UMMA TOKEN INVESTOR

zeyneb abedu shared a
Translation is not possible.
የቀሳም ብርጌዶች ቃል አቀባይ አቡ ዑበይዳ አሁን ከመሸ የሰጠው መግለጫ
- የወራሪዋ ጦር በሺዎች የሚቆጠሩ ሴቶችንና ህጻናትን ደም በማፍሰስ መስጊዶችን፣ ሰላማዊ መኖርያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎችን በቦምብ በማጋየት ለ5 ሳምንታት ነውሩን ለመሸፈን ሞክሯል።
- ጠላት በአለም ፊት የፈፀመው እልቂትና የዘር ማጥፋት ዘመቻ የዚህ ጦርነት ብቸኛ ስኬቱ ነው።
- እነሆ በጋዛ የእግረኛ ጦር ፍልሚያ የጽዮናዊ-አሜሪካዊ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ቀስ በቀስ እየተደቆሱና እየወደሙ ነው።
- የወራሪዋ ታንኮች ወደ ኋላ እንዲያፈገፍጉ እና የወረራውን አቅጣጫ እንዲቀይሩ የሚያስገድዳቸው ኃይለኛ ተቃውሞና ከባድ ፍልሚያ ገጥሟቸዋል።
- ተዋጊዎቻችን ከመሬት በታችና ከፍርስራሽ ስር ወጥተው ጦርና ጋኖቹን እያወደሙ ወታደሮችን እየገደሉ ይመለሳሉ።
- በ48 ሰአት ውስጥ ከ25 በላይ ተሽከርካሪዎችን ሙሉ በሙሉና በከፊሉ ማውደማችንን እንገልፃለን።
👇👇👇👇
አካውንቴን ፎሎው አድርጋችሁ ተከታተሉኝ።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
zeyneb abedu shared a
Translation is not possible.
እስራኤል ወደ ጋዛ ለመግባት ያደረገቺው ትግል በሀማስ አሸናፊነት ተጠናቆ ወደነበረችበች ተመልሳለች ።
ሀማስና የእስራኤል ጦር ከፍተኛ ትንቅንቅ ሲያደርጉ ከቆዩ በሗላ የዛሬውን የእስራኤል ወረራ ሀማስ መቀልበስ ችሏል ። የእስራኤል ጦርም ወደሗላ አፈግፍጓል ።
የሀማሱ ከፍተኛ ባለስልጣን ኦሳማ ሀምዳን አሁን እንደገለፀው እስራኤል እጅግ የበዛ የአየር ድብደባ እያደረገች ያለቺው ለራሷ ያሸናፊነት ስሜት ለመፍጠር ነው ብሏል ። በምድር የመጣውን የእስራኤል ጦርን አሳፍረው መመለሳቸውንም ገልጿል !
እስቲ ላይክ አድጉት alhamdulilah
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
zeyneb abedu shared a
Translation is not possible.
ከፍርስራሽ ውስጥ ወጥተውም ዳግም ስለነጻነታቸው የሚታገሉ እስካሉ ድረስ ጀግኖች ፈለስጢናውያን ጨቋኝ አይሁዳዎችን ማሸነፋቸው አይቀሬ ነው።
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
zeyneb abedu Changed her profile picture
2 years
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group