UMMA TOKEN INVESTOR

abuyusuf shared a
Translation is not possible.

ነብዩላህ ዳውድ በዙፋናቸው ላይ ተቀምጠው ሳለ አንዲት ሴት መጣችና

ጌታህ ፍትሀዊ ነው ወይስ በዳይ ብላ ጠየቀቻቸው?

እኔ አባታቸው የሞተባቸውን ( 3 ) የቲም ልጆችን አሳድጋለሁ። ጉሮሮዋቸውን

የምደፍነውም ጥጥ በመፍተልና በመሸጥ ከማገኘው ገንዘብ ነው።

ዛሬ ግን ጥጤን ፈትዬ በጨርቅ ከረጢት ቋጥሬ ልመሸጥ ወደ ገበያ በመሄድ

ላይ ሳለሁ አንድ አሞራ ልሸጥ የቋጠርኩትን ጥጥ ይዞብኝ በረረ።

አሁን ለልጆቼ ዳቦ መግዣ አጣሁ ልጆቼ በረሀብ እየተንገላቱ ነው ብላ

ንግግሯን ሣትጨርስ..... በሩ ተንኳኳ ፍቃድ ተሠጣቸውና ወደ ውስጥ ገቡ።

በሩን ያንኳኩት 10 ነጋዴዎች ነበሩ። በእጃቸው አንድ ሺህ ዲናር ይዘዋል

ከመሀከላቸው አንዱ መናገር ጀመረ

አንቱ የአላህ ነብይ ሆይ! ባህር ላይ እየተጓዝን ሳለ መርከባችን መስመጥ

ጀመረች ሞታችንን በመጠባበቅ ላይ ሳለን አንድ አሞራ በጨርቅ የተቋጠረ

የጥጥ ፈትል ከላይ ጣለልን በጨርቁም ቀዳዳውን ደፈንን መርከባችንም

ከመስመጥ ይልቅ ወደ ላይ ተንሳፈፈ በአላህ ፍቃድ ከሞት ዳንን አላህ ለዋለልን

ውለታ ምስጋና ይሆን ዘንድ እያንዳዳችን መቶ ዲናር በድምሩ አንድ ሺህ ዲናር

ለመስጠት ቃል ገባን እና ይህው ገንዘባችን ለፈለጉት ሠው ሠደቃ ይሥጡት

በማለት ብሩን እንዲቀበሏቸው እጃቸውን ዘረጉ።

ነብዩላሂ ዳውድም ወደ ሴትየዋ በመዞር << ጌታሽ አንቺን ከድካም አሳርፎ

በየብስና በባህር ይነግድልሻል አንቺ ግን በዳይ ትይዋለሽ በይ ገንዘቡን

ተቀብለሽ ይዘሽ ሂጂ>> በማለት አዘዟት

ሴትየዋም በተናገረችው ቃል እየተፀፀተች ውስጧ በደስታ ተሞልቶ መንገዷን ቀጠለች።

ስንቶቻችን ነን የምንቀበለውን ሳናውቅ ባጣነው ነገር ፈጣሪያችንን

የምናማርረው? መልእክቱን ከወደዱት ለወዳጅ ዘመዶዎ ሼር ያድርጉ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
abuyusuf shared a
Translation is not possible.

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَوْلا أنْ لا تَدافَنُوا لَدَعَوْتُ اللَّهَ أنْ يُسْمِعَكُمْ مِن عَذابِ القَبْرِ.﴾

“አትቀባበሩም ብዬ ባልሰጋ ኖሮ የቀብርን ቅጣት አላህ እንዲያሰማችሁ እጠይቀው ነበር።”

(ሙስሊም ዘግበውታል: 2868)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
6 month Translate - Youtube
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group