UMMA TOKEN INVESTOR

About me

Happiness is not something readymade.  It comes from your own actions.

Translation is not possible.
ከሙእሚኖች ሁሉ
በላጩና አስተዋዩ ማነው⁉
📌 ታላቁ ሰሓቢይ ዐብዱላህ ኢብኑዑመር(ረዲየላሁዐንሁማ የሚከተለውን ይላሉ:–
" ከነቢዩ صلى الله عليه وسلم ጋር ቁጭ ባልኩበት ከመዲና ሰዎች መሀል አንዱ ወደ ነቢዩ መጥቶ ሰላምታ ካቀረበ በኋላ 🔎ከሙእሚኖች ሁሉ በላጩ ማነው? ብሎ ጠየቃቸው እሳቸውም  ፣
🔸በስነ-ምግባር ከሁሉም በላጭ የሆነ ሰው ነው አሉት፣ ቀጥሎም
🔎ከሙእሚኖች ሁሉ የበለጠ አዋቂው(ብልሁስ) ማነው? ብሎ ጠየቃቸው፣
🔸እርሳቸውም ከማንም በላይ ሞትን አብዝቶ የሚያስታውስና ከሞት በኋላም ላለው ህይወት፣ የበለጠ የተዘጋጀ ሰው ነው፡
💊ብልህ ማለት እንዲህ ዓይነት ሰዎች ናቸው አሉት"✅
📝ኢብኑ ማጀህ እና አጥጠበራኒይ ዘግበውት
ሀይሠሚይና አልባኒይ ሰሒሕ ነው ብለውታል።
🏮ወንድሜ/እህቴ ማንነትህን/ሽን በዚህ ሐዲሥ ፈትሽ/ሺ።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
AbdurehmanOumer Сhanged his profile picture
2 years
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
✏️የነቢያችን_ሰለሏሁ_ዐለይሂ_ወሰለም_የአመጋገብ_ሱና
✏️➊➭ ነቢያችን ከምግብ በፊት ይታጠቡ ነበር። የሚበሉትም ከፊታቸው ነበር
✏️➋➭ ነቢያችን ተደግፈው በልተው አያውቁም። ለምግብ ሲቀመጡ ወይ ተሸሁድ ላይ አይነት፣ ወይም እንዲሁ ተቀምጠው አንድ እግራቸውን ጉልበት ደረታቸው ላይ በማቀፍ ወይ ደግሞ ቁጢጥ በማለት ነበር።
✏️➌➭ ነቢዩ ምግብ ሲጀምሩ ቢስሚላህ በማለት ነው።
✏️➍ ➭ነቢያችን ምግቡን ካልወደዱት ስለምግቡ ምንም ሳይናገሩ መመገብ ይተው ነበር።
✏️➭ የማያውቁት ምግብ ከገጠማቸው አስቀድመው ስለምግቡ ይጠይቁ ነበር።
✏️➏ ➭ነቢያችን ምግባቸውን አሽትተው አያውቁም። ጥሩ ያለሆነ ልምድ እንደሆነም ይቆጥሩታል።
✏️➐ ➭በጣም የሞቀ ምግብ አይመገቡም ያቀዘቅዙት ነበር። «አላሁ ተዐላ እሳት አይመግበንም» ይሉ ነበር። በጣም የሞቀ ምግብ ውስጥ በረካ የለውም ብለዋል።
✏️➑➭ ነበዩ ምግብም ሆነ መጠጥ ላይ ተንፍሰው አያውቁም። መጠጥን በትንፋሽ ማቀዝቀዝ አይወዱም ነበር።
✏️➒ ➭ነቢዩ ሀብታሞች ቤት እንደሚሆነው በብዙ ሳህን የሚቀርብ ምግብ አይወዱም ነበር።
✏️➓ ➭በአብዛኛው ነቢዩ ሲመገቡ በሶስት ጣታቸው (አውራ፣ ጠቋሚና መሐል ጣታቸውን) በመጠቀም ሲሆን ምግቡ ቀጠን ያለ ከሆነ ቀለበት ጣታቸውን ይጨምሩ ነበር።
✏️➊➊➭ አንድ አይነት ምግብ ከቀረበላቸው ከፊታቸው ይመገባሉ የተለያየ አይነት ከሆነ ግን ከሌላ ቦታ ከመመገብ አይቆጠቡም ነበር።
✏️➊➋ ➭ነቢዩ ከሰው ጋር እየበሉ ከሆነ የሚነሱት በመጨረሻ ነበር። ቀስ ብለው የሚመገቡ ሰዎችን ላለማሳፈር።
✏️➊➌➭ ሲጨርሱ ጣታጫውን በአፋቸው ያፀዱ ነበር።
✏️➊➍➭ ነቢዩ ተመግበው ሲጨርሱ እንዲህ ይሉ ነበር «የምንበላውና የምንጠጣውን የሰጠኸን፣ ሙስሊምም ያደረግኸን አምላክ ምስጋና ይገባህ!» ይሉ ነበር።
✏️➊➎➭ ነቢዩ ምግብ ለተሰባሰቡ ሰዎች የሚያከፋፍሉ ከሆነ በቀኝ ይጀምሩ ነበር። በግራ መጀመር ከፈለጉ በቀኝ ያለውን ያስፈቅዱ ነበር።
✏️➊➏ ➭ነቢያችን ስጋ ወደ ቤት ሲያመጡ ለጎረቤት እንዲበቃ ተደርጎ እንዲሰራ ያደርጉ ነበር።
✏️➊➐➭ ነቢዩ ሀለዋ፣ ማር፣ ኮምጣቴ፣ ተምር፣ ሀብሀብ፣ ኪያር እና ዝኩኒ ይወዱ ነበር።
Send as a message
Share on my page
Share in the group