UMMA TOKEN INVESTOR

Neima Seid baham ko'rdi
Tarjima qilib boʻlmadi.
እኛ የምናውቀው አባት መንታ ተወልዶለት በሁለቱም እጆቹ እንቡጥ ልጆቹ አቅፎ ወደ ቤቱ ሲገባ ነበር
 
አሁን ግን እያየን ያለነው በፍልስጢን ምድር ዜጎች በገዛ ሀገራቸው በምዕራባዊያን መንጋ ተወረው ሲረሸኑ ነው ።
 
አሏህ ሆይ በዳዮችን ያዝልን ።
image
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish
Neima Seid baham ko'rdi
Tarjima qilib boʻlmadi.
بسم الله الذي لا يضر مع اسمه شيء في الأرض ولا في السماء وهو السميع العليم. من قال هذا الذكر ثلاث مرات لم تصبه فجأة بلاء حتى يصبح ومن قال حين يصبح ثلاث مرات لم تصبه فجأة بلاء حتى يمسي رواه أبو داود والترميذي وصححه الألباني
ይሄንን ዚክር ሲያነጋና ሲያመሽ ሶስት ጊዜ ያለ ሰው ድንገተኛ በላእ አይነካውም ብለዋል ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
 
<ኡስታዝ መሀመድሰዒድ
አላህ ይጠብቀው።
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish
Neima Seid baham ko'rdi
2 yillar Tarjima
Tarjima qilib boʻlmadi.
ምን ትላላችሁ?
አንድ ወንድም ይህን ሀሰብ አቅርቦዋል
🇵🇸አንድ ሀሳብ ነበረኝ
   ለፈለስጢን ወንድሞቻችን በዱዓ ከምናደርገው እገዛ በተጨማሪ
"የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተወካይ" የሆነው የፌዴራል መጅሊስ ካዝናው ባዶ ቢሆን እንኳ ህዝበ ሙስሊሙን ትብብር የሚያደርግበት መንገድ አመቻችቶ
ውሃ፣ ምግብ እና መድሃኒት ተከልክለው በችግር እየተሰቃዩ ላሉ ወንድሞቻችን ሌላው ቢቀር "🇪🇹በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ስም" የታሸጉ ደረቅ ምግቦች እና መድሃኒቶች የሚልክበት ሁኔታ ቢያመቻች አልሁኝ።
 
መቼም የማይቻል ነገር አድርጋችሁት "በየት በኩል እንዴት ተደርጎ ሊላክ?" እንደ ማትሉኝ ተስፋ አደርጋለሁ።
 
  በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ መጅሊስ ይህንን ቢያደርግ ለሌሎች ሀገሮችም በር ይከፍት ነበር። ታድያ ለፈለስጢን ወንድሞቻችን የሚያበረክተው ድጋፍ ቀላል የሚባል አይሆንም ነበር።
 
#share
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish
Neima Seid baham ko'rdi
Tarjima qilib boʻlmadi.
#islam
እርግጥ ነው ዲናችን እጅግ በጣም ገር ነው።
 
ነገር ግን …
 
በአላህ ላይ እያጋራ ዲን ገር ነው የሚል እሳት የገራለት ብቻ ነው።
 
" إِنَّ اللّهَ لاَ يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَلِكَ لِمَن يَشَاءُ "
(4:48)
 
"አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍፁም አይምርም። ከዚያ ሌላ ያለውን (ኃጢዓት) ለሚሻው ሰው ይምራል።" (4:48)
 
በጣም ያሳዝናል ገር የሆኑ የዲን ህግጋትን አክብደን ከባባድ ወንጀሎችን አቀለልን።
👇👇
@tewihd
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish