Translation is not possible.

🚫  የፍልስጢን ጤና ሚኒስቴር

   

    " ፍልስጢን ውስጥ በወራሪው ኢስራኢል የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 6546 መድረሱና ከእነዚህ ውስጥ 2704ቱ ህፃናት መሆናቸውን ገለፀ ።"

      የሐማስ ወታደሮች ቤተሰቦቻቸውን አሽሽተው ራሳቸው ጉድጓድ ውስጥ ሆነው የፍልስጢን ህፃናትና አዛውንት ያስጨርሳሉ ። የዚህ ድራማ ሚስጢር አላህ ሳያወጣው አይቀርም ። ኢራን በምትመራው ሐማስ የተወሰደው የመጀመሪያው እርምጃ እውን ኢስራኢል ሳታውቀው ቀርታ ነው ? ወይስ ኢስራኢል 1400 ሰው አጥታ የፍልስጢን ተተኪ ትውልድ ማጥፋት መርጣ ይሁን ?

    በኢራን አይዞህ ባይነት ሐማስ በወሰደው እርምጃ 1400 ኢስራኢላዊያን መጀመሪያ ላይ ሞቱ ከዛ በኋላ የፍልስጢን ህፃናትና አዛውንቶች ይረሸናሉ ። ምእራባዊያን ኢስራኢል ራስዋን የመከላከል መብት አላት ብለው ሽፋን በመስጠት በመሳሪያና በገንዘብ ይረዳሉ ።

     ይህ እንደሚሆን አውቀን ነው የሚሉት የሐማስ ወታደሮች የዐረብ ሀገሮችን አማክረው የገቡበት ይመስል ትተውናል ብለው እሪ ይላሉ ። የኢራንና የኢኽዋን የገደል ማሚቶ የሆኑ ሚዲያዎችና አክቲቪስቶች ዐረብ ሀገራት ለምን ገብተው ህዝቦቻቸውን አላስጨረሱም ብለው ያላዝናሉ ።

     ቅስም የሚሰብረውና የሰራካላት የሚያሳምመው ንፁሇን ህፃናትና አዛውንቶች ኢኽዋንና ራፊዳ ላቀጣጠሉት እሳት ማገዶ መሆናቸው ነው ።

    ሁሉን አዋቂና ተመልካች የሆነው አላህ ደካማ ፍልስጢናዊያንን ከዚህ በላእ ያውጣልን ። ለሁሉም የሚገባውን ይስጥልን ። ሁሉን ቻይና የሀይል ባልተቤት እሱ ብቻ ነውና ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group