዋጋ ሳይሆን ፊት ለፊት እየጠበቀ ወታደራዊ ኢላማዎቿን እያደባየ የሚዋጋ ትልቅ አቅምና የመዋጋት ሞራልን የታጠቀ መሆኑ እስራኤልን ብቻ ሳይሆን አባቷን አሜሪካን ጭምር አስደንግጧል ። ለዚህም አሜሪካ እስራኤልን እስከ መጪው ጥር ወር ድረስ የግደታ ጦርነቱን ማጠናቀቀ አለብሽ የሚል ግዴታን በእስራኤል ላይ መጣሏን New york times ያወጣው መረጃ ያሳያል።

እስራኤል እንኳንስ የዋሻ ውስጥ ውጊያ ልታካሒድ ይቅርና ዋሻዎቹን መቅረብ ራሱ ፈርታለች ። እስራኤል ዋሻዎቹን ለመቅረብ የሞከረቺው ሁለት ጊዜ ብቻ ነው ። አንዴ በወታደራዊ መሀንድሶችና በምሽግ ቴክኒሺያኖች ጭምር የታገዘ ወደ ዋሻዎቹ የመግባት ሙከራ አድርጋ ውጤቱም ለመግባት የሞከሩት ወታደሮቿ በቅፅበት ማለቃቸው ሆኗል ። ለሁለተኛ ጊዜ ታጋች ወታደሮቿን ለማስለቀቅ በሚል ያደረገቺው የመግባት ሙከራም ሰባቱን ወታደሮቿን ጨምሮ ታጋች ወታደሮቿን ካስጨረሰባት በሗላ ዳግመኛ ለመሞከር የነበራት ሞራል ተንከሽክሾ ፍርሀትን ለቆባታል ።

እናም ያላት አማራጭ ከሰማይ ቦንቦችን ማዝነብ ነው ። ግና ይህ የፍልስጤም ህፃናትን ይጨረስ እንደሆን እንጅ አሸናፊያ ሊያደርጋት እንደማይችል እሙን ነው ።

አረቦች እስራኤልን ይፈራሉ እስራኤል ደግሞ ሀማስን ትፈራለች !!

ድልም የሙጃሂዶች ይሆናይሆናል!

Send as a message
Share on my page
Share in the group