UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

የአጎቴ ልጅ የዛሬ አስር አመት አካባቢ ስሶት ግዜ በባህር መጥቶ ተይዞ ገብቶ ነበር አሁን ዛሬ ደግሞ በኢቃማ ጨርሶ ዛሬ ሳውዲ ሪያድ ገብቶ ነበር እና የአስር አመቱ አሻራ ወጣበትና ሊመልሱት ነው ዱዓ አድርጉለት እስኪ ባረከሏሁ ፊኩም ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካቱሁ የፌስቡክ እህት ወንድሞቼ ዛሬ አንድ ነገር ላስቸግራቹ ነው ይህ ምስሉን ከታች የምትመለከቱት ልጅ ስሙ ሀያቱ ጀማል የሴ ይባላል ተወልዶ ያደገው ስልጢ ዞን ሰነና ገሬራ የሚባል ቦታ ነው የሰፈሩ ልዩ ስሙ 01 ነው እንደ ማንኛውም ሰው ሰርቶ ለመለወጥ በባህር ወደ ሳውዲ አረብያ ለመምጣት የዛሬ አራት ወር አካባቢ መንገድ ይጀምራል ይሁንና ሳውዲ ከገባ በኋላ ሪያድ ከተማ ሊደርስ ሲቃረብ የሚጡበት የነበረው መኪና አደጋ ይደርስበትና ተገልብጦ ሾፌሩን ጨምሮ የተወሰነ ሰው ሲሞት የተወሰነ ሰው ድኖዋል እሱ ከዳኑት ይሁን ከሞቱት አልታወቀምና ቤተሰቦቹ ተጨንቀዋል እና ለአሏህ ብለን ሼር እያደረግን እንተባበራቸው ባረከሏሁ ፊኪም

መልክዕቱን ሼር ሼር አድርጉት

ስልክ

0505279864

0509121972

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Stop killing innocent children!

#freepalestine

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

«ና ወደ ፊት ተቀደም! የፍርሀትህ ጥላ ከፊት ለፊትህ ሲራመድ ታየዋለህ ለጦርነትም ወንዶች መኖራቸውን ትመለከታለህ»

የቀሳም ብርጌድ ይፋዊ መለያውን ሲቀይር ያያያዘው ፅሑፍ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ያ……ረብ

ፊርዓውንን ያንበረከክ ጌታ ለፍልስጤምም ድረስላት!

Send as a message
Share on my page
Share in the group