sumeya yeguragewa Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

ترجمہ ممکن نہیں

ጀግኖችን እንተዋወቅ ወደ ቀቤና

👉የኢማም ሀሰን እንጃሞ ታሪክ በጨለፍታ...

-----------------------------

የዚህን ጀግና ኢስላማዊ ሱልጧኔት መሪ #ኢማም_ሀሰን_እንጃሞን ሙሉ ታሪኩን ለማንበብና ለማጥናት ብፈልግም ስለሱ የሚተርክ መፀሀፍም ሆነ መፅሔት እስካሁን ለማግኘት አልቻልኩም።

ለቀጣይ ግን በተለይ ከቀቤና የወጡ ሙሁራኖቻችን የዚህን ጀግና ሰው ገድሉንና የፈፀመውን ጀብዱ ለኢስላም ያበረከተውን አስተዋፆ በመፀሀፍ አሳትመው ለንባብ እንደሚያበቁት ተስፋ አደርጋለሁ።

ይህ ጀግና #ኢማም የቀቤና ሱልጧን ከሚባል ይልቅ በኔ አረዳድ #የሐዲያ_የመጨረሻው_ኢስላሚክ ሱልጦኔት ከቀቤና የተገኘ ኮከብ የኢትዮጲያዊያን ሙስሊሞች ኩራት ብለው እመርጣለሁ።

ምክንያቱም የዚህ ሰው የአመራር ጥበብና በማህበረሰቡ ውስጥ የፈጠረው ሀይማኖታዊይም ሆነ ማህበራዊ መስተጋብር በጥበብ የተሞላ ሐዲያን ጉራጌን ስልጤን ቀቤናን ሁሉንም አግባብቶና አስተባብሮ የመራ ጀግና ሰው ነው።

👉#የኢማም_ሀሰን_እንጃሞን የአመራር ጥበብ ለየት የሚያደርገው በሰዓቱ ለሁሉም ሙስሊሞች ደጀንነቱን ያንፀባረቀ ብቻ ሳይሆን በሱልጧኔቱ የስልጣን እርከኖች ስር ሀዲያን ፣ጉራጌን፣ስልጤን፣ቀቤናን ሌሎችንም ጭምር በየሴክተሩ በማዋቀር ለዘመናዊቷ ኢትዮጲያ ጉልህ ሚና እንደተጫወተ ነው።

እንደሚታወቀው የቀቤና ህዝብ #በኢማም_ሀሰን_እንጃሞ የመሪነት ሰዓትም ሆነ ከዚያ በፊት በነበረው የአኗኗር ዘየው በሀይማኖታዊ ፣በኢክኖሚያዊና በማህበራዊ መስተጋብር ጥብቅ ግንኙነት እንደነበረው የማይካድ ሀቅ ነው።

የቀቤና ብሔረሰብ ከሰሜን እስከ ደቡብ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በተለያዩ የሀይማኖታዊ እንቅስቃሴና በንግድ ስርዓት የተሳሰረ ከመሆኑም ባሻገር...ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢወች ተፈናቅለው የሚሰደዱ ሙስሊሞችን #የማይዘጋ_በሩን_ከፍቶ በመቀበልም ሚናው ከፍ ያለ እንደሆነ ይነገራል።

በተለይ ደግሞ በሰአቱ በእምነታቸው ብቻ #በአፄው_ስርዓት_ጭቆና የሚደርስበት #የወሎ ህዝብ ወደ ቀቤና በመሸሽ ምሽጋቸው ሆኖ የእምነት ወንድማማችነታቸውን አሳይተዋቸዋል ።

እንደዚሁም #ከአርሲ ወደ ቀቤና ብሎም በተለያዩ ጉዳይች የተሰደዱ ሙስሊሞችን በፍቅር ተቀብሎ ያስተናገደ ጀግና መሆኑን ልዩ ያደርገዋል።

👉#ኢማም_ሐሰን_እንጃሞ በዘመኑ

ሙስሊም ሰራዊቶችን ያዋቀረ እና ኢስላማዊ ታሪኩን አንድ እርምጃ ከፍ እንዳደረገ ከመነገሩም በላይ👉በጉራጌ ዞን በሰዓቱ #ምሁር እና #አክሊል የተባሉ ሁለቱ ቦታወች ብቻ ሲቀሩ ሁሉንም #በኢስሊም ሀይማኖት ስር እንዳጣመረውና ሰላምን ፍትህንና እኩልነትን እንዳሰፈነ ይነገራል።

በተለይ #ጉመር_ወረዳ ላይ አስደናቂና ዘመን ተሻጋሪ ተግባር ፈፅሟል።

በዚያ አካባቢ ማለት በጉመር ወረዳ #መስጂድ የሚባል ስያሜ ያለው ቦታ አለ ይህ ቦታ የአቶ #በርከፈት_ውጅሌ የሚባሉ ሰው ቦታ ሲሆን እሳቸውም ወንድሞቻቸውም ሙሉ ቤተሰባቸው ኢስላምን ከተቀበሉ በኋላ..ቦታው የሙስሊሞች ሀብት ሆኖ ዛሬ ላይ #ኢስላሚክ_ዩኒቨርሲቲ እየተቋቋመበት እነሰደሆነ ሰምቻለሁ።

ሙስሊሞች ሆይ

ከተውሒድ ላይ ከማተኮራችን ባሻገር ታሪካችንን እንወቅ እናንንብብ እላለሁ።

✍️ኑረዲን አል አረቢ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
ترجمہ ممکن نہیں

ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲ ይላሉ፦ (ﷺ)

➧ሴቶች ሆይ ሰደቃ አብዝታችሁ ስጡ! አብዛኞቹ የጀሀነም እሳት ነዋሪዎች እናንተ ሁናችሁ አይቻችኋላሁና።

➧ጀሀነም ውስጥ የበዛንበት ምክንያቱ ምንድን ነው አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ብለው ጠየቁ፡ ከዛም ረሱል"እርግማን ስለምታበዙና የባላችሁን ውለታ ስለምትክዱ ብለው መለሱላቸው።

➻ሴቶችን ጀሀነም ውስጥ እንዲበዙ ያደረጋቸው ሁለት ምክንያቶች ፡

①እርግማን ስለሚያበዙ

② ከባላቸው ጋ ለአመታት የደስታን ህይወት አሳልፈው ልክ አንድ ቀን የሆነ ነገር ሳያሟላላት ሲቀር "አንተ ምን አድርገህልኝ ታውቃለህ ምናምን ብለው ያን ሁሉ በደስታ ያሳለፉትን ያን ሁሉ ውሌታውን በአንዲት ጉድለት ስለሚክዱ"እንዲሁም የባላቸውን ሀቅ ስለማያሟሉ በሚልም ተፈስሯል።

➧እንዳጠቃላይ ከነዚህና መሰል ተግባራቶች ራሳችሁን በማራቅ ነፍሳችሁን ከጀሀነም እሳት በአላህ ፈቃድ ታደጉ።

➧በዋናነት ጀሀነም ውስጥ የሴትች መብዛት ሰበብ እነዚህ ሁለት ነገሮች መሆናቸውን ረሱል ተናግረዋል።

ያበናት የት ነው ያላችሁት

🤲አላህ ሁላችንንም ከጀሀነም እሳት ይጠብቀን አሚን።

📜 ምንጭ ሶሂሁል ቡኻሪ (304)

‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌

‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
ترجمہ ممکن نہیں

የጀግንነት አርማወች ናቸው።

------------------------

ተመልከት ወላሒ#ወንድሙን ሸሀደቲን እያሲያዘው…

በዚህ ሁኔታ ላይ እንኳን ሆነው #ሸሀደተይን ለማስያዝ የሚያደርገው ጥረት፡ ምን አይነት ፅኑዎች ናቸው።

ምን ተሰማችሁ በረቢ

ያአሏህ ጠባቂ አንተ ብቻ ነህና እርዳቸው..!?

8 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group