UMMA TOKEN INVESTOR

እንድሪስ ሁሴን поделился
Перевод невозможен
image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
Перевод невозможен
በገራልህ ነገር ታገል!
 
ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
 
﴿جَاهِدُوا الْمُشْرِكِينَ بِأَمْوَالِكُمْ وَأَنْفُسِكُمْ وَأَلْسِنَتِكُمْ﴾
 
“ሙሽሪኮችን (አጋሪዎችን) በገንዘባችሁ፣ በነፍሳችሁ፣ በአንደበታችሁ ታገሏቸው።”
 
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 2504
 
ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
እንድሪስ ሁሴን поделился
2 года перевести
Перевод невозможен
#update
ኮልፌ ሎሚ ሜዳ አካባቢ በሚገኝ የመጀመርያ ደረጃ ት/ቤት የሚያስተምሩ ሁለት ሴት  አስተማሪዎች ጅልባብ ለብሳቹ ማስተማር አትችሉም ብሎ የት/ቤቱ አስተዳደር አጸያፊ ቃላት በመናገር ጭምር  ክልከላ ለማድረግ ሞክሮ ነበር። ነገር ግን የአካባቢው ማህበረሰብ፣ የወረዳው መጅሊስና የአዲስ አበባ መጅሊስ በመተባበር ጉዳዩ መስተካከሉን ዛሬ ገልፀዋል።
 
 
ሆኖም ግን ጉዳዩ ለጊዜው ቢፈታም ነገ ላይ በዚሁ ት/ቤት ወይም በሌላ ቦታ ላለመደገሙ ዋስትና የለም።
መፍትሄው ወጥ የሆነ ቋሚ ህግ ማስወጣት ነበር። ግና ኒቃብን እያቃለሉ ለጠላት በር ከፍተው በየቦታው ለሚጫር እሳት ሁሉ ውሃ ደፊ አደረጉን። አሁንም ከላይ ጀምሮ በቋሚነት ኒቃብና ጂልባብ የመልበስ ነፃነት በይፋ እንዲታወጅ መጅሊሱ የበኩሉን ድርሻ ቢወጣ እንዲህ በየ ት/ቤቱ እየዞሩ መቸገርም አይፈጠርም።
 
ያኔ ከልካይ ካለ በህግ ክፍሉ በኩል ቀጥታ ተጠያቂ የማድረግ ሥራ ተሠርቶ መቀጣጫ ማድረግ ይቻላል።
image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
እንድሪስ ሁሴን поделился
2 года перевести
Перевод невозможен
አላህ ግፈኞችን አንተው ተበቀልላቸው።
image
image
image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
Перевод невозможен
image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе