UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
0
No followings
Наган дахаан йохтахам.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Наган дахаан йохтахам.

አላህዬ

እኔ አውቃለሁ የዋልክልኝን ውለታ፡

አልሀምዱ ሊላህ የኔ ጌታ፡

ውስጤ ያውቃል ያደረክልኝን ስራ፡

ስንቴ አዳንከኝ ከስንቱ ዘግናኝ መከራ....

በምን አቅሜ እንደት ብዬ ልለምንህ፡

የኔ ጌታ ግን በርግጠኝነት ነው የማምንህ፡

አውቃለሁ ለምኘህ አታሳፍረኝም፡

ስጠራህ ሰማኸኝ አልተፀየፍከኝም፡

በምን አንደበት ደስታየን በምን ልግለፀው፡

እንደት ይነገር ደስታዬ በልቤ የተቀረፀው...!?

«አላህዬ ብቻ ሽኩር ይገባህ»

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Наган дахаан йохтахам.

በሰው እጅ ቢሆንማ...

لو كانت الأرزاق بيد البشر لمات الناس جوعا وعطشا

ሪዝቃችን በሰወች እጅ ቢሆን ኖሮ የሰው ልጅ በውሀጥምና ቀረሀብ ይሞት ነበር።

ولكن فضل الله ورحمه جعلها بيده ليتسنى لنا أن نعيش ونتنفس ونأكل من خيراته

ግና የአሏህ እዝነትና ችሮታ ሆኖ እንድንኖር እንድንተነፍስና እንድንመገብ አድርጎ ሪዝቅን በእጁ አደረገልን።

فلنحمد الله دائما على هذه النعمة العظيمه

ስለሆነም ለዚህ ትልቅ ፀጋ ሁሉም ዘላለማችንን አሏህን ማመስገን አለብን።

✍️نورالدين العرب

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Наган дахаан йохтахам.

ከፍ በል በኢስላም!

~

አለባበሳችንን፣ አነጋገራችንን፣ የፀጉር ቁርጣችንን፣ የሜካፕ አጠቃቀም፣ የልብስ ምርጫችንን፣ ... ለመወሰን በወቅታዊ ፋሽን መሸነፍ አይገባም። ሸሪዐው ሲያዝ አሻፈረኝ ብለን የዘመኑ ፋሽን ሲሆን የምንንበረከክ ልፍስፍሶች መሆን የለብንም። እኛ በኢስላማዊ እሴቶቻችን ፈፅሞ የማንሸማቀቅ ኩሩዎች እንጂ የተሸነፈ ስነ ልቦና የያዙ ደካሞች ልንሆን አይገባም። ደግሞም ለራሳችንም ዋጋ መስጠት መልካም ነው። አላህ በኢስላም ካከበረን በኋላ፣ 0ቅልን ያክል ኒዕማ ከሰጠን በኋላ ከሰውነት ወለል ወርደን የልብስ መስቀያ፣ የፋሽን ማሳያ አሻንጉሊት ልንሆን አይገባም።

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Наган дахаан йохтахам.

✅ ከጁመዓ ቀን ሱናዎች

↩️‏ #سنن_يوم_الجمعة

➊ الغسل

➋ الطيب

➌ السواك

➍ لبس الجميل

➎ قراءة سورة الكهف

➏ التبكير لصلاة الجمعة

➐ الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي ﷺ

🔹ገላን መታጠብ

🔹ሽቶ መቀባት

🔹ሲዋክ መጠቀም

🔹ጥሩ ልብስ መልበስ

🔹ሱረቱ ከህፍን መቅራት

🔹በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ

🔹በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት  ማብዛት

اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد

      

الَّلهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّد ٍﷺ 

اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ

اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ

Send as a message
Share on my page
Share in the group