Translation is not possible.

አንድ ቀን #ረሱል (ሰ.ዐ.ወ)♥️

ለዐሊይ (ረዐ) እንዲህ አሉት::

አንተ ዐሊይ ሆይ ከመተኛትህ በፊት አምስት ነገሮችን ተግብር፡፡

1,ስትተኛ አራት ሺ ዲናር ሶደቃ ስጥ

2,ቁርዐን አኽትም

3,ለጀነት ዋጋዋን ክፈል

4,ሁለት ሰዎችን አስታርቅ 

5,ከዚያም አንድ ጊዜ ሐጅ አድርገህ ተኛ፤

ዐሊይም(ረዐ)እንዲህ በማለት ጠየቁ፦ያ ረሱለላህ ይሄን በአንድ ለሊት እንዴት ማረግ ይቻላል?ብሎ ጠየቃቸው 

❄️ረሱልም❄️(ሰ.ዐ.ወ) የሚከተለውን ተናገሩ፡

1,አራት ጊዜ ሱረቱል #ፋቲሀን የቀራ 4000 ዲናር ሰደቃ ከሰጠው ጋር እኩል ነው።

2,ሶስት ጊዜ ሱረቱል #ኢኽላስን(ቁል ሁ ወላሁ አሀድ) የቀራ አንድ ጊዜ እንዳኸተመ ይቆጠርለታል።

3,ሶስት ጊዜ ላ ሀውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል ዐሊዩል ዐዚም ያለ የጀነት ዋጋዋን ከፍላል።

4,አስር ጊዜ #እስቲግፋር ያረገ ሁለት ሰዎችን እንደ ማስታረቅ ነው።

5,አራት ጊዜ #ሸሀዳ ያደረገ አንድ ጊዜ ሀጅ እንዳደረገ ነው:;;   መልካም የኢባዳ ምሽት

Send as a message
Share on my page
Share in the group