UMMA TOKEN INVESTOR

Дар бораи ман

In allah alakuli sheyen kedir

Тарҷума мумкин нест.

ያሳዝናል‼

========

✍ ጋዛን ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር ያገናኝ የነበረው ብቸኛው የጀዋል ካምፓኒ ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት ገመድ በጽዮናዊያኑ ቦምብ መመታቱን ተከትሎ ጋዛዊያን ድምፃቸው ታፍኖ ያለ ማቋረጥ ከ3 ሰዓታት በላይ የቆዬ እጅግ ዘግናኝ የቦምብ ጥቃት እየዘነበባቸው ነው።

በተጨማሪም በባህርም፣ በአየርም፣ በምድርም እሳት እየዘነበባቸው ነው።

ጠብቃ ጠብቃ እስራኤል ከሰሞኑ የከፋውን ጭፍጨፋ ዛሬ በጨለማ ጀምራለች።

ከ40 ሺህ በላይ ታማሚዎች የሚገኙበትን ዋነኛውን አልሺፋ ሆስፒታልንም አጋይታለች።

አንድም ፈለስጢናዊ በህይዎት ማየት አትፈልግም።

አምቡላንሶች እንኳ ወደ ሟቾችና ቁስለኞች ዘንድ በማምራት ማንሳት አልቻሉም።

እስራኤል ወንጀሏና የምትፈጽመው ዘግናኝ ጥቃት ተቀርፆ በሚዲያ እንዳይወጣባት ድምጿን አጥፍታ ወገኖቻችንን እየጨረሰች ነው።

በጘ-ዝ'ዛ ታሪክ ይቀር የማይለው የጦር ወንጀልና የዘር ማፅዳት ጭፍጨፈሰ እየተፈጸመ፤ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አሁንም በዝምታ ላይ ነው።

ሐስቡነ-ል'ሏህ ወ ኒዕመል ወኪል!

በጣም ነው የሚያሳዝነው! አላሁልሙስተዓን!

ቢያንስ በመልካም ዱዓችን አንርሳቸው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Тарҷума мумкин нест.

ተሳፋሪዎች ረስተው የወረዱትን 93ሺ ብር ለባለቤቶቹ የመለሰው አሽከርካሪ 

 

⚡️የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጠ በነበረበት አጋጣሚ ተሳፋሪዎች ጥለውት የወረዱትን 93 ሺህ ብር ለፖሊስ ማስረከቡን የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል። 

 

⚡️አቶ ይነበብ ቀለሙ የተባለው ግለሰብ በጉዞ ርቀት የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ስራ ላይ የተሰማራ አሽከርካሪ ነው፡፡ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቡልቡላ 93 ማዞሪያ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከቀኑ 7 ሰዓት ገደማ ላይ አራት ሰዎችን ጭኖ ጉዞ ይጀምራል፡፡  

 

⚡️ተሳፋሪዎቹን የሚፈልጉት ቦታ አድርሶ ሌሎች የትራንስፖርት አገልግሎት የሚፈልጉ ግለሰቦችን ለመጫን ሲዘጋጅ የነበረው አቶ ይነበብ ቀለሙ በተሽከርካሪው ውስጥ በጥቁር ፌስታል የተቀለለ 93 ሺህ ተሳፋሪዎቹ ረስተው መውረዳቸውን በመረዳት ገንዘቡን ወደ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ወስዶ በታማኝነት አስረክቧል፡፡  

 

⚡️የገንዘቡ ባለቤቶች ተሽከርካሪ ውስጥ ብር ረስተው መውረዳቸውን በቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለአየር መንገድ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አመልክተው ስለነበር ባመለከቱት መሰረት አሽከርካሪው በተገኘበት ገንዘባቸውን ተረክበዋል  

 

⚡️ታማኝነት ከንፁህ ህሊና የሚመነጭ በመሆኑ የሰውን ገንዘብ በሃይል የሚነጥቁ ወንጀለኞች በሚስተዋሉበት በዚህ ወቅት ወድቆ ያገኘውን ገንዘብ በታማኝነት ያስረከበው ግለሰብ ምስጋና ይገባዋል ያለው ፖሊስ፤ እንዲህ አይነት መልካም ተግባር በሁሉም ሰው ዘንድ ቢለመድ በእርስ በርስ ማህበራዊ ግንኙነት ወቅት የሚፈጠረውን መተማመን ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ገልጿል። 

 

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Тарҷума мумкин нест.

🚫  የፍልስጢን ጤና ሚኒስቴር

   

    " ፍልስጢን ውስጥ በወራሪው ኢስራኢል የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 6546 መድረሱና ከእነዚህ ውስጥ 2704ቱ ህፃናት መሆናቸውን ገለፀ ።"

      የሐማስ ወታደሮች ቤተሰቦቻቸውን አሽሽተው ራሳቸው ጉድጓድ ውስጥ ሆነው የፍልስጢን ህፃናትና አዛውንት ያስጨርሳሉ ። የዚህ ድራማ ሚስጢር አላህ ሳያወጣው አይቀርም ። ኢራን በምትመራው ሐማስ የተወሰደው የመጀመሪያው እርምጃ እውን ኢስራኢል ሳታውቀው ቀርታ ነው ? ወይስ ኢስራኢል 1400 ሰው አጥታ የፍልስጢን ተተኪ ትውልድ ማጥፋት መርጣ ይሁን ?

    በኢራን አይዞህ ባይነት ሐማስ በወሰደው እርምጃ 1400 ኢስራኢላዊያን መጀመሪያ ላይ ሞቱ ከዛ በኋላ የፍልስጢን ህፃናትና አዛውንቶች ይረሸናሉ ። ምእራባዊያን ኢስራኢል ራስዋን የመከላከል መብት አላት ብለው ሽፋን በመስጠት በመሳሪያና በገንዘብ ይረዳሉ ።

     ይህ እንደሚሆን አውቀን ነው የሚሉት የሐማስ ወታደሮች የዐረብ ሀገሮችን አማክረው የገቡበት ይመስል ትተውናል ብለው እሪ ይላሉ ። የኢራንና የኢኽዋን የገደል ማሚቶ የሆኑ ሚዲያዎችና አክቲቪስቶች ዐረብ ሀገራት ለምን ገብተው ህዝቦቻቸውን አላስጨረሱም ብለው ያላዝናሉ ።

     ቅስም የሚሰብረውና የሰራካላት የሚያሳምመው ንፁሇን ህፃናትና አዛውንቶች ኢኽዋንና ራፊዳ ላቀጣጠሉት እሳት ማገዶ መሆናቸው ነው ።

    ሁሉን አዋቂና ተመልካች የሆነው አላህ ደካማ ፍልስጢናዊያንን ከዚህ በላእ ያውጣልን ። ለሁሉም የሚገባውን ይስጥልን ። ሁሉን ቻይና የሀይል ባልተቤት እሱ ብቻ ነውና ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Тарҷума мумкин нест.

Free palstine

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Mubarek shemse Акси худро иваз кард
7 month
Тарҷума мумкин нест.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group