UMMA TOKEN INVESTOR

About me

كن قوي فإن دنيى لا تقبل ضعف

Followings
0
No followings
Translation is not possible.
አንድ ለአንድ
የዛሬ ልዩ ሰደቃ ፕሮግራማችን
በአሪፍ ሁኔታ ተጠናቋል አልሃምዱሊላህ
በዛሬ ልዩ የሰደቃ ፕሮግራማችን ከ26 የቲም ህፃናት ጋር አሳልፈናል ። የቁርስ ፕሮግራሙ በልጆች የቁርአን ቂርአት ደምቋል ።
አላህ ይቀበለን
አሻራህን አኑር የልማት ዕድር vs ኡሚ የየቲሞች መረዳጃ
ጀመዓችንን ለመቀላቀል
0929-03-91-03
0992-92-18-68
አሻራህን አኑር ጀመዓ
image
image
image
image
00:00 / 00:00
00:00 / 00:00
+1
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
አሰላሙ አለይኩም ያ ጀመዓ ኸይራት
ወድ የአሻራህን አኑር ቤተሰቦቻችን አንድ ለአንድ ልዩ የሰደቃ ፕሮግራማችን ነገ እሁድ ህዳር 23 ላይ ይካሄዳል ። ከአሁን በፊት ባደረግነዉ የኸይራት ገበታ ፕሮግራማችን ልዩ ሰደቃ ከእናንተ ጋር በመሆን መስራታችን ይታወሳል ። በነገዉ ዕለትም ለ30 ( የቲም ) ህፃናት የቁርስ ፕሮግራም ለማካሄድ ዝግጅታችንን ጨርሰን የጧት ፀሃይ መዉጣት እየተጠባበቅን ነዉ ።
ለነገ ልዩ ፕሮግራማችን ላይ በመገኘት የቲም ህፃናትን አብራችሁን መመገብ (መኻደም ) የምትፈልጉ የኸይር ተካፋይ ወንድም እና እህቶች በእነዚህ ስልክ ደዉሉልን ?
0929039103
0911739829
➲ የነገ ፕሮግራም አድራሻዉ
ቤተል አልመሻን ህንፃ 3ኛ ፎቅ በኡሚ ቢሮ
➲ ሰዓት
ነገ 3:30
◌ ልዩ ምስጋና ለኡሚ የየቲሞች ልማት መረዳጃ ተቋም እነዚህን 30 የቲም ህፃናትን በማቅረብ እንዲሁም ቦታ በማመቻቸት ላደረጋችሁልን ትብብር ተቋማችሁን በአላህ ስም እናመሰግናለን
➲ አሻራህን አኑር ጀመዓ
መቀላቀል ለምትፈልጉ ቢሮችን አለምባንክ ወደ አየር ጤና በሚወሰደዉ መንገድ አዲ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 303
በእነዚህ ስልኮች ይደዉሉልን
09-29-03-91-03
09-92-92-18-68
አሻራህን አኑር የልማት ዕድር
" ከራሳችን እንጀምር "
image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ
በአሻራህን አኑር መረዳጃ እድር" ባለ ውለታዬ" በሚል ርዕስ ለሸህ ሰኢድ( ረሂመሁላህ)የሱመያ መስጂድ ኢማምና ኸጢብ ለነበሩት ባለውለታችን አላህ በጀነት ደረጃቸውን ከፍ ያርግላቸውና በ 30/03/2016 እሁድ ለሚኖረን የሰደቃና ቤተሰቦቻቸውን ለመዘየሪያ በአቅማችሁ በገንዘብ መነየት የምትፈልጉ
1000553595798
አሻራህን አኑር
እስከ ሀሙስ 27/03/2016 ድረስ ገቢ እንድታደርጉልን እንዲሁም ደረሰኝ ወይም ስክሪን ሹት በቴሌግራም እንድትልኩልን እንጠይቃለን ።
ለተጨማሪ መረጃ እንዲሁም በእለቱ መሳተፍ ምትፈልጉ በ 0929039103
0992921868 ይደውሉልን ።
አድራሻ :_አለም ባንክ ወደ አየር ጤና በሚወስደው መንገድ ትንሽ ወረድ ብሎ አዲ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 303
image
image
image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
1 years Translate - Youtube
Translation is not possible.
ጁመዓኩም ሙባረክ
ቲንሽዬ መልዕክት እናድርሳችሁ
~አናልፋቸውም ብለን ያሰብናቸው ስንትና ስንት ችግሮች አልፈዋል። ስንት መከራዎች አልፈው እንዳልተፈጠሩ አድርገን ረስተናቸዋል። በሽታ፣ ሐዘን፣ ኪሣራ፣ የልብ ስብራት፣ መለያየት፣ መከራ ...ባጋጠመን ቁጥር ይህን የቁርአን አንቀጽ እናስታዉስ።
﴿ سيجعل الله بعد عسر يسرا﴾
አላህም ከችግር በኋላ እፎይታን ያመጣል።
ባሮቹ ነን።በችግር ዉስጥ አይተወንም።አብሽሩ!
ሶሻል ሚዲያዎቻችን ተቀላቀሉን
Tiktok
https://www.tiktok.com/@ashara....hn_anur?_t=8hoU8CHmP
Instgram
https://instagram.com/asharahn...._anur?igshid=OGQ5ZDc==
Telegram
https://t.me/+4vEl9dX1mgc1MzA0
You tube
https://youtu.be/SHKLXO2SCuE?si=qaGbeGd0DFb5Z7yu
Fecbook
https://www.facebook.com/profi....le.php?id=6155401551
Umma life
https://ummalife.com/umma1699981626
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Shemsna Kedir shared a
Translation is not possible.
አሻራህን አኑር የልማት ዕድር
በተለያዩ የኸይራት ስራ እና ኡማዉን ለማገልገል እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ተቋማችን ነዉ በእነዚህ 2 ዘርፎች ላይ እየሰራ ይገኛል
1- ሁለንተናዊ አቅም ግንባታ
( ሙስሊሙን በዲናዊ እንዲሁም በትምህርታዊ እና በፋይናንስ አቋም እንዲሁም በሞያ ነክ እና ክህሎቶች ለማጠናከር ስራ ጀምረናል )
2- ኮሚዩኒቲ ሰርቪስ
( ማህበረሰብ አገልግሎት ይሄ ዘርፍ ለሙስሊሙ ማህበረሰብ እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያዊያን አገልግሎት የሚሰጥ የቻሪቲ እና የማህበረሰብ መገልገያ እቃዎች እና አገልግሎቶች ማሟላት ነዉ ። እንደ ጀናዛ እጥበት ኢስላማዊ የትዳር ሽምግልና እንዲሁም የህክምና አማካሪ ቡድን የቢዝነስ አማካሪ ቡድኖች መመስረት እና አገልግሎት መስጠት አላማችን ነዉ :: )
በእነዚህ ሁለት ዘርፎች አብራችሁን መስራት ለምትፈልጉ ሙስሊም ወንድም እና እህቶች አባት እና እናቶች ጥሪ እናቀርባለን
0929-03-91-03
0992-92-18-68
አድራሻ ፦ አለም ባንክ ወደ አየርጤና በሚወስደዉ መንገድ አዲ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 303
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group