UMMA TOKEN INVESTOR

About me

World Muslim❤️

Translation is not possible.

ከእቅድ ያለፈ ህይዎት ካልጀመርክ ሞት ቀድሞሃል።

–> ከመማር አልፈህ ልምድ ፈልግ።

–> ከማንበብ አልፈህ ኑረህ ሞክረው።

–> ከእለወጣለው አልፈህ ተለወጥ።

–> ከመዛመድ አልፈህ ዝምድናህን ጠብቅ።

–> ቃል ከመግባት አልፈህ ቃልህን ጠብቅ።

–> ከትችት ከነቀፋ አልፈህ አበረታታ።

–> ከማሰብ አልፈህ ተመራመር።

–> ከመቀበል አልፈህ ስጥ።

–> ከማየት አልፈህ ተገንዘብ።

–> ከማለም አልፈህ ተግብር።

–> ከማስማት አልፈህ አዳምጥ።

–> ከማውራት አልፈህ አድርግ።

–> ከመናገር ከማዘዝ አልፈህ አድርገህ አሳይ።

–> ከአለው አልፈህ (አለ) የሚያስብል ኑሮ ይኑርህ።

ከትላትና አልፈህ ዛሬን ኑር … ያው ነገም የአንተ አይደለም።

ሰናይ ጊዜ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

✍አጃኢብ   የሆነ  ገጠመኝ ✍

☞ሰውየው   ፈጅር  ሶላት  ለመስገድ  ከንቅልፉ ተነሳና ልብሱን ለባብሶ ውዱእ አድርጎ  ወደ መስጂድ ጉዞ ጀመረ ግማሽ መንገድ እንደደረሰ  አንዳለጠውና ወደቀ

ልብሱ ቆሸሸበት  ወደ ቤቱ ተመለሰና ልብሱን ቀይሮ ውዱእ ጀድዶ እንደገና ወደ መስጂድ ጉዞ ጀመረ

አሁንም  መሀከል መንገድ ላይ ሲደርስ  አዳለጠውና ወደቀ ልብሱም ተበለሻሸበት   እንደገና ወደ ቤቱ ሄደና ልብስ ቀይሮ  ውዱእ  አድሶ ለ 3 ተኛ ጊዜ ወደ መስጂድ መጓዝ ጀመረ   ቅድም  አወደቀበት ቦታ አንድ ሰው  መብራት በ እጁ ይዞ ጠበቀው

ከዛም  ማነህ ብሎ ጠየቀው አይ እኔ  እዚህ ቦታ ላይ  ሁለት ጊዜ ስትወድቅ አየሁህና መብራት ላብራልህ ብዬ ነው  አለውና  እያበራለት መስጂዱ በር ድረስ አደረሰው  ከዛም  በል  እንግባና እንስገድ ሲለው  አልገባም አለ ቢደጋግምበትም እንቢኝ አለው  

ለምን ነው  መስገድ የማትፈልገው ብሎ ሲጠይቀው እኔ  ሸይጧን ነኝ     እኔ ነኝ  ቅድም  ሁለት ግዜ እንድትወድቅ ያደረኩህ መጀመሪያ   ያስወደኩህ  ተመልሰህ  ቤትህ  እንድትሰግድ ፈልጌ ነበረ አንተ ግን  ተመልሰህ መጣህ  የዚህ ግዜ አላህ  ወንጀልህን ማረልህ ሁለተኛ  ሳስወድቅህና ወደ ቤትህ ስትመለስ ቤተሰቦችህን ማረልህ ለ ሶስተኛ  ጊዜ እንዳላስወድቅህ  የመንደሩን ሰው በሙሉ ይምራቸዋል ብዬ ፈራሁ  ብሎ  ነገረው።

ለሸይጧን በር አንክፈት

የሸይጧን ነገር  ይገርማል ሀሳቡ  ሁላችንንም ሰብስቦ ጀሀነም  ማስገባት ነው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የዑመር ኢብኑልኸጣብ (ረዐ) 20ምርጥ ምክሮች፤

.

1. ‹የምትጠላውን ሰው ተጠንቀቅ፤›

2. ‹ብልጥ ሰው የእለት ስራዎቹን ከራሱ ጋር ይተሳሰባል፡፡

3. ‹የዛሬን ስራ ለነገ አታሳድር፡፡›

4. ‹ከሰዎች ጥያቄ ተነስተህ አስተሳሰባቸውን መለካት ይቻላል፡፡›

5. ‹ለሌሎች ዳዕዋ በምታደርግበት ወቅት እራስህን አትርሳ፡፡›

.

6. ‹ከዱንያ ትንሽን ብቻ ስትፈልግ ይበልጥ ነፃነትን እያገኘህ ትሄዳለህ፡፡›

7. ‹ወንጀል አለመስራት ከፀፀት ይሻላል፡፡›

8. ‹ታጋሽ ሁን፤ ትዕግስት የእምነት ምሶሶ ነችና፡፡›

9. ‹አሏህን ፈሪ መሆን እድለኛነት ነው፤ ከዚህ ውጭ ያለው እድለቢስ መሆን ነው፤›

10. ‹ወደ አኺራ የሄዱ ሰዎችን ንግግር ጠብቁ፤ እነርሱ የተናገሩት አሏህ እንዲናገሩ ያገራላቸውን ብቻ ነውና፡፡

.

11. ‹አሏህን ፍራ፤ እርሱ ሁሌም ህያው፤ ከርሱ ውጭ ያሉ ሁሉ ጠፊ እና አላቂ ናቸውና፡፡

12. ‹ጥፋቴን በነገረኝ ሰው ላይ የአሏህ እዝነት ይውረድ፡፡

13. ‹እውቀትን ገብያት፤ ከዚያም ለሰዎች አስተምር፡፡›

14. ‹የተከበርክ፣ ታማኝ እና እውነተኛ ሁን፡፡›

15. ‹ትምክህተኛ ምሁር አትሁን፤ ትምክህተኛነት እና እውቀት አንድ ላይ አይሄዱምና፡፡

.

16. ‹ለዚህች አለም ፍቅር ያለው አዋቂ ባየህ ግዜ እውቀቱ አጠራጣሪ መሆኑን ተረዳ፡፡›

17. ‹ትንሽ አውርቶ ብዙ በሚሰራ ሰው ላይ የአሏህ እዝነት ይውረድ፡፡›

18. ‹ታማኝነት ማለት በምትሰራው፣ በተናገርከው እና በምታስበው ነገሮች ልዩነት አለመኖር ማለት ነው፡፡

19. ‹የሰው ልጅ ምንም እንኳ እንደ ቀስት ቀጥ ያለ ስራ ቢሰራ ተቃውሞ አያጣውም፡፡›

20. ‹አዕምሮህ እንዲሰፋ ከፈለግክ፤ ከፈሪሀ አሏሆች ጋር ተቀመጥ፤›

Send as a message
Share on my page
Share in the group